Telegram Group & Telegram Channel
07/06/2017
አማን
ኢየሱስን መመልከት
ዘኁ21:4-9
እስራኤል ከግብፅ ከወጣች በኋላ ብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ አልፈዋል ፤ግን በዚህ ሁሉ ውስጥ እግዚአብሔር ብዙ በጎ አድርጎላቸዋል ቢሆንም ግን እስራኤላውያን ሁሌ የሚፈልጉት እና የሚናፍቀቁትት የግብፅ ህይወታቸውን ነበር።
በዚህ ሁሉ እግዚአብሔር ምህረት ያደርግላቸው ነበር።
እግዚአብሔር ለሙሴ የሚገቡባትን ሀገር እንዲሠልሉ ከካሌብና ከኢያሡ ውጭ የስንፍና ቃል ተናገሩ።እግዚአብሔር ሲንቁት እግዚአብሔር ተቆጣ ፤ በዚህ ጊዜም ሙሴ እግዚአብሔር በምድረበዳ ጨረስካቸው ትባላለህ ገ
አለው እግዚአብሔር በምድረበዳ ሁሉም ቀስ በቀስ ያልቃሉ አለው ።ከዚህ ጊዜ በኃላም የግብፅ ምግብ መፈለጋቸውን የመናው ምግብ ደግሞ ተጠየፍነው ብለው እግዚአብሔርን በድጋሚ አስቆጡት ።የዚህ ጊዜ እባብ ሠደደባቸው።ሙሴንም ይቅርታ እግዚአብሔርን እንዲጠይቅላቸውለመኑት ።
ክርስትና እንደ እስራኤላውያን መንገድ ከግብፅ እስከ ከነዐን ያለው ይመስለኛል ።
እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን በአላማ ላይ ሰቅለው እንዲድኑ መድሀኒት ሰጥቷቸው ነበር፤በዚህ ጊዜ ለእኛ ደግሞ ብቸኛ መዳኛችን ኢየሱስ መመልከት
ዩሐ3÷14-15
እየሱስን መከተል ውስጥ እየሱስን መመልከት የግድ ያስፈልጋል ።
ክርስትናችንም የተሠቀለውን ኢየሱስን እያየን እንዲሆን ይገባል።
ስንመለከት ተጠንቅቀን እንመልከት ከብዙ ኢየሱሶች ለይተን የተሰቀለውን እየሱስን እንድነመለከት ለይተን እንወቅ።
50🕊10👍5



group-telegram.com/HUfellow/5497
Create:
Last Update:

07/06/2017
አማን
ኢየሱስን መመልከት
ዘኁ21:4-9
እስራኤል ከግብፅ ከወጣች በኋላ ብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ አልፈዋል ፤ግን በዚህ ሁሉ ውስጥ እግዚአብሔር ብዙ በጎ አድርጎላቸዋል ቢሆንም ግን እስራኤላውያን ሁሌ የሚፈልጉት እና የሚናፍቀቁትት የግብፅ ህይወታቸውን ነበር።
በዚህ ሁሉ እግዚአብሔር ምህረት ያደርግላቸው ነበር።
እግዚአብሔር ለሙሴ የሚገቡባትን ሀገር እንዲሠልሉ ከካሌብና ከኢያሡ ውጭ የስንፍና ቃል ተናገሩ።እግዚአብሔር ሲንቁት እግዚአብሔር ተቆጣ ፤ በዚህ ጊዜም ሙሴ እግዚአብሔር በምድረበዳ ጨረስካቸው ትባላለህ ገ
አለው እግዚአብሔር በምድረበዳ ሁሉም ቀስ በቀስ ያልቃሉ አለው ።ከዚህ ጊዜ በኃላም የግብፅ ምግብ መፈለጋቸውን የመናው ምግብ ደግሞ ተጠየፍነው ብለው እግዚአብሔርን በድጋሚ አስቆጡት ።የዚህ ጊዜ እባብ ሠደደባቸው።ሙሴንም ይቅርታ እግዚአብሔርን እንዲጠይቅላቸውለመኑት ።
ክርስትና እንደ እስራኤላውያን መንገድ ከግብፅ እስከ ከነዐን ያለው ይመስለኛል ።
እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን በአላማ ላይ ሰቅለው እንዲድኑ መድሀኒት ሰጥቷቸው ነበር፤በዚህ ጊዜ ለእኛ ደግሞ ብቸኛ መዳኛችን ኢየሱስ መመልከት
ዩሐ3÷14-15
እየሱስን መከተል ውስጥ እየሱስን መመልከት የግድ ያስፈልጋል ።
ክርስትናችንም የተሠቀለውን ኢየሱስን እያየን እንዲሆን ይገባል።
ስንመለከት ተጠንቅቀን እንመልከት ከብዙ ኢየሱሶች ለይተን የተሰቀለውን እየሱስን እንድነመለከት ለይተን እንወቅ።

BY HUFELLOW













Share with your friend now:
group-telegram.com/HUfellow/5497

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

After fleeing Russia, the brothers founded Telegram as a way to communicate outside the Kremlin's orbit. They now run it from Dubai, and Pavel Durov says it has more than 500 million monthly active users. The Russian invasion of Ukraine has been a driving force in markets for the past few weeks. Telegram does offer end-to-end encrypted communications through Secret Chats, but this is not the default setting. Standard conversations use the MTProto method, enabling server-client encryption but with them stored on the server for ease-of-access. This makes using Telegram across multiple devices simple, but also means that the regular Telegram chats you’re having with folks are not as secure as you may believe. Asked about its stance on disinformation, Telegram spokesperson Remi Vaughn told AFP: "As noted by our CEO, the sheer volume of information being shared on channels makes it extremely difficult to verify, so it's important that users double-check what they read." Messages are not fully encrypted by default. That means the company could, in theory, access the content of the messages, or be forced to hand over the data at the request of a government.
from us


Telegram HUFELLOW
FROM American