Telegram Group & Telegram Channel
❤️ም.. ኞ.....ት

🔥ክፋል 51
.
.
#የመጨረሻ ክፍል
.
.
ድንገት መካከላቸው ወጣ ገባ ስትል የነበረች አንዲት መኪና አቅጣጫ ቀይራ ከመሀላቸው ስትወጣ ሚኪ ዞሮ መኪናዋን የሚያሽከረክረው መሳይ መሆኑን ሲመለከት በድንጋጤ እየጮኽ
ፅናት መንገድ መንገድ ዘግታ እንድታስቆመው አደረገ። መሳይም በሁኔታው እየተደነባበረ ከመኪናው ወርዶ ሮጦ ከመጣው ሚኪ ጋር ተቃቀፈ። ተያይዘው ወደ አንድ ሆቴል በማምራት እንዴት ነገሮች ተቀይረው ለዚህ እንደበቃ እየጠየቀው በመሀል የፅናት ስልክ ጠራ ። ከቦርሳዋ ውስጥ አውጥታ ተመለከተችው። ፊቷ ተለዋወጠ።
" ይኼ የማያፍር ሰይጣን ደግሞ ስልኬ ይደውላል እንዴ!" ብላ ስልኩን በመዝጋት በንዴት ስትንጨረጨር ከመሳይ ጋር የጀመረውን ጫወታ አቋርጦ•••
"ማነው ፅኑዬ?
" ያ ብሩክ ተብየው ነዋ!"
"ተይው አትበሳጪ ስራው ካንቺ በላይ እኔን ማበሳጨት እንደነበረበት አውቃለሁ። ግን ደነዘዝኩ ባንዱ ጉዳት የተሰበረው ልብሽ ሳይጠገን በጉዳት ላይ ጉዳት ሲደራረብብሽ የመበሳጨትም
አቅም ያጥርሽና ትደነዝዣለሽ። እንደ ብሩኬ አይነት ሰዎች ብዙ ናቸው። ሲበዛ እራስ ወዳዴች ከመሆናቸው የተነሳ አንቺ ችግር ውስጥ ስትገቢ ከዛ ችግር እንድትወጪ ከመርዳት ይልቅ
-በችግርሽ
-በእጦትሽ
-በስጋት እና በፍርሀትሽ
ሁሉ ተጠቅመው አንቺን እንዴት አድርገው ለፍላጎትና ለጥቅማቸው መሳካት እንደሚጠቀምቡሽ ነው የሚያስቡት።
ብሩኬም እንደዚሁ ነው ያደረገው። በምኞት ላይ በፈፀምኩት ክህደትና በደል ከባድ ፀፀት ውስጥ መውደቄን በፀፀት ውስጥ ባገረሸው ፍቅሯ መጎዳቴንና የትም አለች ቢሉኝ እሷን ለማግኘት የማልወጣው ተራራ የማልፈነቅለው ድንጋይ አለመኖሩን ሲረዳ ሰው ቢሆን ኖሮ አጠገቤ ሆኖ ጉዳቴን በተጎዳ። ፍቅሬን ምኞቴን ፀፀቴን እንዳገኛት ከጎኔ ሆኖ በደከመ። ግን እሱ ሰው ቢሆንም
እንደሰው እየኖረ አልነበረምና የኔን መጥፎ አጋጣሚ እራሱን ጠቅሞ እኔን ለመጉዳት ተጠቀመበት አንድ ያለችኝ መፅናኛ እህቴን አንቺን ሊያሳጣኝ ተሯሯጠ። ፈጣሪም ሩጫውን ገታው። ሀሳቡ ሳይሳካ መንገድ ላይ አስቀረው። የኔ ምኞት ግን ጠፍታ አትቀርም!"
አለና እንባ ያቀረሩ አይኖቹን ጨምቆ አቀረቀረ። መሳይ ሚኪ ያወራውን ሲሰማ በተቀመጠበት ልቡ መምታት ያቆመች መሰለው ምድርና ሰማዩ ተገለባበጠበት።
በዛች ቅፅበት ምን እንደሚያወራ ፣ምን እንደሚል፣ ምን ማድረግ እንዳለበት ማወቅ ተሳነው!። ምኞት ታየችው የሚያጣት ሚኪ የሚወስድበት መሰለው። ብድግ ብሎ ወደ ሽንት ቤት ለመሄድ አሰበና ጭንቅላቱ ውስጥ የተፈጠረው ውጥረት፣ፍጭት እና ጩኸት ገና ከወንበሩ ሲነሳ አዙሮ የሚደፋው መሰለውና መነሳቱን አልደፈረም።
እዛው በተቀመጠበት በሁለት እጆቹ ፊቱን ሸፍኖ እሱም እንደሚኪ አቀረቀረ።
መሀላቸው ቁጭ ያለችው ፅናት ብሩክ ሲደውል የተንቀለቀለው ንዴቷ ጠፍቶ በረዶ ሆነች። የሁለቱንም ስሜት በየተራ እየተመለከተች ነበርና ሚኪ ባውራው
ነገር መሳይ ለእብደት የዳረገውን ያለፈ መጥፎ የፍቅር ሂወቱን አስቦ የተረበሸ መሰላት ። "እባክህ ሚኪ እንደዚህ አትሁን እሱንም ረበሽከው እኮ! እባክህ
ተረጋጋ!" ብላው ደሞ ወደ መሳይ ዞራ "ድንገት አግኝተንህ ማሰብ የማትፈልገውን መጥፎ ትዝታህን ስለቀሰቀስንብህ ይቅርታ እባክህ
አትረበሽ። መሳይ ለፅናት መልስም አልሰጣትም። ቀናም አላለም።
ግራ ሲገባት ወደ ሚኪ ተጠግታ ገና ሚኪዬ ብሏ እንደተጣራች ሚኪ ካቀረቀረበት ቀና ብሎ ድፍት ያለውን መሳይን እየተመለከተ•••
"ከሁሉም ነገር በፊት ትልቅ ይቅርታ እጠይቅሀለሁ መሳይ ወንድሜ! ይቅርታ የምጠይቅህ ግን ዛሬ ስለረበሽኩ ሳይሆን ለቆየ በደሌ ነው። በደሌ ምን እንደሆነና ለምን ይቅር በለኝ እንዳልኩህ ኑዛዜየን ስጨርስ ትረዳዋለህ። "አዋ ዛሬ ትክክለኛው ቀን ነው ከዚህ በፊት ብዙ ግዜ አግኝቼህ ሊሆን ይችላል። ፍቅርህን ናርዶስን ከማጣትህ በፊትም እሷን
አጥተህ ልክ እኔ ዛሬ ቀን እንደጨለመብኝ በቀን ጨለማ ተውጠኽም እንዳገኘሁኽ አስታውሳለሁ። ግን መጎዳትህን አየሁ እንጂ ጉዳትህን አልተጎዳሁትም ነበር።
በፍቅር ህመም ክፉኛ መታመምህን ተመለከትኩ እንጂ ህመምህን አልታመምኩትም ነበር። ካጠገብህ ዘወር ስል እረሳዋለሁ። ያንተ እንደዛ መሆን አይገባኝም፣ አያስጨንቀኝም፣ አይቆረቁረኝም። ዛሬ ግን ሕመምኽን ታምሜዋለሁና ጉዳትህን ተጎድቼዋለሁና ልክ እንዳየሁኽ ስላንተና ስለናርዶስ የማውቀውን ሚስጥር ሳልነግርህ
ማለፍ አልቻልኩም። አቃተኝ። ሚኪ ስለፍቅረኛው ናርዶስ እኔ የማላውቀውን ሚስጥር ይነግረኛል ብሎ አልጠበቀምና ስለምኞት እያሰበ እሱን ከማድመጥ ውጪ ቀናም አላለም።
"መሳይ ወላጅ አባትህ ጓደኛዬ ነው እሱን ይቅር የማለት እና ያለማለት ያንተ ፋንታ ነው ለኔ ግን ሁለቱም ጓደኛቼ አንድ አይነት
ሰይጣኖች ናቸው አባትህ እና ብሩኬ!" አለ። እኼን ግዜ እንኳንስ የመሳይ የፅናት የልብ ትርታ እጥፍ ሆነ ሚኪ ምን ሊያወራ ነው ብላ ሁሉ ነገሯ ስራ ፈትቶ ሚኪ ላይ ተተከለች። መሳይ "ይኼ ሰው ደሞ ምን ሊያሰማኝ ነው ፈጣሪዬ እባክህ የምችልበትን አቅም ስጠኝ። አለ አንገቱን እንደደፋ ፍርሀት ከላይ እስከታች እየናጠው። ሚኪ ቀጠለ••• " አባትህ ከናርዶስ ጋር የነበረኽን የፍቅር ግኑኝነት በጭራሽ አይፈልገውም ነበር።
ይኽን አንተም ታውቀዋለኽ። ናርዶስን ያልፈለጋት ያጠፋችው ወይ ያጎደለችው ነገር ስለነበር አይደለም። ጥፋቷም ጉድለቷም ድሃ መኾኗ : ከድሃ ቤተሰብ መፈጠሯ ብቻ ነበር። በአባትህ አይን ይቺ ያንተ ድሃዋ ናርዶስ እሱ ሊድርህ ለፈለገው ሰው እንዳይድርኽ መዃል የገባች የፍላጎቱ ፀር የእቅዱ ጠንቅ
ነበረች።

ይሄን ግዜ መሳይ ካቀረቀረበት ቀና እለና ሚኪ ላይ አፈጠጠበት ። አይኖቹ ደም ለብሰዋል። ፅናት መሳይን ስትመለከተው ጥርሶቹ እርስ በርሳቸው እየተፋጩ ነው።
ፈራች መሳይ እብደቱ የጀመረው መሰላት "ሚኪ አብደሃል ምንድን ነው የምታወራው ተነስ በቃ እንሂድ !" አለች ብድግ ብላ ቀና ብሎ እየተመለከታት"የትም አልሄድምም! አላበድኩምም!
ያበድኩት ይሄን እውነት እያወቅኩ ሳልቃወም እውነቱን ደብቄ ለመሳይ እብደት ተባባሪ የሆንኩ እለት ነበር ፅናቴ ። እባክሽ አታቋርጭኝ! "ቀጠለ•••
" እናም ይቺን የእቅዱ ጠንቅ የሆነችውን ናርዶስን በዘበኝነት ተቀጥረው እየሰሩ እንደ እናትም እንደ አባትም ሆነው ባሳደጓት በአባቷ መጣባት። ለአቧታ ያላትን ፍቅር ለመግለፅ ቃላት ለሚያጥሯት ናርዶስ ! አባቷን በሸረበው ተንኮል ወንጀል ውስጥ መግባታቸውን መስማት ከባድ ነበር። አባቷ እስር ቤት ገብተው እንዲማቅቁ የማትፈልግ ከሆነ
አንተን እስከመጨረሻው ትታ እሱ ወደ ሚላት ቦታ ጨርቄን ማቄን ሳትል መሄድ እንዳለባት ሲጠይቃት ምርጫ አልነበራትምና ተስማማች። "
መሳይ በዛን ግዜ የነበረው የአባቱ ሁኔታ በሙሉ ፊቱ ተደቀነበት ከእናቱ ሞት ቡሀላ የህይወቱን መራር ለቅሶ እያለቀሰ " እባክህ ወዴት እንደወሰዳት የት እንዳስቀመጣት ንገረኝ ሚኪ!" ፅናትም ሚኪም አብረውት አነቡ። ሚኪ ብድግ ብሎ ወደ መሳይ በመሄድ "እራስህን አረጋጋ መሳይ ወንድሜ ከዚህ ሰአት ቡኻላ በፈለግከው ሰአት ያንተ ናርዶስ ወዳለችበት ልወስድህ ዝግጁ ነኝ!! አንድ ቀን እንዲህ በአጋጣሚ እኔንም የኔ ምኞት ወዳለችበት ቦታ የሚወስደኝ ሰው ይልክልኝ ይሆናል ፈጣሪ !!" አለው።
መሳይ ውስጡ ያለውን የተደበላለቀ ስሜት መረዳት ከበደው ተነስቶ ሚኪን አቅፎት ለሰከንዶች ቆየና ለቆት ወደ ሆቴሉ መታጠቢያ ቤት አመራ ። መታጠቢያ ቤት ገብቶ እራሱን
በመስታወት እየተመለከተ ሚኪ ይቅር በለኝ ምን ማለት እንዳለብኝ እና እንደሌለብኝ መለየት አልቻልኩም ። ለምን ይሆን ስለምኞት

ላንተ ለመንገር አቅም



group-telegram.com/bookstorej/284
Create:
Last Update:

❤️ም.. ኞ.....ት

🔥ክፋል 51
.
.
#የመጨረሻ ክፍል
.
.
ድንገት መካከላቸው ወጣ ገባ ስትል የነበረች አንዲት መኪና አቅጣጫ ቀይራ ከመሀላቸው ስትወጣ ሚኪ ዞሮ መኪናዋን የሚያሽከረክረው መሳይ መሆኑን ሲመለከት በድንጋጤ እየጮኽ
ፅናት መንገድ መንገድ ዘግታ እንድታስቆመው አደረገ። መሳይም በሁኔታው እየተደነባበረ ከመኪናው ወርዶ ሮጦ ከመጣው ሚኪ ጋር ተቃቀፈ። ተያይዘው ወደ አንድ ሆቴል በማምራት እንዴት ነገሮች ተቀይረው ለዚህ እንደበቃ እየጠየቀው በመሀል የፅናት ስልክ ጠራ ። ከቦርሳዋ ውስጥ አውጥታ ተመለከተችው። ፊቷ ተለዋወጠ።
" ይኼ የማያፍር ሰይጣን ደግሞ ስልኬ ይደውላል እንዴ!" ብላ ስልኩን በመዝጋት በንዴት ስትንጨረጨር ከመሳይ ጋር የጀመረውን ጫወታ አቋርጦ•••
"ማነው ፅኑዬ?
" ያ ብሩክ ተብየው ነዋ!"
"ተይው አትበሳጪ ስራው ካንቺ በላይ እኔን ማበሳጨት እንደነበረበት አውቃለሁ። ግን ደነዘዝኩ ባንዱ ጉዳት የተሰበረው ልብሽ ሳይጠገን በጉዳት ላይ ጉዳት ሲደራረብብሽ የመበሳጨትም
አቅም ያጥርሽና ትደነዝዣለሽ። እንደ ብሩኬ አይነት ሰዎች ብዙ ናቸው። ሲበዛ እራስ ወዳዴች ከመሆናቸው የተነሳ አንቺ ችግር ውስጥ ስትገቢ ከዛ ችግር እንድትወጪ ከመርዳት ይልቅ
-በችግርሽ
-በእጦትሽ
-በስጋት እና በፍርሀትሽ
ሁሉ ተጠቅመው አንቺን እንዴት አድርገው ለፍላጎትና ለጥቅማቸው መሳካት እንደሚጠቀምቡሽ ነው የሚያስቡት።
ብሩኬም እንደዚሁ ነው ያደረገው። በምኞት ላይ በፈፀምኩት ክህደትና በደል ከባድ ፀፀት ውስጥ መውደቄን በፀፀት ውስጥ ባገረሸው ፍቅሯ መጎዳቴንና የትም አለች ቢሉኝ እሷን ለማግኘት የማልወጣው ተራራ የማልፈነቅለው ድንጋይ አለመኖሩን ሲረዳ ሰው ቢሆን ኖሮ አጠገቤ ሆኖ ጉዳቴን በተጎዳ። ፍቅሬን ምኞቴን ፀፀቴን እንዳገኛት ከጎኔ ሆኖ በደከመ። ግን እሱ ሰው ቢሆንም
እንደሰው እየኖረ አልነበረምና የኔን መጥፎ አጋጣሚ እራሱን ጠቅሞ እኔን ለመጉዳት ተጠቀመበት አንድ ያለችኝ መፅናኛ እህቴን አንቺን ሊያሳጣኝ ተሯሯጠ። ፈጣሪም ሩጫውን ገታው። ሀሳቡ ሳይሳካ መንገድ ላይ አስቀረው። የኔ ምኞት ግን ጠፍታ አትቀርም!"
አለና እንባ ያቀረሩ አይኖቹን ጨምቆ አቀረቀረ። መሳይ ሚኪ ያወራውን ሲሰማ በተቀመጠበት ልቡ መምታት ያቆመች መሰለው ምድርና ሰማዩ ተገለባበጠበት።
በዛች ቅፅበት ምን እንደሚያወራ ፣ምን እንደሚል፣ ምን ማድረግ እንዳለበት ማወቅ ተሳነው!። ምኞት ታየችው የሚያጣት ሚኪ የሚወስድበት መሰለው። ብድግ ብሎ ወደ ሽንት ቤት ለመሄድ አሰበና ጭንቅላቱ ውስጥ የተፈጠረው ውጥረት፣ፍጭት እና ጩኸት ገና ከወንበሩ ሲነሳ አዙሮ የሚደፋው መሰለውና መነሳቱን አልደፈረም።
እዛው በተቀመጠበት በሁለት እጆቹ ፊቱን ሸፍኖ እሱም እንደሚኪ አቀረቀረ።
መሀላቸው ቁጭ ያለችው ፅናት ብሩክ ሲደውል የተንቀለቀለው ንዴቷ ጠፍቶ በረዶ ሆነች። የሁለቱንም ስሜት በየተራ እየተመለከተች ነበርና ሚኪ ባውራው
ነገር መሳይ ለእብደት የዳረገውን ያለፈ መጥፎ የፍቅር ሂወቱን አስቦ የተረበሸ መሰላት ። "እባክህ ሚኪ እንደዚህ አትሁን እሱንም ረበሽከው እኮ! እባክህ
ተረጋጋ!" ብላው ደሞ ወደ መሳይ ዞራ "ድንገት አግኝተንህ ማሰብ የማትፈልገውን መጥፎ ትዝታህን ስለቀሰቀስንብህ ይቅርታ እባክህ
አትረበሽ። መሳይ ለፅናት መልስም አልሰጣትም። ቀናም አላለም።
ግራ ሲገባት ወደ ሚኪ ተጠግታ ገና ሚኪዬ ብሏ እንደተጣራች ሚኪ ካቀረቀረበት ቀና ብሎ ድፍት ያለውን መሳይን እየተመለከተ•••
"ከሁሉም ነገር በፊት ትልቅ ይቅርታ እጠይቅሀለሁ መሳይ ወንድሜ! ይቅርታ የምጠይቅህ ግን ዛሬ ስለረበሽኩ ሳይሆን ለቆየ በደሌ ነው። በደሌ ምን እንደሆነና ለምን ይቅር በለኝ እንዳልኩህ ኑዛዜየን ስጨርስ ትረዳዋለህ። "አዋ ዛሬ ትክክለኛው ቀን ነው ከዚህ በፊት ብዙ ግዜ አግኝቼህ ሊሆን ይችላል። ፍቅርህን ናርዶስን ከማጣትህ በፊትም እሷን
አጥተህ ልክ እኔ ዛሬ ቀን እንደጨለመብኝ በቀን ጨለማ ተውጠኽም እንዳገኘሁኽ አስታውሳለሁ። ግን መጎዳትህን አየሁ እንጂ ጉዳትህን አልተጎዳሁትም ነበር።
በፍቅር ህመም ክፉኛ መታመምህን ተመለከትኩ እንጂ ህመምህን አልታመምኩትም ነበር። ካጠገብህ ዘወር ስል እረሳዋለሁ። ያንተ እንደዛ መሆን አይገባኝም፣ አያስጨንቀኝም፣ አይቆረቁረኝም። ዛሬ ግን ሕመምኽን ታምሜዋለሁና ጉዳትህን ተጎድቼዋለሁና ልክ እንዳየሁኽ ስላንተና ስለናርዶስ የማውቀውን ሚስጥር ሳልነግርህ
ማለፍ አልቻልኩም። አቃተኝ። ሚኪ ስለፍቅረኛው ናርዶስ እኔ የማላውቀውን ሚስጥር ይነግረኛል ብሎ አልጠበቀምና ስለምኞት እያሰበ እሱን ከማድመጥ ውጪ ቀናም አላለም።
"መሳይ ወላጅ አባትህ ጓደኛዬ ነው እሱን ይቅር የማለት እና ያለማለት ያንተ ፋንታ ነው ለኔ ግን ሁለቱም ጓደኛቼ አንድ አይነት
ሰይጣኖች ናቸው አባትህ እና ብሩኬ!" አለ። እኼን ግዜ እንኳንስ የመሳይ የፅናት የልብ ትርታ እጥፍ ሆነ ሚኪ ምን ሊያወራ ነው ብላ ሁሉ ነገሯ ስራ ፈትቶ ሚኪ ላይ ተተከለች። መሳይ "ይኼ ሰው ደሞ ምን ሊያሰማኝ ነው ፈጣሪዬ እባክህ የምችልበትን አቅም ስጠኝ። አለ አንገቱን እንደደፋ ፍርሀት ከላይ እስከታች እየናጠው። ሚኪ ቀጠለ••• " አባትህ ከናርዶስ ጋር የነበረኽን የፍቅር ግኑኝነት በጭራሽ አይፈልገውም ነበር።
ይኽን አንተም ታውቀዋለኽ። ናርዶስን ያልፈለጋት ያጠፋችው ወይ ያጎደለችው ነገር ስለነበር አይደለም። ጥፋቷም ጉድለቷም ድሃ መኾኗ : ከድሃ ቤተሰብ መፈጠሯ ብቻ ነበር። በአባትህ አይን ይቺ ያንተ ድሃዋ ናርዶስ እሱ ሊድርህ ለፈለገው ሰው እንዳይድርኽ መዃል የገባች የፍላጎቱ ፀር የእቅዱ ጠንቅ
ነበረች።

ይሄን ግዜ መሳይ ካቀረቀረበት ቀና እለና ሚኪ ላይ አፈጠጠበት ። አይኖቹ ደም ለብሰዋል። ፅናት መሳይን ስትመለከተው ጥርሶቹ እርስ በርሳቸው እየተፋጩ ነው።
ፈራች መሳይ እብደቱ የጀመረው መሰላት "ሚኪ አብደሃል ምንድን ነው የምታወራው ተነስ በቃ እንሂድ !" አለች ብድግ ብላ ቀና ብሎ እየተመለከታት"የትም አልሄድምም! አላበድኩምም!
ያበድኩት ይሄን እውነት እያወቅኩ ሳልቃወም እውነቱን ደብቄ ለመሳይ እብደት ተባባሪ የሆንኩ እለት ነበር ፅናቴ ። እባክሽ አታቋርጭኝ! "ቀጠለ•••
" እናም ይቺን የእቅዱ ጠንቅ የሆነችውን ናርዶስን በዘበኝነት ተቀጥረው እየሰሩ እንደ እናትም እንደ አባትም ሆነው ባሳደጓት በአባቷ መጣባት። ለአቧታ ያላትን ፍቅር ለመግለፅ ቃላት ለሚያጥሯት ናርዶስ ! አባቷን በሸረበው ተንኮል ወንጀል ውስጥ መግባታቸውን መስማት ከባድ ነበር። አባቷ እስር ቤት ገብተው እንዲማቅቁ የማትፈልግ ከሆነ
አንተን እስከመጨረሻው ትታ እሱ ወደ ሚላት ቦታ ጨርቄን ማቄን ሳትል መሄድ እንዳለባት ሲጠይቃት ምርጫ አልነበራትምና ተስማማች። "
መሳይ በዛን ግዜ የነበረው የአባቱ ሁኔታ በሙሉ ፊቱ ተደቀነበት ከእናቱ ሞት ቡሀላ የህይወቱን መራር ለቅሶ እያለቀሰ " እባክህ ወዴት እንደወሰዳት የት እንዳስቀመጣት ንገረኝ ሚኪ!" ፅናትም ሚኪም አብረውት አነቡ። ሚኪ ብድግ ብሎ ወደ መሳይ በመሄድ "እራስህን አረጋጋ መሳይ ወንድሜ ከዚህ ሰአት ቡኻላ በፈለግከው ሰአት ያንተ ናርዶስ ወዳለችበት ልወስድህ ዝግጁ ነኝ!! አንድ ቀን እንዲህ በአጋጣሚ እኔንም የኔ ምኞት ወዳለችበት ቦታ የሚወስደኝ ሰው ይልክልኝ ይሆናል ፈጣሪ !!" አለው።
መሳይ ውስጡ ያለውን የተደበላለቀ ስሜት መረዳት ከበደው ተነስቶ ሚኪን አቅፎት ለሰከንዶች ቆየና ለቆት ወደ ሆቴሉ መታጠቢያ ቤት አመራ ። መታጠቢያ ቤት ገብቶ እራሱን
በመስታወት እየተመለከተ ሚኪ ይቅር በለኝ ምን ማለት እንዳለብኝ እና እንደሌለብኝ መለየት አልቻልኩም ። ለምን ይሆን ስለምኞት

ላንተ ለመንገር አቅም

BY Book store


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/bookstorej/284

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"The result is on this photo: fiery 'greetings' to the invaders," the Security Service of Ukraine wrote alongside a photo showing several military vehicles among plumes of black smoke. Given the pro-privacy stance of the platform, it’s taken as a given that it’ll be used for a number of reasons, not all of them good. And Telegram has been attached to a fair few scandals related to terrorism, sexual exploitation and crime. Back in 2015, Vox described Telegram as “ISIS’ app of choice,” saying that the platform’s real use is the ability to use channels to distribute material to large groups at once. Telegram has acted to remove public channels affiliated with terrorism, but Pavel Durov reiterated that he had no business snooping on private conversations. Messages are not fully encrypted by default. That means the company could, in theory, access the content of the messages, or be forced to hand over the data at the request of a government. Since its launch in 2013, Telegram has grown from a simple messaging app to a broadcast network. Its user base isn’t as vast as WhatsApp’s, and its broadcast platform is a fraction the size of Twitter, but it’s nonetheless showing its use. While Telegram has been embroiled in controversy for much of its life, it has become a vital source of communication during the invasion of Ukraine. But, if all of this is new to you, let us explain, dear friends, what on Earth a Telegram is meant to be, and why you should, or should not, need to care. Unlike Silicon Valley giants such as Facebook and Twitter, which run very public anti-disinformation programs, Brooking said: "Telegram is famously lax or absent in its content moderation policy."
from ye


Telegram Book store
FROM American