Telegram Group & Telegram Channel
እምዬ ሚኒሊክ
ነዋ ነዋ ለካ አንዲህም ነዋ
መስዋት ሁኖ ነው ያኖረኝ በፅዋ
ነዋ ለካ አድዋ ነዋ
አልገባኝም ነበር ሙቶም
እንዳኖረኝ
በነጭ ጋቢ ጥለት በደም በጨቀየ
አልማረክ ብሎ በጅ አሳር አሳየ

ነውና ኩራቴ ሳይገባኝ ከቤቴ
አረክስኩትኮ እኔም ባንደበቴ
አይ ውርደቴ
ወድቆ ከጉልበቱ ተስፋባለመቁረጥ
ተነሳ በብርቱ
ከፍቶት ሳቅን ሰጠን ወለደች እናቱ
ታሪክ ተቀብለን አደረግነው ከንቱ
ይቅር በለን
አንተ በመከትከው ስለታም ጎራዴ
ምዬ ልናገረው ቃሌን ካልጠበኩኝ
ይግባብኝ በሆዴ
ያላስተማርከኝን ሽንፈት በምን ጉዴ
ንቃ
አንተ ትዉልድ
ያልተፃፈልህን አታንብብ ርቀህ
ያላስቆጠረህን አታምጣ ዘር
መርጠህ
አንቺ እሱ እኔ ሁላቺን አንድ ነን
ሀበሻ ዝርያ ወድቆ ያፀደቀን
ነጭ ጥቁር ብሎ እሱ አልከፋፈለን
አጨለምነው እንጂ ኖረን እኛ
ጠፍተን
አንተ ባለ ታሪክ አዛኝ ሆደ ባሻ
የናቴን ስም ሰጡህ እምዬ መሸሻ
ፈጣሪ በፅድቁ እምዬ እምዬ
ለምዬ ሚኒልክ
በእዝነቱ ያኑርህ አንተ ባለ ታሪክ


ጥቁር ነኝ
By AB aziz
23/06/2013
👉👉join yebelut yegobegnu yanebebu semitachihun tekafelu yelal yenanetwu abdulaziz
@abazizlov
👆 👇
👌@abazizlov

🤙join bemalt yekelakelun



group-telegram.com/abazizlov/55
Create:
Last Update:

እምዬ ሚኒሊክ
ነዋ ነዋ ለካ አንዲህም ነዋ
መስዋት ሁኖ ነው ያኖረኝ በፅዋ
ነዋ ለካ አድዋ ነዋ
አልገባኝም ነበር ሙቶም
እንዳኖረኝ
በነጭ ጋቢ ጥለት በደም በጨቀየ
አልማረክ ብሎ በጅ አሳር አሳየ

ነውና ኩራቴ ሳይገባኝ ከቤቴ
አረክስኩትኮ እኔም ባንደበቴ
አይ ውርደቴ
ወድቆ ከጉልበቱ ተስፋባለመቁረጥ
ተነሳ በብርቱ
ከፍቶት ሳቅን ሰጠን ወለደች እናቱ
ታሪክ ተቀብለን አደረግነው ከንቱ
ይቅር በለን
አንተ በመከትከው ስለታም ጎራዴ
ምዬ ልናገረው ቃሌን ካልጠበኩኝ
ይግባብኝ በሆዴ
ያላስተማርከኝን ሽንፈት በምን ጉዴ
ንቃ
አንተ ትዉልድ
ያልተፃፈልህን አታንብብ ርቀህ
ያላስቆጠረህን አታምጣ ዘር
መርጠህ
አንቺ እሱ እኔ ሁላቺን አንድ ነን
ሀበሻ ዝርያ ወድቆ ያፀደቀን
ነጭ ጥቁር ብሎ እሱ አልከፋፈለን
አጨለምነው እንጂ ኖረን እኛ
ጠፍተን
አንተ ባለ ታሪክ አዛኝ ሆደ ባሻ
የናቴን ስም ሰጡህ እምዬ መሸሻ
ፈጣሪ በፅድቁ እምዬ እምዬ
ለምዬ ሚኒልክ
በእዝነቱ ያኑርህ አንተ ባለ ታሪክ


ጥቁር ነኝ
By AB aziz
23/06/2013
👉👉join yebelut yegobegnu yanebebu semitachihun tekafelu yelal yenanetwu abdulaziz
@abazizlov
👆 👇
👌@abazizlov

🤙join bemalt yekelakelun

BY www.group-telegram.com/ABAzizlov


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/abazizlov/55

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Individual messages can be fully encrypted. But the user has to turn on that function. It's not automatic, as it is on Signal and WhatsApp. You may recall that, back when Facebook started changing WhatsApp’s terms of service, a number of news outlets reported on, and even recommended, switching to Telegram. Pavel Durov even said that users should delete WhatsApp “unless you are cool with all of your photos and messages becoming public one day.” But Telegram can’t be described as a more-secure version of WhatsApp. But Telegram says people want to keep their chat history when they get a new phone, and they like having a data backup that will sync their chats across multiple devices. And that is why they let people choose whether they want their messages to be encrypted or not. When not turned on, though, chats are stored on Telegram's services, which are scattered throughout the world. But it has "disclosed 0 bytes of user data to third parties, including governments," Telegram states on its website. But Kliuchnikov, the Ukranian now in France, said he will use Signal or WhatsApp for sensitive conversations, but questions around privacy on Telegram do not give him pause when it comes to sharing information about the war. Again, in contrast to Facebook, Google and Twitter, Telegram's founder Pavel Durov runs his company in relative secrecy from Dubai.
from us


Telegram www.group-telegram.com/ABAzizlov
FROM American