TIKVAH-ETHIOPIA
🚨 #Alert ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ተከስቶ የነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዋሽ 23 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ሲሆን የጀርመኑ የጂኦሳይንስ ሪሰርች ማዕከል መንቀጥቀጡ በሬክተር ስኬል 5.0 መመዝገቡን አሳውቋል። የአሜሪካ ጃኦሎጂካል ሰርቬይ ደግሞ በሬክተር ስኬል 4.9 መለካቱን አመላክቷል። ንዝረቱ አዲስ አበባ የተለያዩ ሰፈሮች ተሰምቷል። @tikvahethiopia
#Earthquake
ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ አዋሽና አካባቢው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶቹ አዲስ አበባ ድረስ ንዝረታቸው ተሰምቷል።
ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ፦
👉 4.6
👉 4.5
👉 5.2
👉 4.3
👉 5.2 የሆኑ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
በተለይ 5.2 የተመዘገቡት ሁለቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ባለፉት ሰዓታት ከተመዘገቡት ከፍተኛው ሲሆኑ በተለይ አንዱና ለሊት ላይ የተከሰተው ሰዎችን ከእንቅልፍ ያባነነ ጭምር ነበር።
አሁንም አዋሽ እና አካባቢው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ ተደጋግሞ እንደቀጠለ ነው።
@tikvahethiopia
ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ አዋሽና አካባቢው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶቹ አዲስ አበባ ድረስ ንዝረታቸው ተሰምቷል።
ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ፦
👉 4.6
👉 4.5
👉 5.2
👉 4.3
👉 5.2 የሆኑ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
በተለይ 5.2 የተመዘገቡት ሁለቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ባለፉት ሰዓታት ከተመዘገቡት ከፍተኛው ሲሆኑ በተለይ አንዱና ለሊት ላይ የተከሰተው ሰዎችን ከእንቅልፍ ያባነነ ጭምር ነበር።
አሁንም አዋሽ እና አካባቢው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ ተደጋግሞ እንደቀጠለ ነው።
@tikvahethiopia
group-telegram.com/tikvahethiopia/93631
Create:
Last Update:
Last Update:
#Earthquake
ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ አዋሽና አካባቢው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶቹ አዲስ አበባ ድረስ ንዝረታቸው ተሰምቷል።
ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ፦
👉 4.6
👉 4.5
👉 5.2
👉 4.3
👉 5.2 የሆኑ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
በተለይ 5.2 የተመዘገቡት ሁለቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ባለፉት ሰዓታት ከተመዘገቡት ከፍተኛው ሲሆኑ በተለይ አንዱና ለሊት ላይ የተከሰተው ሰዎችን ከእንቅልፍ ያባነነ ጭምር ነበር።
አሁንም አዋሽ እና አካባቢው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ ተደጋግሞ እንደቀጠለ ነው።
@tikvahethiopia
ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ አዋሽና አካባቢው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶቹ አዲስ አበባ ድረስ ንዝረታቸው ተሰምቷል።
ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ፦
👉 4.6
👉 4.5
👉 5.2
👉 4.3
👉 5.2 የሆኑ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።
በተለይ 5.2 የተመዘገቡት ሁለቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ባለፉት ሰዓታት ከተመዘገቡት ከፍተኛው ሲሆኑ በተለይ አንዱና ለሊት ላይ የተከሰተው ሰዎችን ከእንቅልፍ ያባነነ ጭምር ነበር።
አሁንም አዋሽ እና አካባቢው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ ተደጋግሞ እንደቀጠለ ነው።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/oa4OvN4HkDi4BMTZ0-7hXewUJaktBQFCuaZVkjMCcJZ6puRDAdlqF8yxu9AAOR3Hvc393uHqFjn_47NcEI2EKoSwS8pTIscNDFZChhfyP8qc99wyQeNUuFEjOI2T1vWNnfPyWnLXS2beGWL_UTsfekmy6HICqBjihoiUbwSz2tJXKWwyW0QtmqxZeR4RhbQ8gPjH3iuMowQGKNuR_mjBDIeNuXid6h_5gHEThf_syFVWZxGhhhlxTzYy9xvONJLVYIEEFKhT8zKMurkQz_n1yySLeCKtfKW1cWIzXhReTe--kBET0X-Np5a8QIuV1-8EyXKZA9JBtYv-qJ5k6avhzQ.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/kVupROSFLR-3trGBTxs8n_qcTeOP3D1BiS4wPxzBc3j12JiAasF4fVDpM1TI8nG4-frCXH2xu0LwpW-X8PimMaZXyE7N0J3MC4-wjqRFJfJGZHe8c-d9onGGcrh4MCzLMBn4pDAp0pnSc-2vMf-cdftR8wU9xdbiTbd92tBKEfNef0AnJIqnpG1EXpWZSJk4Co-LXwr1t74MArjF2GsjV4vsdojkio6SVeDalqqXYL0bm5aXinKMPZNsZsKm7JrJQQsXahsSWif6Zi0nPk5OFRyOufadW9weJL3-HVhqaw48fuNS-gw1EYpEsN6mpQzzoTUn6ft7DLSehw2ojlftbQ.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/io6DX-UZcF_YJX-SRVJhmxODL4c98zzXdU-p7Jxh34_9-D3lF1GzicUBiFzEakAG4a1D-VW3EzOV8IH4w0UOh_24mJoVoQ-NU7vX2pwo3faAKGB1m3SYArsOHnoWFgjsA-FXygFG32OAZtMAKjYITxtMISfqmR07KbxiQADjethbiFi5uT6aF1MpiBFXHHIcKPh7b-othscc_yMiXyvwTLpr5UhsE6g8p_E1NXVV6F3u2wN2I2QMYIbEnjmaBeM3bhw3LA7h2G7q0AayxP-5IpAWyfqchka8QyiSqHcATWuyWxEtUXSzdP1ckcpOPNJ0dXbOCVy3gT1m_biJVreFLQ.jpg)
Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/93631