Telegram Group & Telegram Channel
የቱርኪዬ ኤኬ ፓርቲ ምክትል ሊቀ መንበር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርኪዬ ኤኬ ፓርቲ ምክትል ሊቀ መንበር ዛፈር ሲራካያ በብልጽግና ፓርቲ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡

ምክትል ሊቀ መንበሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡

ቀደም ሲል የሞሮኮ ብሔራዊ ነፃነት ሰልፍ ፓርቲ ተወካይ ሞሀመድ ሲዲቅ እና የሩዋንዳ ፓትሪዮቲክ ፍሮንት (አር ፒ ኤፍ) ዋና ፀሐፊ ዌለርስ ጋሳማጌራ በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወቃል፡፡

በጉባዔው ላይ ከ15 ሀገራት የተውጣጡ የጎረቤት ሀገራት እህት ፓርቲዎች እና የብሪክስ አባል ሀገራት እህት ፓርቲዎች 43 ከፍተኛ አመራሮች እደሚታደሙ ይጠበቃል፡፡

የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ከጥር 23 እስከ ጥር 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ “ከቃል እስከ ባሕል” በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡

በአለምሰገድ አሳዬ



group-telegram.com/fanatelevision/88642
Create:
Last Update:

የቱርኪዬ ኤኬ ፓርቲ ምክትል ሊቀ መንበር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርኪዬ ኤኬ ፓርቲ ምክትል ሊቀ መንበር ዛፈር ሲራካያ በብልጽግና ፓርቲ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡

ምክትል ሊቀ መንበሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡

ቀደም ሲል የሞሮኮ ብሔራዊ ነፃነት ሰልፍ ፓርቲ ተወካይ ሞሀመድ ሲዲቅ እና የሩዋንዳ ፓትሪዮቲክ ፍሮንት (አር ፒ ኤፍ) ዋና ፀሐፊ ዌለርስ ጋሳማጌራ በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወቃል፡፡

በጉባዔው ላይ ከ15 ሀገራት የተውጣጡ የጎረቤት ሀገራት እህት ፓርቲዎች እና የብሪክስ አባል ሀገራት እህት ፓርቲዎች 43 ከፍተኛ አመራሮች እደሚታደሙ ይጠበቃል፡፡

የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ከጥር 23 እስከ ጥር 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ “ከቃል እስከ ባሕል” በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡

በአለምሰገድ አሳዬ

BY FBC (Fana Broadcasting Corporate)




Share with your friend now:
group-telegram.com/fanatelevision/88642

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"Like the bombing of the maternity ward in Mariupol," he said, "Even before it hits the news, you see the videos on the Telegram channels." Continuing its crackdown against entities allegedly involved in a front-running scam using messaging app Telegram, Sebi on Thursday carried out search and seizure operations at the premises of eight entities in multiple locations across the country. Telegram users are able to send files of any type up to 2GB each and access them from any device, with no limit on cloud storage, which has made downloading files more popular on the platform. In the United States, Telegram's lower public profile has helped it mostly avoid high level scrutiny from Congress, but it has not gone unnoticed. The gold standard of encryption, known as end-to-end encryption, where only the sender and person who receives the message are able to see it, is available on Telegram only when the Secret Chat function is enabled. Voice and video calls are also completely encrypted.
from us


Telegram FBC (Fana Broadcasting Corporate)
FROM American