Telegram Group & Telegram Channel
የፕላኔቶቹን ሰልፍ ከኛ ጋር በጋራ ይመልከቱ!🪐

ኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ እና የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት በጋራ አዘጋጅነት በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል የፕላኔቶች ምልከታ መረሃግብር ላይ ተጋብዘዋል!

በመርሃግብሩ በቴለስኮፖች በመታገዝ የህዋ አካላትን ለመመልከት ዕድል የሚያገኙ ሲሆን ይህ ምሽት "የፕላኔቶች ሰልፍ" የምንለው ሁሉም ፕላኔቶች በምሽቱ ሰማይ ላይ የሚታዩበት ቀን መሆኑ ለየት ያደርገዋል።

📅ቀን፡ ቅዳሜ፣ 17 2017 ዓ.ም
🕕ሰዓት፡ 12፡00 ከምሽቱ ጀምሮ
📍ቦታ፡ በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል

ማሳሰቢያ፦
ℹ️መረሃግብሩን ለመሳተፍ መመዝገብ ይኖርብዎታል!
🚌ምንም ዓይነት የትራንስፖርት አገልግሎት የማንሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
❄️የአየር ሁኔታው ቀዝቃዛ ስለሆነ ወደ ዝግጅቱ ሲመጡ ጃኬትና ሙቀት ያለው ልብስ መልበስዎን አይርሱ!

ለመመዝገብ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ!

🔗https://forms.gle/ZQeoD28K4x4M394e9

#ESSS #SSGI #Stargazing



group-telegram.com/officialesss/1862
Create:
Last Update:

የፕላኔቶቹን ሰልፍ ከኛ ጋር በጋራ ይመልከቱ!🪐

ኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ እና የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት በጋራ አዘጋጅነት በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል የፕላኔቶች ምልከታ መረሃግብር ላይ ተጋብዘዋል!

በመርሃግብሩ በቴለስኮፖች በመታገዝ የህዋ አካላትን ለመመልከት ዕድል የሚያገኙ ሲሆን ይህ ምሽት "የፕላኔቶች ሰልፍ" የምንለው ሁሉም ፕላኔቶች በምሽቱ ሰማይ ላይ የሚታዩበት ቀን መሆኑ ለየት ያደርገዋል።

📅ቀን፡ ቅዳሜ፣ 17 2017 ዓ.ም
🕕ሰዓት፡ 12፡00 ከምሽቱ ጀምሮ
📍ቦታ፡ በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል

ማሳሰቢያ፦
ℹ️መረሃግብሩን ለመሳተፍ መመዝገብ ይኖርብዎታል!
🚌ምንም ዓይነት የትራንስፖርት አገልግሎት የማንሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
❄️የአየር ሁኔታው ቀዝቃዛ ስለሆነ ወደ ዝግጅቱ ሲመጡ ጃኬትና ሙቀት ያለው ልብስ መልበስዎን አይርሱ!

ለመመዝገብ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ!

🔗https://forms.gle/ZQeoD28K4x4M394e9

#ESSS #SSGI #Stargazing

BY Ethiopian Space Science Society






Share with your friend now:
group-telegram.com/officialesss/1862

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Investors took profits on Friday while they could ahead of the weekend, explained Tom Essaye, founder of Sevens Report Research. Saturday and Sunday could easily bring unfortunate news on the war front—and traders would rather be able to sell any recent winnings at Friday’s earlier prices than wait for a potentially lower price at Monday’s open. Telegram, which does little policing of its content, has also became a hub for Russian propaganda and misinformation. Many pro-Kremlin channels have become popular, alongside accounts of journalists and other independent observers. "There are a lot of things that Telegram could have been doing this whole time. And they know exactly what they are and they've chosen not to do them. That's why I don't trust them," she said. Unlike Silicon Valley giants such as Facebook and Twitter, which run very public anti-disinformation programs, Brooking said: "Telegram is famously lax or absent in its content moderation policy." He floated the idea of restricting the use of Telegram in Ukraine and Russia, a suggestion that was met with fierce opposition from users. Shortly after, Durov backed off the idea.
from vn


Telegram Ethiopian Space Science Society
FROM American