Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/kenoch12/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
ቅንነት በጎ ፍቃደኞች | Telegram Webview: kenoch12/2244 -
Telegram Group & Telegram Channel
#እኔ_አለሁ_ለወገኔ

🔰ሰላም ውድ የቅንነት ቤተሰብ እንዴት ናችሁ

የጊዜ መቁጠሪያችን ከጥር 26/5/2016 በኀላ አንድ ሁለት ብሎ ቀኑ እየነጎደ
እንደ ፈጣሪ መልካም ፈቃድ ሶስት ወር ሞልቶናል ታድያ በየሶስት ወሩ ደሞ በቅንነት ቤት የተለመደች የመልካም ተግባር ድግስ አለችን
ምን ካሉ ?

#የሚተካዉን_ደም_በመለገስ_የማይተካዉን_ህይወት_መታደግ ! የሚል መርህ ያላት ድግስ 🤗

አዎ በመልካም ተግባር ምሳሌ የምንሆንበት ቀን ደረስኩ እያለ ነዉ 🗣

በእኛ አንድ ከረጢት ደም የብዙ  ወገኖቻችንን ህይወት ልንታደግ  ጥቂት ቀናቶች ብቻ ቀርተዉናል 🔃 ብዙ ህይወቶች የእኛን እገዛ ይሻሉና  እና እኛም  #እኔ_አለሁ_ለወገኔ ! ብለን ከጎናቸዉ ለመቆም መተናል !

እናም ዉድ የቅንነት ቤተሰቦች # ኑ ደም በመለገስ ህይወት እንታደግ! እያልን ጥሪያችንን እያቀረብን #1⃣7⃣ኛ ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራማችን   በእለተ

#እሁድ ማለትም
#ግንቦት 25 /9/2016 ዓ.ም ለማካሄድ ቀጠሮ መያዙን ለማሳወቅ እንወዳለን


ሁላችዉም ለዚህ የመልካሞ ተግባር ድግስ ተጋብዛችዋል👉ጠሪ አክባሪዎ ቅኖቹ

የቅንነት መስፈርቱ ቅን❤️ብቻ ነው !
ቅንነት ከምንም ይበልጣል

ኑ በቅንነት ጎዳና አብረን እንጓዝ !

@kinenetlebamochu
@kenoch12



group-telegram.com/kenoch12/2244
Create:
Last Update:

#እኔ_አለሁ_ለወገኔ

🔰ሰላም ውድ የቅንነት ቤተሰብ እንዴት ናችሁ

የጊዜ መቁጠሪያችን ከጥር 26/5/2016 በኀላ አንድ ሁለት ብሎ ቀኑ እየነጎደ
እንደ ፈጣሪ መልካም ፈቃድ ሶስት ወር ሞልቶናል ታድያ በየሶስት ወሩ ደሞ በቅንነት ቤት የተለመደች የመልካም ተግባር ድግስ አለችን
ምን ካሉ ?

#የሚተካዉን_ደም_በመለገስ_የማይተካዉን_ህይወት_መታደግ ! የሚል መርህ ያላት ድግስ 🤗

አዎ በመልካም ተግባር ምሳሌ የምንሆንበት ቀን ደረስኩ እያለ ነዉ 🗣

በእኛ አንድ ከረጢት ደም የብዙ  ወገኖቻችንን ህይወት ልንታደግ  ጥቂት ቀናቶች ብቻ ቀርተዉናል 🔃 ብዙ ህይወቶች የእኛን እገዛ ይሻሉና  እና እኛም  #እኔ_አለሁ_ለወገኔ ! ብለን ከጎናቸዉ ለመቆም መተናል !

እናም ዉድ የቅንነት ቤተሰቦች # ኑ ደም በመለገስ ህይወት እንታደግ! እያልን ጥሪያችንን እያቀረብን #1⃣7⃣ኛ ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራማችን   በእለተ

#እሁድ ማለትም
#ግንቦት 25 /9/2016 ዓ.ም ለማካሄድ ቀጠሮ መያዙን ለማሳወቅ እንወዳለን


ሁላችዉም ለዚህ የመልካሞ ተግባር ድግስ ተጋብዛችዋል👉ጠሪ አክባሪዎ ቅኖቹ

የቅንነት መስፈርቱ ቅን❤️ብቻ ነው !
ቅንነት ከምንም ይበልጣል

ኑ በቅንነት ጎዳና አብረን እንጓዝ !

@kinenetlebamochu
@kenoch12

BY ቅንነት በጎ ፍቃደኞች


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/kenoch12/2244

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

But Telegram says people want to keep their chat history when they get a new phone, and they like having a data backup that will sync their chats across multiple devices. And that is why they let people choose whether they want their messages to be encrypted or not. When not turned on, though, chats are stored on Telegram's services, which are scattered throughout the world. But it has "disclosed 0 bytes of user data to third parties, including governments," Telegram states on its website. There was another possible development: Reuters also reported that Ukraine said that Belarus could soon join the invasion of Ukraine. However, the AFP, citing a Pentagon official, said the U.S. hasn’t yet seen evidence that Belarusian troops are in Ukraine. Groups are also not fully encrypted, end-to-end. This includes private groups. Private groups cannot be seen by other Telegram users, but Telegram itself can see the groups and all of the communications that you have in them. All of the same risks and warnings about channels can be applied to groups. False news often spreads via public groups, or chats, with potentially fatal effects.
from ua


Telegram ቅንነት በጎ ፍቃደኞች
FROM American