Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-94124-94125-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/94125 -
Telegram Group & Telegram Channel
ትላንት በጎረቤት ሀገር ደቡብ ሱዳን ዩኒቲ ግዛት አነስተኛ አውሮፕላን ከግዛቷ ተነስቶ ወደ ዋና ከተማ ጁባ በማቅናት ላይ ተከስክሶ የ20 ሰዎች ህይወት አልፏል።

በአደጋው ህይወታቸውን ያጡት የቻይናው ብሔራዊ ፔትሮሊየም ኮርፖሬሽን እና የደቡብ ሱዳን መንግስት ተቋም የሆነው ናይል ፔትሮሊየም በጋራ የመሰረቱት ግሬተር ፐዮኔር ኦፕሬቲንግ ካምፓኒ ሰራተኞች ናቸው ተብሏል።

ከሞቱት መካከል ሁለት ቻይናውያን እና አንድ ህንዳዊ ዜጋ እንደሚገኙበት ተነግሯል።

ስለ አደጋው ምክንያት በዝርዝር የተባለ ነገር የለም።

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/94125
Create:
Last Update:

ትላንት በጎረቤት ሀገር ደቡብ ሱዳን ዩኒቲ ግዛት አነስተኛ አውሮፕላን ከግዛቷ ተነስቶ ወደ ዋና ከተማ ጁባ በማቅናት ላይ ተከስክሶ የ20 ሰዎች ህይወት አልፏል።

በአደጋው ህይወታቸውን ያጡት የቻይናው ብሔራዊ ፔትሮሊየም ኮርፖሬሽን እና የደቡብ ሱዳን መንግስት ተቋም የሆነው ናይል ፔትሮሊየም በጋራ የመሰረቱት ግሬተር ፐዮኔር ኦፕሬቲንግ ካምፓኒ ሰራተኞች ናቸው ተብሏል።

ከሞቱት መካከል ሁለት ቻይናውያን እና አንድ ህንዳዊ ዜጋ እንደሚገኙበት ተነግሯል።

ስለ አደጋው ምክንያት በዝርዝር የተባለ ነገር የለም።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94125

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"He has to start being more proactive and to find a real solution to this situation, not stay in standby without interfering. It's a very irresponsible position from the owner of Telegram," she said. Ukrainian forces successfully attacked Russian vehicles in the capital city of Kyiv thanks to a public tip made through the encrypted messaging app Telegram, Ukraine's top law-enforcement agency said on Tuesday. Update March 8, 2022: EFF has clarified that Channels and Groups are not fully encrypted, end-to-end, updated our post to link to Telegram’s FAQ for Cloud and Secret chats, updated to clarify that auto-delete is available for group and channel admins, and added some additional links. However, the perpetrators of such frauds are now adopting new methods and technologies to defraud the investors. The regulator took order for the search and seizure operation from Judge Purushottam B Jadhav, Sebi Special Judge / Additional Sessions Judge.
from vn


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American