Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/yabsiratesfaye/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
አርያም - ARYAM | Telegram Webview: yabsiratesfaye/116 -
Telegram Group & Telegram Channel
ልጅነት አላውቅም። ልጅም ሆኜ አላውቅም። ልጅነት ግን ምንድን ነው? ልጅ መባል ልጅ መሆን ምንድን ነው?

ያኔ!.... ሲመሻሽ ፈራለሁ፣....ፀሀይ በጨረቃ ስትተካ እሳቀቃለው፣የማሳልፋቸውን ሌሊቶች በአይነ ህሊናዬ ስቃኝ ያንገፈግፈኛል፣ እጆቿን ይዥ በክንዶቼ ተጠምጥሜባት ትተሽኝ አትሂጂ ብላት ደስ ይለኛል። ግን አልችልም። እናቴ መሆኗን እፈራለው ውስጤ ያፍርባታል።

ለምን? እሷኮ እንደሌሎቹ እናት አልነበረችም። የሚያምር ፊት አልነበራትም፣ ምግብ አትሰራልኝም፣ ልጄ ብላኝ አታውቅም፣ አትወደኝም! ብትወደኝማ. . . ጥላኝ አትሄድም ነበር። አውቃለው! እሷ እናት መሆን አትችልም! እኔም ልጅ!

ግን እኮ ልጅ ነኝ. .. ያውም ከመኝታዬ ስነቃ የምንተራሰው ክንዶች የምፈልግ! የእናትነት ጠረን ማሽተት መማግ የምመኝ! ልጅ ነበርኩ! እጄን ይዛ የምትመራኝ እናት የምፈልግ.....

ከቤት ወጥታ እስክትመለስ ሰጋለሁ ካሁን አሁን ሞተች የሚሉኝ መስሎኝ አውጠነጥናለው። አንዳንዴማ ስጋቴ ልኩን አልፎ እታመማለው...ለምን ነው? እንደዛ የሚሰማኝ አልወዳትም እኮ ሰው ፊት በድፍረት እናቴ ናት ማለትን ከጎኗ እየሄድኩ ልጇ መባልን አልወደሁም እጠላዋለው. ...ልጅነትን እፈራለው ለዛች ሴት ልጅ መሆንን ባስ ሲል መባልን እፈራለው።

አንድ ቀን.......ተኛሁ.....ልጅ ሆንሁ። ልጅነትን ወደድኩት እጆቼን አንስቼ ዳሰስሁ...አጠገቤ ነበረች ነካዋት. ....ጠረኗ ይጣራል እናት እናት ትሸታለች። እናት እናት ትላለች። ከወደ አንገቷ ተወሽቄ ማግሁት! ደስ ይላል! ለዘላለም እዛ መኖሪያን ላሰናዳ ተመኘው።

የልቧ ትርታ ፍቅርን ፍቅርን ያወራል፣ ፍቅሯ ተጋባብኝ። .....ነጋ ከጎኗ በኩራት እየሄድኩ እቺ ናት የእኔ እናቴ አለሁ.......ወደድኳት፣ ከጎኔ ሆና ናፈቀችኝ፣ አላመንኩም! ዛሬ ጥላኝ አልሄደችም ፀሃይ በጨረቃ ተተክታ መልሳ በፀሀይ እስክትሰየም ከጎኔ ነበረች። ታቅፈኛለች፣ በእጆቿ ትዳብሰኛለች......አይኖቼን እያየች ልጄ ትለኛለች!

.... ፍቅር ናት ፍቅር ራሱ አካል ለብሶ እሷ ላይ አየሁት።ድንገት ግን ሁሉም ነገር ሩቅ እየሆነ ፣ መልኳ እየደበዘዘ ሄደ። ቀስ ቀስ እያለ ጠፋ። ...ነቃው ፈለግኳት ከጎኔ አገኛት ይመስል ግን የለችም! ህልሜ ነበረች! ህልሜን አየኋት። ህልሜን በህልሜ አየኋት! ልጅነቴን እናቴን አየኋት! ከህልሜ ፍቅር ያዘኝ ህልሜን አፈቀርኳት!
አርያም ተስፋዬ (2013)



group-telegram.com/yabsiratesfaye/116
Create:
Last Update:

ልጅነት አላውቅም። ልጅም ሆኜ አላውቅም። ልጅነት ግን ምንድን ነው? ልጅ መባል ልጅ መሆን ምንድን ነው?

ያኔ!.... ሲመሻሽ ፈራለሁ፣....ፀሀይ በጨረቃ ስትተካ እሳቀቃለው፣የማሳልፋቸውን ሌሊቶች በአይነ ህሊናዬ ስቃኝ ያንገፈግፈኛል፣ እጆቿን ይዥ በክንዶቼ ተጠምጥሜባት ትተሽኝ አትሂጂ ብላት ደስ ይለኛል። ግን አልችልም። እናቴ መሆኗን እፈራለው ውስጤ ያፍርባታል።

ለምን? እሷኮ እንደሌሎቹ እናት አልነበረችም። የሚያምር ፊት አልነበራትም፣ ምግብ አትሰራልኝም፣ ልጄ ብላኝ አታውቅም፣ አትወደኝም! ብትወደኝማ. . . ጥላኝ አትሄድም ነበር። አውቃለው! እሷ እናት መሆን አትችልም! እኔም ልጅ!

ግን እኮ ልጅ ነኝ. .. ያውም ከመኝታዬ ስነቃ የምንተራሰው ክንዶች የምፈልግ! የእናትነት ጠረን ማሽተት መማግ የምመኝ! ልጅ ነበርኩ! እጄን ይዛ የምትመራኝ እናት የምፈልግ.....

ከቤት ወጥታ እስክትመለስ ሰጋለሁ ካሁን አሁን ሞተች የሚሉኝ መስሎኝ አውጠነጥናለው። አንዳንዴማ ስጋቴ ልኩን አልፎ እታመማለው...ለምን ነው? እንደዛ የሚሰማኝ አልወዳትም እኮ ሰው ፊት በድፍረት እናቴ ናት ማለትን ከጎኗ እየሄድኩ ልጇ መባልን አልወደሁም እጠላዋለው. ...ልጅነትን እፈራለው ለዛች ሴት ልጅ መሆንን ባስ ሲል መባልን እፈራለው።

አንድ ቀን.......ተኛሁ.....ልጅ ሆንሁ። ልጅነትን ወደድኩት እጆቼን አንስቼ ዳሰስሁ...አጠገቤ ነበረች ነካዋት. ....ጠረኗ ይጣራል እናት እናት ትሸታለች። እናት እናት ትላለች። ከወደ አንገቷ ተወሽቄ ማግሁት! ደስ ይላል! ለዘላለም እዛ መኖሪያን ላሰናዳ ተመኘው።

የልቧ ትርታ ፍቅርን ፍቅርን ያወራል፣ ፍቅሯ ተጋባብኝ። .....ነጋ ከጎኗ በኩራት እየሄድኩ እቺ ናት የእኔ እናቴ አለሁ.......ወደድኳት፣ ከጎኔ ሆና ናፈቀችኝ፣ አላመንኩም! ዛሬ ጥላኝ አልሄደችም ፀሃይ በጨረቃ ተተክታ መልሳ በፀሀይ እስክትሰየም ከጎኔ ነበረች። ታቅፈኛለች፣ በእጆቿ ትዳብሰኛለች......አይኖቼን እያየች ልጄ ትለኛለች!

.... ፍቅር ናት ፍቅር ራሱ አካል ለብሶ እሷ ላይ አየሁት።ድንገት ግን ሁሉም ነገር ሩቅ እየሆነ ፣ መልኳ እየደበዘዘ ሄደ። ቀስ ቀስ እያለ ጠፋ። ...ነቃው ፈለግኳት ከጎኔ አገኛት ይመስል ግን የለችም! ህልሜ ነበረች! ህልሜን አየኋት። ህልሜን በህልሜ አየኋት! ልጅነቴን እናቴን አየኋት! ከህልሜ ፍቅር ያዘኝ ህልሜን አፈቀርኳት!
አርያም ተስፋዬ (2013)

BY አርያም - ARYAM


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/yabsiratesfaye/116

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Asked about its stance on disinformation, Telegram spokesperson Remi Vaughn told AFP: "As noted by our CEO, the sheer volume of information being shared on channels makes it extremely difficult to verify, so it's important that users double-check what they read." This ability to mix the public and the private, as well as the ability to use bots to engage with users has proved to be problematic. In early 2021, a database selling phone numbers pulled from Facebook was selling numbers for $20 per lookup. Similarly, security researchers found a network of deepfake bots on the platform that were generating images of people submitted by users to create non-consensual imagery, some of which involved children. Founder Pavel Durov says tech is meant to set you free Official government accounts have also spread fake fact checks. An official Twitter account for the Russia diplomatic mission in Geneva shared a fake debunking video claiming without evidence that "Western and Ukrainian media are creating thousands of fake news on Russia every day." The video, which has amassed almost 30,000 views, offered a "how-to" spot misinformation. Following this, Sebi, in an order passed in January 2022, established that the administrators of a Telegram channel having a large subscriber base enticed the subscribers to act upon recommendations that were circulated by those administrators on the channel, leading to significant price and volume impact in various scrips.
from vn


Telegram አርያም - ARYAM
FROM American