TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Tigray " በየመዋቅሩ ያሉ ም/ቤቶች ጊዚያቸው ያለፈ እና ህጋዊ መሰረታቸው ያበቃ በመሆኑ መሾምና መሻር አይችሉም " ብሎ የነበረው የትግራይ ክልልጊዚያዊ አስተዳደር ምክር ቤቶቹ ህጋዊ መሰረት እንዲኖራቸው የሚያደርግ ደንብ አፅድቀዋል።
የጊዚያዊ አስተዳደሩ ካቢኔ የወረዳ ምክር ቤቶች የሚያጠናክር እና ህጋዊ መሰረት እንዲኖራቸው የሚያደርግ ነው ያለውን ደንብ ከሰሞኑን አፅድቋል።
" የፀደቀው ደንብ የወረዳ ም/ቤቶች ተጠናክረው የህዝቡ ተሳትፎ እና ውክልና በሚያረጋግጥ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ የሚያስችል የተፈጠረው አለመግባባት የሚቀርፍ ሁሉን በሚያግባባ መልኩ ስራቸው እንዲፈፅሙ የሚያስችላቸው ነው " ብሏል።
ደንቡ ተፈፃሚነት እንዲኖረው ሁሉም የበኩሉ እንዲወጣ ያሳሰበው የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደሩ ፤ አስከታች ድረስ ያለው መንግስታዊ እና አስተዳዳራዊ መዋቅር ተጠናክሮ ህዝቡ የሚገባውን አገልግሎት ማግኘት አለበት ብሏል።
@tikvahethiopia
የጊዚያዊ አስተዳደሩ ካቢኔ የወረዳ ምክር ቤቶች የሚያጠናክር እና ህጋዊ መሰረት እንዲኖራቸው የሚያደርግ ነው ያለውን ደንብ ከሰሞኑን አፅድቋል።
" የፀደቀው ደንብ የወረዳ ም/ቤቶች ተጠናክረው የህዝቡ ተሳትፎ እና ውክልና በሚያረጋግጥ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ የሚያስችል የተፈጠረው አለመግባባት የሚቀርፍ ሁሉን በሚያግባባ መልኩ ስራቸው እንዲፈፅሙ የሚያስችላቸው ነው " ብሏል።
ደንቡ ተፈፃሚነት እንዲኖረው ሁሉም የበኩሉ እንዲወጣ ያሳሰበው የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደሩ ፤ አስከታች ድረስ ያለው መንግስታዊ እና አስተዳዳራዊ መዋቅር ተጠናክሮ ህዝቡ የሚገባውን አገልግሎት ማግኘት አለበት ብሏል።
@tikvahethiopia
group-telegram.com/tikvahethiopia/93993
Create:
Last Update:
Last Update:
#Tigray " በየመዋቅሩ ያሉ ም/ቤቶች ጊዚያቸው ያለፈ እና ህጋዊ መሰረታቸው ያበቃ በመሆኑ መሾምና መሻር አይችሉም " ብሎ የነበረው የትግራይ ክልልጊዚያዊ አስተዳደር ምክር ቤቶቹ ህጋዊ መሰረት እንዲኖራቸው የሚያደርግ ደንብ አፅድቀዋል።
የጊዚያዊ አስተዳደሩ ካቢኔ የወረዳ ምክር ቤቶች የሚያጠናክር እና ህጋዊ መሰረት እንዲኖራቸው የሚያደርግ ነው ያለውን ደንብ ከሰሞኑን አፅድቋል።
" የፀደቀው ደንብ የወረዳ ም/ቤቶች ተጠናክረው የህዝቡ ተሳትፎ እና ውክልና በሚያረጋግጥ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ የሚያስችል የተፈጠረው አለመግባባት የሚቀርፍ ሁሉን በሚያግባባ መልኩ ስራቸው እንዲፈፅሙ የሚያስችላቸው ነው " ብሏል።
ደንቡ ተፈፃሚነት እንዲኖረው ሁሉም የበኩሉ እንዲወጣ ያሳሰበው የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደሩ ፤ አስከታች ድረስ ያለው መንግስታዊ እና አስተዳዳራዊ መዋቅር ተጠናክሮ ህዝቡ የሚገባውን አገልግሎት ማግኘት አለበት ብሏል።
@tikvahethiopia
የጊዚያዊ አስተዳደሩ ካቢኔ የወረዳ ምክር ቤቶች የሚያጠናክር እና ህጋዊ መሰረት እንዲኖራቸው የሚያደርግ ነው ያለውን ደንብ ከሰሞኑን አፅድቋል።
" የፀደቀው ደንብ የወረዳ ም/ቤቶች ተጠናክረው የህዝቡ ተሳትፎ እና ውክልና በሚያረጋግጥ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ የሚያስችል የተፈጠረው አለመግባባት የሚቀርፍ ሁሉን በሚያግባባ መልኩ ስራቸው እንዲፈፅሙ የሚያስችላቸው ነው " ብሏል።
ደንቡ ተፈፃሚነት እንዲኖረው ሁሉም የበኩሉ እንዲወጣ ያሳሰበው የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደሩ ፤ አስከታች ድረስ ያለው መንግስታዊ እና አስተዳዳራዊ መዋቅር ተጠናክሮ ህዝቡ የሚገባውን አገልግሎት ማግኘት አለበት ብሏል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/pL4hcMiibebOGGFpfANqbzlLWZ3hobvSSDEP82V0S6J4DpVjfgjvs39eb8gZrRSC8WsBe9gjE-CDGBAtXi3BZT9YjuVq_PhzD0t0YFzk1S2usrZ3cfoNVedULFSAwpeR0uX50Nwu0_ZjDrYbQh6DQLrpjEJN-bMVrnC9R6hcthygUX1daohOdDCvnCKqG4g_-T5Fhc961d0A7nXQgLvF6XW3kr1enSkTJbjH2NO0wVO75y31aOjJpWF2_x39u_9YRyC5YqLDvyrOIwzBNXeuEAss7D4Euu3sSdD_qcL0BOH3MdjkwP7Tvk5fxnu1IjCStqm1MmccP2LGVIPiO7fxpA.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/qGOPiOGDd6qXt9L_4AuOqqdyJ6aIx53Nl5TkXCb2Azx6hMFrbHdttX0HRPheK6IDJI4IKzoiDbgTPorkQ0KfHVqdpDzN3HvnQdGXH9N1Wi2-BsEVoiUKJKLr_F6MFjQ4y18INtbXGrEHd5GATBDldmYWIBBN7kAZvKEHsnOKbjht9UrHlH_M-vM-HbdmNyPJqHGpPt1US1hpQQdCvZpBts6bajdo14xyP4RsO127WkHJLb99N5lnrdVFQOWc3L9zedWIfavADO_bd90QSJNv5iJn9KlFb6iOYErMNU7clmdwwArrRcbnUKFKtPsL-FIyef0nNQM9TnjRAaWx274fPA.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/ZkUPUYSbls30VSZEPTpitnfUb3APD2xatZt3KgjF48bXjKsMEkkqRh5-OxWK4QWZAt-9UGKcz5Sq8EBQOH9DJgj2mqndJ7Z2xbxR5y024j3RgRgaIMjCn80053in_bqYsLWKQ8-0WX0xBv-G9RXv7hF0S6-7Yg3N5TzN07f553dfUOf7KykUc26_KoR9rgGR7Z-DDQajyKCF2NkSRYcipKyRs_C6JItoCZsNmXXPBHs2BhoEho9rvJAB8-sfcY6UvY_hv8W8mEFmNnQzG0blMSx_mz-ZLQ9rxUuPrEgPZg1_X4UwkolrvT3RkOuVGa4BoCgOqeaUVA6_7kF5-g2xWg.jpg)
Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/93993