Telegram Group & Telegram Channel
ያለምነው አልቀረም፤ ‹ጥበብ› ተሞሸረች

‹የጥበብ ቤት› ዳግም ወደ መድረክ ተመልሳ በአፊቃሪዎቿ ታጅባ ትሞሸር ዘንድ መሰናክሎች ጥቂት አልነበሩም፡፡ ዓለም አቀፍ የቁርዓን ውድድሩን ጨምሮ በርካታ የቀጠሮ ማራዘሚያ ሰበቦች፤ ሰኔ 12 የመንገድ መዘጋጋት ያጀበው እክል በአላህ መልካም ፈቃድ ፉርሽ ሆነው ድግሱ እውን ሆኗል፡፡ መሳቅ፤ ማልቀስ፤ መዝናናት፤ መማር፤ መደንገጥ፤ ማኩረፍ፤ መባነን፤ መጫዎት፤ ማሰላሰል፤ መገረም፤ መጨነቅና ሌሎች አያሌ ስሜቶች በግጥሞች፤ ወጎች፤ እንጉርጉሮ፤ ዳዕዋ፤ ተውኔት፤መነባነብ፤ ነሺዳ፤ አነቃቂ ንግግር፤ ካሊዮግራፊና በድንቅ ታዳሚውን ያሳተፉ ፈጠራዎች ተኮርኩረዋል፡፡ ለአዘጋጆች ጭምር እንግዳ የሆኑ አስደናቂ የመድረክ ትሩፋቶች በአዕምሯችን የሳልነው ሁሉ ስጋ ለብሶ እንዲታይ መሆኑ ይህንን የፈቀደው የነገሮች ሁሉ አስተናባሪ የተመሰገ ነው፡፡ አልሃምዱሊላህ፡፡ እሁድ ዕለት የተሞሸረችው ‹ጥበብ› የቀጣይ ወር ጫጉላዋን ታስናፍቀናለች፡፡ አክብራችሁን የተገኛችሁ ሁሉ አላህ ያክብራችሁ፡፡ የዕለቱ ድግስ ያለፋችሁ በቀጣይ እንገናኛለን፡፡ ኢንሻአላህ!

የጥበብ ቤትን ድግስ በአካል ተገኝታችሁ መቋደስ ላልቻላችሁ፣

የጥበብ ቤት ዩ ቲዩብ ቻናል:–https://youtube.com/channel/UCCCWT7rEvbkTjFe8IceV2-w

የጥበብ ቤት ቴሌግራም ቻናል:– https://www.group-telegram.com/yehulubet

የጥበብ ቤት የፌስቡክ ገፅ : https://www.facebook.com/የጥበብ-ቤት-Yetebeb-Bet-106187998793025/

ለወዳጆቻችሁ ብታጋሩ ሁላችሁም ታተርፋላችሁ!
.
@selahadinzain



group-telegram.com/Selahadinzain/23
Create:
Last Update:

ያለምነው አልቀረም፤ ‹ጥበብ› ተሞሸረች

‹የጥበብ ቤት› ዳግም ወደ መድረክ ተመልሳ በአፊቃሪዎቿ ታጅባ ትሞሸር ዘንድ መሰናክሎች ጥቂት አልነበሩም፡፡ ዓለም አቀፍ የቁርዓን ውድድሩን ጨምሮ በርካታ የቀጠሮ ማራዘሚያ ሰበቦች፤ ሰኔ 12 የመንገድ መዘጋጋት ያጀበው እክል በአላህ መልካም ፈቃድ ፉርሽ ሆነው ድግሱ እውን ሆኗል፡፡ መሳቅ፤ ማልቀስ፤ መዝናናት፤ መማር፤ መደንገጥ፤ ማኩረፍ፤ መባነን፤ መጫዎት፤ ማሰላሰል፤ መገረም፤ መጨነቅና ሌሎች አያሌ ስሜቶች በግጥሞች፤ ወጎች፤ እንጉርጉሮ፤ ዳዕዋ፤ ተውኔት፤መነባነብ፤ ነሺዳ፤ አነቃቂ ንግግር፤ ካሊዮግራፊና በድንቅ ታዳሚውን ያሳተፉ ፈጠራዎች ተኮርኩረዋል፡፡ ለአዘጋጆች ጭምር እንግዳ የሆኑ አስደናቂ የመድረክ ትሩፋቶች በአዕምሯችን የሳልነው ሁሉ ስጋ ለብሶ እንዲታይ መሆኑ ይህንን የፈቀደው የነገሮች ሁሉ አስተናባሪ የተመሰገ ነው፡፡ አልሃምዱሊላህ፡፡ እሁድ ዕለት የተሞሸረችው ‹ጥበብ› የቀጣይ ወር ጫጉላዋን ታስናፍቀናለች፡፡ አክብራችሁን የተገኛችሁ ሁሉ አላህ ያክብራችሁ፡፡ የዕለቱ ድግስ ያለፋችሁ በቀጣይ እንገናኛለን፡፡ ኢንሻአላህ!

የጥበብ ቤትን ድግስ በአካል ተገኝታችሁ መቋደስ ላልቻላችሁ፣

የጥበብ ቤት ዩ ቲዩብ ቻናል:–https://youtube.com/channel/UCCCWT7rEvbkTjFe8IceV2-w

የጥበብ ቤት ቴሌግራም ቻናል:– https://www.group-telegram.com/yehulubet

የጥበብ ቤት የፌስቡክ ገፅ : https://www.facebook.com/የጥበብ-ቤት-Yetebeb-Bet-106187998793025/

ለወዳጆቻችሁ ብታጋሩ ሁላችሁም ታተርፋላችሁ!
.
@selahadinzain

BY Selahadin Zeynu













Share with your friend now:
group-telegram.com/Selahadinzain/23

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram has gained a reputation as the “secure” communications app in the post-Soviet states, but whenever you make choices about your digital security, it’s important to start by asking yourself, “What exactly am I securing? And who am I securing it from?” These questions should inform your decisions about whether you are using the right tool or platform for your digital security needs. Telegram is certainly not the most secure messaging app on the market right now. Its security model requires users to place a great deal of trust in Telegram’s ability to protect user data. For some users, this may be good enough for now. For others, it may be wiser to move to a different platform for certain kinds of high-risk communications. A Russian Telegram channel with over 700,000 followers is spreading disinformation about Russia's invasion of Ukraine under the guise of providing "objective information" and fact-checking fake news. Its influence extends beyond the platform, with major Russian publications, government officials, and journalists citing the page's posts. Soloviev also promoted the channel in a post he shared on his own Telegram, which has 580,000 followers. The post recommended his viewers subscribe to "War on Fakes" in a time of fake news. "There is a significant risk of insider threat or hacking of Telegram systems that could expose all of these chats to the Russian government," said Eva Galperin with the Electronic Frontier Foundation, which has called for Telegram to improve its privacy practices. Recently, Durav wrote on his Telegram channel that users' right to privacy, in light of the war in Ukraine, is "sacred, now more than ever."
from ye


Telegram Selahadin Zeynu
FROM American