Telegram Group & Telegram Channel
የሕማማት የሳምንት - እሮብ

ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት ተስማማ



"በዚያን ጊዜ የአስቆሮቱ ይሁዳ የሚባለው ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ወደ ካህናት አለቆች ሄዶ። ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ? እነርሱም ሠላሳ ብር መዘኑለት። ከዚያችም ሰዓት ጀምሮ አሳልፎ ሊሰጠው ምቹ ጊዜ ይሻ ነበር። "
ማቴዎስ 26:14-16


ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን ከጠራበት ጊዜ ጀምሮ የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ፤ ብዙ ተአምራትን፤ ብዙ ድሎችን እንዲሁም ብዙ ትምህርቶችን በኢየሱስ ዘንድ ቢያገኝም፤ ለገንዘብ ያለው ጥልቅ ፍቅር የገዛ መምህሩም እንኳን እንዲከዳ አድርጎታል። ኢየሱስ ከዚህ በፊት ሲያስተምር የገንዘብ ፍቅር የኃጢያት ሁሉ ሥር ነው ብሏል። ያንን ትምህርት የአስቆሮቱ ይሁዳ ሰምቶ ነበር፤ ቢሆንም ግን ወደ ልቡ ገብቶ እዚህ ግባ የሚባል ለውጥ ስላላመጣ፤ በኋላ ላይ የገዛ መምህሩም፣ አምላኩን እና ጌታውን በሥላሳ ብር ሊሰጥ ተስማማ። በዚህም ዘመን ብዙዎች ክርስቶስን የወደዱ መስሏቸው የገንዘብ ፍቅራቸው ከክርስቶስ ጋር አጣልቷቸው ይገኛል። ወገኖች ሆይ የገንዘብ ፍቅር ከክርስቶስ እዳይለየን በዚህ የሕማማት ጊዜ በፀሎት እና በምልጃ በእግዚአብሔር ፊት እንቅረብ። እግዚአብሔር ይርዳን። አሜን!

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images



group-telegram.com/ZenaKristos/91
Create:
Last Update:

የሕማማት የሳምንት - እሮብ

ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት ተስማማ



"በዚያን ጊዜ የአስቆሮቱ ይሁዳ የሚባለው ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ወደ ካህናት አለቆች ሄዶ። ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ? እነርሱም ሠላሳ ብር መዘኑለት። ከዚያችም ሰዓት ጀምሮ አሳልፎ ሊሰጠው ምቹ ጊዜ ይሻ ነበር። "
ማቴዎስ 26:14-16


ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን ከጠራበት ጊዜ ጀምሮ የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ፤ ብዙ ተአምራትን፤ ብዙ ድሎችን እንዲሁም ብዙ ትምህርቶችን በኢየሱስ ዘንድ ቢያገኝም፤ ለገንዘብ ያለው ጥልቅ ፍቅር የገዛ መምህሩም እንኳን እንዲከዳ አድርጎታል። ኢየሱስ ከዚህ በፊት ሲያስተምር የገንዘብ ፍቅር የኃጢያት ሁሉ ሥር ነው ብሏል። ያንን ትምህርት የአስቆሮቱ ይሁዳ ሰምቶ ነበር፤ ቢሆንም ግን ወደ ልቡ ገብቶ እዚህ ግባ የሚባል ለውጥ ስላላመጣ፤ በኋላ ላይ የገዛ መምህሩም፣ አምላኩን እና ጌታውን በሥላሳ ብር ሊሰጥ ተስማማ። በዚህም ዘመን ብዙዎች ክርስቶስን የወደዱ መስሏቸው የገንዘብ ፍቅራቸው ከክርስቶስ ጋር አጣልቷቸው ይገኛል። ወገኖች ሆይ የገንዘብ ፍቅር ከክርስቶስ እዳይለየን በዚህ የሕማማት ጊዜ በፀሎት እና በምልጃ በእግዚአብሔር ፊት እንቅረብ። እግዚአብሔር ይርዳን። አሜን!

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/91

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Although some channels have been removed, the curation process is considered opaque and insufficient by analysts. As the war in Ukraine rages, the messaging app Telegram has emerged as the go-to place for unfiltered live war updates for both Ukrainian refugees and increasingly isolated Russians alike. In February 2014, the Ukrainian people ousted pro-Russian president Viktor Yanukovych, prompting Russia to invade and annex the Crimean peninsula. By the start of April, Pavel Durov had given his notice, with TechCrunch saying at the time that the CEO had resisted pressure to suppress pages criticizing the Russian government. Lastly, the web previews of t.me links have been given a new look, adding chat backgrounds and design elements from the fully-features Telegram Web client. But because group chats and the channel features are not end-to-end encrypted, Galperin said user privacy is potentially under threat.
from ye


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American