Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#TPLF " የኢትዮጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ የተናጠል ውሳኔን ዛሬ ይሁን ነገ አልቀበልም " - በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር ) የሚመራው ህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ በደብረጽዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ከጥር 5 እስከ ጥር 7 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በወቅታዊ የክልሉ ሁኔታ ላይ አተኩሮ ስብሰባ ተቀምጦ ነበር። ይህንን ተከትሎ ዛሬ ምሽት መግለጫ አውጥቷል። በዚህም ቡድኑ…
#TPLF

በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት ማዕከላዊ ዉጥጥር ኮሚሽን ፥ የኢትየጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ትእዛዝ እና ውሳኔን አልቀበለውም / ተቀባይነት የለውም ብሏል።

" ቦርዱ ያሳተላለፈው ውሳኔ እና ትእዛዝ ህጋዊ መሰረት የሌለው ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት የሚጣረስ ነው " ሲል የገለጸው ኮሚሽኑ " ቦርዱ ትዕዛዝ እና ውሳኔ ከመስጠት እንዲቆጠብ " ሲልም ገልጿል።

የቁጥጥር ኮሚሽኑ " የኢትየጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ጥር 10/2013 ዓ.ም ህወሓትን ከህጋዊ የፓለቲካ ፓርቲዎች ዝርዝር ሰርዞ ነበር ፤ ከፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት በኋላ ግን ነሃሴ 3/2016 ዓ.ም ህጋዊነቱ ተመልሶለታል " ብለዋል።

" ህወሓት ከነሃሴ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደ አዲስ የፓለቲካ ፓርቲ መመዝገቡ ተቀባይነት እንደሌለው ፓርቲው ወድያውኑ ገልፀዋል " ሲልም ጠቁሞ " ይሁን እንጂ ቦርዱ ፓርቲው ያቀረበውን 'የአልቀበልም" ምላሽ ጆሮ ዳባ ልበስ ማለቱ 'ልክ አይደለም ' " ሲል አብራርተዋል።


" የህወሓት ህጋዊነት በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ሙሉ በሙሉ እንዲመለስ (Reinstate) እንዲደረግ እንጠይቃለን " ያለው ኮሚሽኑ ፤ " ከዚህ ውጭ ያለው ውሳኔ እና ትእዛዝ ተቀባይነት የለውም " ብሏል።

ከቀናት በፊትም የነ ደብረፅዮን (ዶ/ር) ቡድን ባወጣው መግለጫ " ለሁለትዮሽ ውይይት ዝግጁ ነኝ የምርጫ ቦርድን የተናጠል ውሳኔ ዛሬም ይሁን ነገ አልቀበልም " ማለቱ ይታወሳል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህወሓት በሕጉ መሰረት ጠቅላላ ጉባኤውን እስከ የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም እንዲያደርግ አሳስቧል።

ይህ በሕግ ፓርቲው ላይ የተጣለ ግዴታ በወቅቱ ሳይፈፀም ቢቀር ቦርዱ ሕጉን መሠረት በማድረግ ተገቢ ነው የሚለውን ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑንም ገልጿል።

ከዚህ ቀደም የህወሓት አመራሮችን ለሁለት የከፈለ ጉባኤ መደረጉ አይዘነጋም። በወቅቱም ምርጫ ቦርድ ያልተገኘበትን እና ስርዓቱን ያልተከተለ ጠቅላላ ጉባኤ እውቅና እንደማይሰጥ ማስገንዘቡ ይታወሳል።


@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/93981
Create:
Last Update:

#TPLF

በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት ማዕከላዊ ዉጥጥር ኮሚሽን ፥ የኢትየጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ትእዛዝ እና ውሳኔን አልቀበለውም / ተቀባይነት የለውም ብሏል።

" ቦርዱ ያሳተላለፈው ውሳኔ እና ትእዛዝ ህጋዊ መሰረት የሌለው ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት የሚጣረስ ነው " ሲል የገለጸው ኮሚሽኑ " ቦርዱ ትዕዛዝ እና ውሳኔ ከመስጠት እንዲቆጠብ " ሲልም ገልጿል።

የቁጥጥር ኮሚሽኑ " የኢትየጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ጥር 10/2013 ዓ.ም ህወሓትን ከህጋዊ የፓለቲካ ፓርቲዎች ዝርዝር ሰርዞ ነበር ፤ ከፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት በኋላ ግን ነሃሴ 3/2016 ዓ.ም ህጋዊነቱ ተመልሶለታል " ብለዋል።

" ህወሓት ከነሃሴ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደ አዲስ የፓለቲካ ፓርቲ መመዝገቡ ተቀባይነት እንደሌለው ፓርቲው ወድያውኑ ገልፀዋል " ሲልም ጠቁሞ " ይሁን እንጂ ቦርዱ ፓርቲው ያቀረበውን 'የአልቀበልም" ምላሽ ጆሮ ዳባ ልበስ ማለቱ 'ልክ አይደለም ' " ሲል አብራርተዋል።


" የህወሓት ህጋዊነት በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ሙሉ በሙሉ እንዲመለስ (Reinstate) እንዲደረግ እንጠይቃለን " ያለው ኮሚሽኑ ፤ " ከዚህ ውጭ ያለው ውሳኔ እና ትእዛዝ ተቀባይነት የለውም " ብሏል።

ከቀናት በፊትም የነ ደብረፅዮን (ዶ/ር) ቡድን ባወጣው መግለጫ " ለሁለትዮሽ ውይይት ዝግጁ ነኝ የምርጫ ቦርድን የተናጠል ውሳኔ ዛሬም ይሁን ነገ አልቀበልም " ማለቱ ይታወሳል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህወሓት በሕጉ መሰረት ጠቅላላ ጉባኤውን እስከ የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም እንዲያደርግ አሳስቧል።

ይህ በሕግ ፓርቲው ላይ የተጣለ ግዴታ በወቅቱ ሳይፈፀም ቢቀር ቦርዱ ሕጉን መሠረት በማድረግ ተገቢ ነው የሚለውን ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑንም ገልጿል።

ከዚህ ቀደም የህወሓት አመራሮችን ለሁለት የከፈለ ጉባኤ መደረጉ አይዘነጋም። በወቅቱም ምርጫ ቦርድ ያልተገኘበትን እና ስርዓቱን ያልተከተለ ጠቅላላ ጉባኤ እውቅና እንደማይሰጥ ማስገንዘቡ ይታወሳል።


@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA








Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/93981

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"The result is on this photo: fiery 'greetings' to the invaders," the Security Service of Ukraine wrote alongside a photo showing several military vehicles among plumes of black smoke. In addition, Telegram now supports the use of third-party streaming tools like OBS Studio and XSplit to broadcast live video, allowing users to add overlays and multi-screen layouts for a more professional look. "There is a significant risk of insider threat or hacking of Telegram systems that could expose all of these chats to the Russian government," said Eva Galperin with the Electronic Frontier Foundation, which has called for Telegram to improve its privacy practices. Perpetrators of such fraud use various marketing techniques to attract subscribers on their social media channels. And while money initially moved into stocks in the morning, capital moved out of safe-haven assets. The price of the 10-year Treasury note fell Friday, sending its yield up to 2% from a March closing low of 1.73%.
from ua


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American