Telegram Group & Telegram Channel
አሰቸኳይ የእርዳታ ጥሪ ለወንድማችን !!🙏🙏🙏
በቅንነት እና በመልምነት ሼር ሳያደርጉ እንዳያልፉ

የህይወት አድን ጥሪ ወገን ለወገን ደራሽ ነውና

ውድ ኢትዮጵያውያን | ተማሪ ህፃን አቤኔዘር ቶሎሳ አድነው ይባላል የ10 ክፍል ተማሪ ነበር ሚማረውም በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ድላችን ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ትምህርቱን በመከታተል ላይ ይገኝ ነበር ።

ይሁንና በደረሰበት ከፍተኛ በሆነ የኩላሊት ህመም ሁለቱም ኩላሊቶቹ ከጥቅም ውጪ ሆነዋል እና የኩላሊት የህመሙ ስሜት ሁለቱንም እግሮቹን እንደ ልብ እንዳይንቀሳቀስ አድርጎት በአልጋ ላይ እየተሰቃየ ይገኛል ።

ውድ ወገኖች በሃኪሞቹ በተነገረው የቀድሞ ጤን ነቱ እንዲመለስ ያለው አማራጭ የኩላሊት እጥበት እና የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ ብቻ እንደሆነ የኩላሊት ተከላ ለማድረግ ወደ ውጭ ሃገር ሄዶ መታከም ይኖርበታል ለህክምናም በጠቅላላ 1.500.000 ብር ያስፈልገዋል ቤተሰቦቹ ደግሞ ከአቅማቸው በላይ ስለሆነ ውድ ወገኖች ለጋስ እጆች አያጡምና የወንድማችንን ህይወት ለመታደግ የእርዳታ እጃችሁን እንድትዘረጉልን በፈጣሪ ስም እንማፀናለን መርዳት ባትችሉ እንኩዋን ለሚረዱ ሰዎች ሼር በማድረግ እንድትተባበሩን በአክብሮት እንጠይቃለን

ለበለጠ መረጃ ለማግኘት በስልክ ቁጥር
09 67 92 14 67

እንዲውም ቤተሰቡ ጋር
09 22 95 94 60
09 13 56 02 42

በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ!!!በቅንነት ሼር ያድርጉ

ባንክ አካውንት
1000357725187 tolosa adinew bati
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

100089385079 aprhem tolosa adinew
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ለጋስ እጆች አያጡም !!!



group-telegram.com/iduyee/10407
Create:
Last Update:

አሰቸኳይ የእርዳታ ጥሪ ለወንድማችን !!🙏🙏🙏
በቅንነት እና በመልምነት ሼር ሳያደርጉ እንዳያልፉ

የህይወት አድን ጥሪ ወገን ለወገን ደራሽ ነውና

ውድ ኢትዮጵያውያን | ተማሪ ህፃን አቤኔዘር ቶሎሳ አድነው ይባላል የ10 ክፍል ተማሪ ነበር ሚማረውም በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ድላችን ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ትምህርቱን በመከታተል ላይ ይገኝ ነበር ።

ይሁንና በደረሰበት ከፍተኛ በሆነ የኩላሊት ህመም ሁለቱም ኩላሊቶቹ ከጥቅም ውጪ ሆነዋል እና የኩላሊት የህመሙ ስሜት ሁለቱንም እግሮቹን እንደ ልብ እንዳይንቀሳቀስ አድርጎት በአልጋ ላይ እየተሰቃየ ይገኛል ።

ውድ ወገኖች በሃኪሞቹ በተነገረው የቀድሞ ጤን ነቱ እንዲመለስ ያለው አማራጭ የኩላሊት እጥበት እና የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ ብቻ እንደሆነ የኩላሊት ተከላ ለማድረግ ወደ ውጭ ሃገር ሄዶ መታከም ይኖርበታል ለህክምናም በጠቅላላ 1.500.000 ብር ያስፈልገዋል ቤተሰቦቹ ደግሞ ከአቅማቸው በላይ ስለሆነ ውድ ወገኖች ለጋስ እጆች አያጡምና የወንድማችንን ህይወት ለመታደግ የእርዳታ እጃችሁን እንድትዘረጉልን በፈጣሪ ስም እንማፀናለን መርዳት ባትችሉ እንኩዋን ለሚረዱ ሰዎች ሼር በማድረግ እንድትተባበሩን በአክብሮት እንጠይቃለን

ለበለጠ መረጃ ለማግኘት በስልክ ቁጥር
09 67 92 14 67

እንዲውም ቤተሰቡ ጋር
09 22 95 94 60
09 13 56 02 42

በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ!!!በቅንነት ሼር ያድርጉ

ባንክ አካውንት
1000357725187 tolosa adinew bati
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

100089385079 aprhem tolosa adinew
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ለጋስ እጆች አያጡም !!!

BY @iduyee😊moodyee🤪




Share with your friend now:
group-telegram.com/iduyee/10407

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram was co-founded by Pavel and Nikolai Durov, the brothers who had previously created VKontakte. VK is Russia’s equivalent of Facebook, a social network used for public and private messaging, audio and video sharing as well as online gaming. In January, SimpleWeb reported that VK was Russia’s fourth most-visited website, after Yandex, YouTube and Google’s Russian-language homepage. In 2016, Forbes’ Michael Solomon described Pavel Durov (pictured, below) as the “Mark Zuckerberg of Russia.” Continuing its crackdown against entities allegedly involved in a front-running scam using messaging app Telegram, Sebi on Thursday carried out search and seizure operations at the premises of eight entities in multiple locations across the country. Telegram has become more interventionist over time, and has steadily increased its efforts to shut down these accounts. But this has also meant that the company has also engaged with lawmakers more generally, although it maintains that it doesn’t do so willingly. For instance, in September 2021, Telegram reportedly blocked a chat bot in support of (Putin critic) Alexei Navalny during Russia’s most recent parliamentary elections. Pavel Durov was quoted at the time saying that the company was obliged to follow a “legitimate” law of the land. He added that as Apple and Google both follow the law, to violate it would give both platforms a reason to boot the messenger from its stores. These entities are reportedly operating nine Telegram channels with more than five million subscribers to whom they were making recommendations on selected listed scrips. Such recommendations induced the investors to deal in the said scrips, thereby creating artificial volume and price rise. Telegram boasts 500 million users, who share information individually and in groups in relative security. But Telegram's use as a one-way broadcast channel — which followers can join but not reply to — means content from inauthentic accounts can easily reach large, captive and eager audiences.
from us


Telegram @iduyee😊moodyee🤪
FROM American