Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-94124-94125-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/94125 -
Telegram Group & Telegram Channel
ትላንት በጎረቤት ሀገር ደቡብ ሱዳን ዩኒቲ ግዛት አነስተኛ አውሮፕላን ከግዛቷ ተነስቶ ወደ ዋና ከተማ ጁባ በማቅናት ላይ ተከስክሶ የ20 ሰዎች ህይወት አልፏል።

በአደጋው ህይወታቸውን ያጡት የቻይናው ብሔራዊ ፔትሮሊየም ኮርፖሬሽን እና የደቡብ ሱዳን መንግስት ተቋም የሆነው ናይል ፔትሮሊየም በጋራ የመሰረቱት ግሬተር ፐዮኔር ኦፕሬቲንግ ካምፓኒ ሰራተኞች ናቸው ተብሏል።

ከሞቱት መካከል ሁለት ቻይናውያን እና አንድ ህንዳዊ ዜጋ እንደሚገኙበት ተነግሯል።

ስለ አደጋው ምክንያት በዝርዝር የተባለ ነገር የለም።

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/94125
Create:
Last Update:

ትላንት በጎረቤት ሀገር ደቡብ ሱዳን ዩኒቲ ግዛት አነስተኛ አውሮፕላን ከግዛቷ ተነስቶ ወደ ዋና ከተማ ጁባ በማቅናት ላይ ተከስክሶ የ20 ሰዎች ህይወት አልፏል።

በአደጋው ህይወታቸውን ያጡት የቻይናው ብሔራዊ ፔትሮሊየም ኮርፖሬሽን እና የደቡብ ሱዳን መንግስት ተቋም የሆነው ናይል ፔትሮሊየም በጋራ የመሰረቱት ግሬተር ፐዮኔር ኦፕሬቲንግ ካምፓኒ ሰራተኞች ናቸው ተብሏል።

ከሞቱት መካከል ሁለት ቻይናውያን እና አንድ ህንዳዊ ዜጋ እንደሚገኙበት ተነግሯል።

ስለ አደጋው ምክንያት በዝርዝር የተባለ ነገር የለም።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94125

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Under the Sebi Act, the regulator has the power to carry out search and seizure of books, registers, documents including electronics and digital devices from any person associated with the securities market. Continuing its crackdown against entities allegedly involved in a front-running scam using messaging app Telegram, Sebi on Thursday carried out search and seizure operations at the premises of eight entities in multiple locations across the country. Messages are not fully encrypted by default. That means the company could, in theory, access the content of the messages, or be forced to hand over the data at the request of a government. Ukrainian forces have since put up a strong resistance to the Russian troops amid the war that has left hundreds of Ukrainian civilians, including children, dead, according to the United Nations. Ukrainian and international officials have accused Russia of targeting civilian populations with shelling and bombardments. False news often spreads via public groups, or chats, with potentially fatal effects.
from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American