Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#የአእላፋትዝማሬ #TheMelodyofMyriads “ ኦርቶዶክሳዊያን ወጣቶች ልደትን በቤተ ክርስቲያን አሳልፉ ፤ በአዲስ አበባና በድሬዳዋ የምትገኙም በዝማሬው ላይ እንድትገኙ ” - የኢትዮጵያ ጃንደረባው ትውልድ (ኢጃት) ታኅሳስ 29 ቀን 2017 ዓ/ም የሚከበረውን ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ ያዘጋጀው “ልደትን በባለ ልደቱ ቤት” የተሰኘውን የአእላፍ…
#የአእላፋትዝማሬ #TheMelodyofMyriads

በዓልን በማይገባ ቦታ የሚያሳልፉ በእግዚአብሔር ቤት ሆነው እንዲያሳልፉ ለማድረግ ዓላማ ያለው የአእላፋት ዝማሬ / The Melody of Myriads መርሐግብር ዛሬ ሰኞ በገና ዋዜማ በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ይከናወናል።

ቦታው ፦
👉አዲስ አባባ ፦ ቦሌ በድብረ ሳሌም መድኃኔዓለም
👉 ድሬዳዋ ፦ ለገሀር አደባባይ


ከነዚህ ከተሞች ውጭ በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ / ኢጃት አማካኝነት  የተዘጋጀት የአእላፋት ዝማሬ መርሐግብር የሌለ ቢሆንም ሁሉም ምእመናን ፣ ኦርቶዶክሳዊያን ሁሉ በዓሉን ቤተክርስቲያን እንዲያሳልፉት ጥሪ ቀርቧል።

በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ምእመናን ከዝማሬው በፊት ልክ 10:00 ሰዓት ላይ ተገኝተው የአንድ ሰዓት ጸሎተ የምሕላና ጸሎተ ኪዳን ላይ እንዲሳተፉ አደራ ተብሏል።

የዘንድሮው የአእላፋት ዝማሬ ከአምናው በተለየ ጥራት ለማካሄድ በየትኛውም ቦታ የቆመ ሰው የሚሰማው ድምጽ ሆነ የሚያየው ምስል እኩል እንዲሆን ጥረት ተደርጓል።

ለነፍሰ ጡሮች  እና የአካል ጉዳተኞች ልዩ ስፍራ የተዘጋጀ ሲሆን ለአስተባባሪዎች በመንገር ቦታ ማግኘት ይቻላል።

የጤና እክል ለሚያጋጥማቸው ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮች አሉ።

የመኪና ማቆሚያን በተመለከተ በቤተክርስቲያን ቅፅጽረ ግቢ ሆነ አስፋልት ዳር መኪና ማቆም ተከልክሏል። መኪና ማቆም የሚቻለው ከህንጻዎቹ ጀርባ ነው።

መኪና ያላችሁ መርሐግብሩ ሲጠናቀቅ ወደናተ አቅጣጫ የሚሄዱትን በመጫን የትራንስፖርት ሰርቪስ እንድትሰጡ አደራ ተብሏል።

ወደ መርሐግብሩ የምትመጡ ነጭ ልብስ አድርጋችሁ እንድትመጡ ያንን ማድረግ ያልቻላችሁ ያላችሁን ልብስ ንጹህ አድርጋችሁ እንድትመጡ ጥሪ ቀርቧል።

በቂ ከበሮ ስለተዘጋጀ ከበሮ ይዞ መምጣት አያስፈልግም።

ቦሌ መድኃኔዓለም በጊብሰን በኩል ያለው በር ለቅዱስ ፓትርያርኩና ለሊቃነ ጳጳሳት መግቢያ ስለሆነ ምእመናን ሌሎች በሮችን እንዲጠቀሙ ተብሏል።

ድሬዳዋ ምድር ባቡር አደባባይ የሚያስገቡትን 5 በሮች መጠቀም ይቻላል።

በመርሐግብሩ በቂ ጥበቃ የተመደበ ሲሆን ፍተሻም ይኖራል።

ምን ይዞ መገኘት / መግባት አይቻልም ?

መሳሪያዎች
ተቀጣጣይ ነገሮች
የግል ካሜራ ፣ ድሮን
ሽቶና ስፕሬይ
ኮስሞቲክስ
ክብሪት
ስክሪብቶና የሾሉ ነገሮች
የግል ከበሮ ይዞ መምጣት ክልክል ነው።


ወደ አእላፋት ዝማሬ የሚመጡ ምዕመናን እስከ 10 ጧፍ ይዘው እንዲመጡ ጥሪ ቀርቧል።

ሦስቱ ጧፎች የአእላፋት ዝማሬ / The Melody of Myriads / እስኪጠናቀቅ የሚበሩ ሲሆን የቀሩትን ለደብሩ በመባ መልክ ያስረክቡ። በደብሩ በኩልም ለገጠር አብያተ ክርስትያናት ድጋፍ ይደረጋል ተብሏል።

NB. የዕለቱን ሁነት የሚቀርጹ ፣ በቀጥታም የሚያስተላልፉ መገናኛ ብዙሃን ስላሉ ምእመናን በዝማሬና ምስጋና ላይ ብቻ ትኩረት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።

' ልደቱን በባለ ልደቱ ቤት ! '
#TheMelodyofMyriads


#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/93482
Create:
Last Update:

#የአእላፋትዝማሬ #TheMelodyofMyriads

በዓልን በማይገባ ቦታ የሚያሳልፉ በእግዚአብሔር ቤት ሆነው እንዲያሳልፉ ለማድረግ ዓላማ ያለው የአእላፋት ዝማሬ / The Melody of Myriads መርሐግብር ዛሬ ሰኞ በገና ዋዜማ በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ይከናወናል።

ቦታው ፦
👉አዲስ አባባ ፦ ቦሌ በድብረ ሳሌም መድኃኔዓለም
👉 ድሬዳዋ ፦ ለገሀር አደባባይ


ከነዚህ ከተሞች ውጭ በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ / ኢጃት አማካኝነት  የተዘጋጀት የአእላፋት ዝማሬ መርሐግብር የሌለ ቢሆንም ሁሉም ምእመናን ፣ ኦርቶዶክሳዊያን ሁሉ በዓሉን ቤተክርስቲያን እንዲያሳልፉት ጥሪ ቀርቧል።

በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ምእመናን ከዝማሬው በፊት ልክ 10:00 ሰዓት ላይ ተገኝተው የአንድ ሰዓት ጸሎተ የምሕላና ጸሎተ ኪዳን ላይ እንዲሳተፉ አደራ ተብሏል።

የዘንድሮው የአእላፋት ዝማሬ ከአምናው በተለየ ጥራት ለማካሄድ በየትኛውም ቦታ የቆመ ሰው የሚሰማው ድምጽ ሆነ የሚያየው ምስል እኩል እንዲሆን ጥረት ተደርጓል።

ለነፍሰ ጡሮች  እና የአካል ጉዳተኞች ልዩ ስፍራ የተዘጋጀ ሲሆን ለአስተባባሪዎች በመንገር ቦታ ማግኘት ይቻላል።

የጤና እክል ለሚያጋጥማቸው ተንቀሳቃሽ ክሊኒኮች አሉ።

የመኪና ማቆሚያን በተመለከተ በቤተክርስቲያን ቅፅጽረ ግቢ ሆነ አስፋልት ዳር መኪና ማቆም ተከልክሏል። መኪና ማቆም የሚቻለው ከህንጻዎቹ ጀርባ ነው።

መኪና ያላችሁ መርሐግብሩ ሲጠናቀቅ ወደናተ አቅጣጫ የሚሄዱትን በመጫን የትራንስፖርት ሰርቪስ እንድትሰጡ አደራ ተብሏል።

ወደ መርሐግብሩ የምትመጡ ነጭ ልብስ አድርጋችሁ እንድትመጡ ያንን ማድረግ ያልቻላችሁ ያላችሁን ልብስ ንጹህ አድርጋችሁ እንድትመጡ ጥሪ ቀርቧል።

በቂ ከበሮ ስለተዘጋጀ ከበሮ ይዞ መምጣት አያስፈልግም።

ቦሌ መድኃኔዓለም በጊብሰን በኩል ያለው በር ለቅዱስ ፓትርያርኩና ለሊቃነ ጳጳሳት መግቢያ ስለሆነ ምእመናን ሌሎች በሮችን እንዲጠቀሙ ተብሏል።

ድሬዳዋ ምድር ባቡር አደባባይ የሚያስገቡትን 5 በሮች መጠቀም ይቻላል።

በመርሐግብሩ በቂ ጥበቃ የተመደበ ሲሆን ፍተሻም ይኖራል።

ምን ይዞ መገኘት / መግባት አይቻልም ?

መሳሪያዎች
ተቀጣጣይ ነገሮች
የግል ካሜራ ፣ ድሮን
ሽቶና ስፕሬይ
ኮስሞቲክስ
ክብሪት
ስክሪብቶና የሾሉ ነገሮች
የግል ከበሮ ይዞ መምጣት ክልክል ነው።


ወደ አእላፋት ዝማሬ የሚመጡ ምዕመናን እስከ 10 ጧፍ ይዘው እንዲመጡ ጥሪ ቀርቧል።

ሦስቱ ጧፎች የአእላፋት ዝማሬ / The Melody of Myriads / እስኪጠናቀቅ የሚበሩ ሲሆን የቀሩትን ለደብሩ በመባ መልክ ያስረክቡ። በደብሩ በኩልም ለገጠር አብያተ ክርስትያናት ድጋፍ ይደረጋል ተብሏል።

NB. የዕለቱን ሁነት የሚቀርጹ ፣ በቀጥታም የሚያስተላልፉ መገናኛ ብዙሃን ስላሉ ምእመናን በዝማሬና ምስጋና ላይ ብቻ ትኩረት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።

' ልደቱን በባለ ልደቱ ቤት ! '
#TheMelodyofMyriads


#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA








Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/93482

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Such instructions could actually endanger people — citizens receive air strike warnings via smartphone alerts. "Your messages about the movement of the enemy through the official chatbot … bring new trophies every day," the government agency tweeted. Ukrainian President Volodymyr Zelensky said in a video message on Tuesday that Ukrainian forces "destroy the invaders wherever we can." "The argument from Telegram is, 'You should trust us because we tell you that we're trustworthy,'" Maréchal said. "It's really in the eye of the beholder whether that's something you want to buy into." And while money initially moved into stocks in the morning, capital moved out of safe-haven assets. The price of the 10-year Treasury note fell Friday, sending its yield up to 2% from a March closing low of 1.73%.
from vn


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American