Telegram Group & Telegram Channel
ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
ዕለተ አርብ (Good Friday)
ሐዋርያው ዮሐንስ በዓለም ታሪክ ውስጥ እጅግ አስደናቂ የሆነውን መስዋዕትነት በአንድ ቀላል ቃል ገልጿል። "ሰቀሉት" የሚለው ግሥ ስም ወይም አድራጊው ወታደሮቹ ብቻ እንዳልሆኑ ማሳየቱ ትኩረት የሚስብ ነው። ዮሐንስ ኢየሱስን የሰቀሉት “ የሮማ ወታደሮች” ናቸው ብሎ አልጻፈም፤ ምንም እንኳን በእንጨት ላይ ያዋሉት እነሱ ቢሆኑም። ኢየሱስን የሰቀሉትን “አይሁዶች” ብቻ ናቸው ብሎ አልጻፈም፣ ምንም እንኳን በሰው እይታ ለሞት ያበቃው የሕዝቡ ጩኸት ቢሆንም። በዚህ ዓለም የሕይወት ስጦታ የተሰጠው እያንዳንዱ ሰው ኢየሱስን በመስቀል እንጨት ላይ የመቸነከሩን ኃላፊነት ይጋራል (ኢሳ 53፡5፣6)። እያንዳንዳቹ በሀጥያታቹ ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስን ሰቅላችሁታል።

መስቀሉ የእግዚአብሔርን ከባድ ፍትህ እና የኃጢአት አስከፊ መዘዝ በግልፅ ያሳየናል(ሕግ)። እንዲሁም የጌታችንን ፍቅር እና ርህራሄ ለማይገባቸው ኃጢአተኞች ያሳየናል(ወንጌል)። እንደተለመደው ሁለቱም መልእክቶች ለአድማጭ መቅረብ አለባቸው። ህግና ወንጌል።

መስቀሉ፡ የአዳኛችን ሙሉ ስራ ማስረጃ
1. ትንቢትን ሁሉ ይፈጽማል
2. ፍጹም እና ቅዱስ የሆነውን ሕይወቱን ይመሰክራል
3. ሞቱን ያስታውሰናል

ንጉሥን ሰቀሉት!
1. ምንም ያላጠፋውን ንጉሥ
2. በሕዝቡ የተጠላ ንጉሥ
3. በፍቅር ተልዕኮ ላይ ያለ ንጉስ

[1] ጲላጦስ በኢየሱስ ላይ ምንም ዓይነት ሕጋዊ ክስ ሊያገኝ አለመቻሉን እናያለን።

[2] ብዙዎች ኢየሱስን ከእግዚአብሔር የተላከ አይደለም ብለው ክደውታል።

[3] ኢየሱስ ንጉሥ ሆኖ ያልተቀበሉትን ጨምሮ ለሁሉም ሰዎች መከራ ለመቀበልና ለመሞት በፈቃደኝነት በሐዘን መንገድ መጓዙን ለማስታወስ ይጠቅማል።

°ለኢየሱስ ሞት ተጠያቂ የሆኑ ውስን ቡድኖች ላይ ጣት አንቀስር። ከዚህ ይልቅ እኛ ኃጢአት ስለሰራን፣ ኢየሱስን እንደ ንጉሣችን ባለመቀበላችን ጥፋተኞች መሆናችንን እና እርሱ ለእኛ ሲል ወደ ጎልጎታ በህማም መንገድ መሄዱን ለማስታወስ ይሁን። ተባረኩ።



group-telegram.com/ZenaKristos/288
Create:
Last Update:

ሐዋርያው ዮሐንስ በዓለም ታሪክ ውስጥ እጅግ አስደናቂ የሆነውን መስዋዕትነት በአንድ ቀላል ቃል ገልጿል። "ሰቀሉት" የሚለው ግሥ ስም ወይም አድራጊው ወታደሮቹ ብቻ እንዳልሆኑ ማሳየቱ ትኩረት የሚስብ ነው። ዮሐንስ ኢየሱስን የሰቀሉት “ የሮማ ወታደሮች” ናቸው ብሎ አልጻፈም፤ ምንም እንኳን በእንጨት ላይ ያዋሉት እነሱ ቢሆኑም። ኢየሱስን የሰቀሉትን “አይሁዶች” ብቻ ናቸው ብሎ አልጻፈም፣ ምንም እንኳን በሰው እይታ ለሞት ያበቃው የሕዝቡ ጩኸት ቢሆንም። በዚህ ዓለም የሕይወት ስጦታ የተሰጠው እያንዳንዱ ሰው ኢየሱስን በመስቀል እንጨት ላይ የመቸነከሩን ኃላፊነት ይጋራል (ኢሳ 53፡5፣6)። እያንዳንዳቹ በሀጥያታቹ ምክንያት ኢየሱስ ክርስቶስን ሰቅላችሁታል።

መስቀሉ የእግዚአብሔርን ከባድ ፍትህ እና የኃጢአት አስከፊ መዘዝ በግልፅ ያሳየናል(ሕግ)። እንዲሁም የጌታችንን ፍቅር እና ርህራሄ ለማይገባቸው ኃጢአተኞች ያሳየናል(ወንጌል)። እንደተለመደው ሁለቱም መልእክቶች ለአድማጭ መቅረብ አለባቸው። ህግና ወንጌል።

መስቀሉ፡ የአዳኛችን ሙሉ ስራ ማስረጃ
1. ትንቢትን ሁሉ ይፈጽማል
2. ፍጹም እና ቅዱስ የሆነውን ሕይወቱን ይመሰክራል
3. ሞቱን ያስታውሰናል

ንጉሥን ሰቀሉት!
1. ምንም ያላጠፋውን ንጉሥ
2. በሕዝቡ የተጠላ ንጉሥ
3. በፍቅር ተልዕኮ ላይ ያለ ንጉስ

[1] ጲላጦስ በኢየሱስ ላይ ምንም ዓይነት ሕጋዊ ክስ ሊያገኝ አለመቻሉን እናያለን።

[2] ብዙዎች ኢየሱስን ከእግዚአብሔር የተላከ አይደለም ብለው ክደውታል።

[3] ኢየሱስ ንጉሥ ሆኖ ያልተቀበሉትን ጨምሮ ለሁሉም ሰዎች መከራ ለመቀበልና ለመሞት በፈቃደኝነት በሐዘን መንገድ መጓዙን ለማስታወስ ይጠቅማል።

°ለኢየሱስ ሞት ተጠያቂ የሆኑ ውስን ቡድኖች ላይ ጣት አንቀስር። ከዚህ ይልቅ እኛ ኃጢአት ስለሰራን፣ ኢየሱስን እንደ ንጉሣችን ባለመቀበላችን ጥፋተኞች መሆናችንን እና እርሱ ለእኛ ሲል ወደ ጎልጎታ በህማም መንገድ መሄዱን ለማስታወስ ይሁን። ተባረኩ።

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/288

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Such instructions could actually endanger people — citizens receive air strike warnings via smartphone alerts. Following this, Sebi, in an order passed in January 2022, established that the administrators of a Telegram channel having a large subscriber base enticed the subscribers to act upon recommendations that were circulated by those administrators on the channel, leading to significant price and volume impact in various scrips. For tech stocks, “the main thing is yields,” Essaye said. "This time we received the coordinates of enemy vehicles marked 'V' in Kyiv region," it added. It is unclear who runs the account, although Russia's official Ministry of Foreign Affairs Twitter account promoted the Telegram channel on Saturday and claimed it was operated by "a group of experts & journalists."
from us


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American