Telegram Group & Telegram Channel
​​የሚሰማ ከተገኘ ችግራችንን እስኪገባን ነግረውናል።‼️⬇️

© አሳቢው የሐይማኖት አባት --ሐጅ ኡመር ኢድሪስ

ዝምታቸው ልብህን ይገዛሀል ።ከማንም ጋር በሰላም መኖር የሚችሉ ሰው ናቸው ።ረጋ ብለው የሚናገሯቸው ቃላቶች አይምሮክን ይዘው ረጅም መንገድ ይከተሉካል ።ሀገር ወዳድነታቸው ያስቀነሰሀል። የሙስሊም አለቃ ናቸው ቁርአን ብቻ ነው የሚያወሩት ብለክ ልታስብ ትችላለክ ቃላቸው መፅሀፍ ቅዱስ ፣ቬዳስ ፣ህገ መንግስት ፣የፍልስፍና ወግ ወስጥ ታገኘዋለክ።

ሙስሊም ነኝ ብለክ በብሔርተኝነትን መከፋፈልክን ይዘክ ስትመጣ "በዘረኝነት ተከፋፍለናል .... ደም አፍስሰናል.... " ብለው ከጎጠኝነት እንድትወጣ ይነግሩካል።

የደሀው ጭንቀት ይገባቸዋል " ደሀው የሚልሰው አቶ ....የሚጠለልበት ፈርሶ ...." ብለው ሲሟገቱ የአንተ በልቶ ማደር ብቻ ሒወት እንዳልሆነ መሰልጠን ማወቅ ማለት " ለሌላውም መጨነቅ " እንደሆነ ይነግሩካል።

ትናንት ማታ የሀይማኖት አባቶች አለምንናሀገራችንን ያስጨነቀው ኮሮና ቫይረስ በፀሎትና በምህላ ፈጣሪን ሲማፀኑ እንዲህ ሲሉ ተሰሙ "አላህ ከዚህም የከፋ ቅጣት ያሰበ ይመስለኛል!ቤተ-ክርስቲያን ለምን ተዘጋ?
መስጅድ ለምን ተዘጋ?

መስጅድ የሶላት የፀሎት ቦታ ነው። ቤተ-ክርስትያን የፀሎት ቦታ ነው ። ምክንያቱ በቤተ-ክርስትያን ውስጥ የሚሰራ ሸር ተንኮል አለ ። ምክንያቱ በመስጅድ ውስጥ የሚሰራ ሸር ተንኮል አለ ። ያ ስራችን ነው ጥርግርግ አድርጎ አሶጥቶ ያዘጋው ። እስከ ዛሬ ቤተ-ክርስትያንም መስጅድም ተዘግቶ አያውቅም ።............... እኛ ከመናገር ባለፍ በተግባር ከክፉ ስራችን ተመልሰን ጦሎት ዱአ ብናደርግ ምህረት የማናገኝበት ምክንያት ያለ አይመስለኝም።"

በማለት የሁሉንም ቀልብ የሚገዛ ንግግር አድረገዋል ።ሰሚ ካለ የእኚህ መንፈሳዊ መሪ ቃል በቂ ነው ።ከክፋት ወጥቶ በመተባበር፣በመከባበር እና በመረዳዳት ከድህነት እንጉርጉሮ እና ከችግር መዋጣት ይቻላል። በግለኝነትና በጎሰኝነት የትም ሊደረስ እንደማይችል የእኝህ አባት ምክር አንድ ማሳያ ነው።የሚሰማ ከተገኘ!!!

የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1
Plz share argu



group-telegram.com/theonlytruth1/30
Create:
Last Update:

​​የሚሰማ ከተገኘ ችግራችንን እስኪገባን ነግረውናል።‼️⬇️

© አሳቢው የሐይማኖት አባት --ሐጅ ኡመር ኢድሪስ

ዝምታቸው ልብህን ይገዛሀል ።ከማንም ጋር በሰላም መኖር የሚችሉ ሰው ናቸው ።ረጋ ብለው የሚናገሯቸው ቃላቶች አይምሮክን ይዘው ረጅም መንገድ ይከተሉካል ።ሀገር ወዳድነታቸው ያስቀነሰሀል። የሙስሊም አለቃ ናቸው ቁርአን ብቻ ነው የሚያወሩት ብለክ ልታስብ ትችላለክ ቃላቸው መፅሀፍ ቅዱስ ፣ቬዳስ ፣ህገ መንግስት ፣የፍልስፍና ወግ ወስጥ ታገኘዋለክ።

ሙስሊም ነኝ ብለክ በብሔርተኝነትን መከፋፈልክን ይዘክ ስትመጣ "በዘረኝነት ተከፋፍለናል .... ደም አፍስሰናል.... " ብለው ከጎጠኝነት እንድትወጣ ይነግሩካል።

የደሀው ጭንቀት ይገባቸዋል " ደሀው የሚልሰው አቶ ....የሚጠለልበት ፈርሶ ...." ብለው ሲሟገቱ የአንተ በልቶ ማደር ብቻ ሒወት እንዳልሆነ መሰልጠን ማወቅ ማለት " ለሌላውም መጨነቅ " እንደሆነ ይነግሩካል።

ትናንት ማታ የሀይማኖት አባቶች አለምንናሀገራችንን ያስጨነቀው ኮሮና ቫይረስ በፀሎትና በምህላ ፈጣሪን ሲማፀኑ እንዲህ ሲሉ ተሰሙ "አላህ ከዚህም የከፋ ቅጣት ያሰበ ይመስለኛል!ቤተ-ክርስቲያን ለምን ተዘጋ?
መስጅድ ለምን ተዘጋ?

መስጅድ የሶላት የፀሎት ቦታ ነው። ቤተ-ክርስትያን የፀሎት ቦታ ነው ። ምክንያቱ በቤተ-ክርስትያን ውስጥ የሚሰራ ሸር ተንኮል አለ ። ምክንያቱ በመስጅድ ውስጥ የሚሰራ ሸር ተንኮል አለ ። ያ ስራችን ነው ጥርግርግ አድርጎ አሶጥቶ ያዘጋው ። እስከ ዛሬ ቤተ-ክርስትያንም መስጅድም ተዘግቶ አያውቅም ።............... እኛ ከመናገር ባለፍ በተግባር ከክፉ ስራችን ተመልሰን ጦሎት ዱአ ብናደርግ ምህረት የማናገኝበት ምክንያት ያለ አይመስለኝም።"

በማለት የሁሉንም ቀልብ የሚገዛ ንግግር አድረገዋል ።ሰሚ ካለ የእኚህ መንፈሳዊ መሪ ቃል በቂ ነው ።ከክፋት ወጥቶ በመተባበር፣በመከባበር እና በመረዳዳት ከድህነት እንጉርጉሮ እና ከችግር መዋጣት ይቻላል። በግለኝነትና በጎሰኝነት የትም ሊደረስ እንደማይችል የእኝህ አባት ምክር አንድ ማሳያ ነው።የሚሰማ ከተገኘ!!!

የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1
Plz share argu

BY እዉነት ብቻ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/theonlytruth1/30

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Update March 8, 2022: EFF has clarified that Channels and Groups are not fully encrypted, end-to-end, updated our post to link to Telegram’s FAQ for Cloud and Secret chats, updated to clarify that auto-delete is available for group and channel admins, and added some additional links. At the start of 2018, the company attempted to launch an Initial Coin Offering (ICO) which would enable it to enable payments (and earn the cash that comes from doing so). The initial signals were promising, especially given Telegram’s user base is already fairly crypto-savvy. It raised an initial tranche of cash – worth more than a billion dollars – to help develop the coin before opening sales to the public. Unfortunately, third-party sales of coins bought in those initial fundraising rounds raised the ire of the SEC, which brought the hammer down on the whole operation. In 2020, officials ordered Telegram to pay a fine of $18.5 million and hand back much of the cash that it had raised. At this point, however, Durov had already been working on Telegram with his brother, and further planned a mobile-first social network with an explicit focus on anti-censorship. Later in April, he told TechCrunch that he had left Russia and had “no plans to go back,” saying that the nation was currently “incompatible with internet business at the moment.” He added later that he was looking for a country that matched his libertarian ideals to base his next startup. Investors took profits on Friday while they could ahead of the weekend, explained Tom Essaye, founder of Sevens Report Research. Saturday and Sunday could easily bring unfortunate news on the war front—and traders would rather be able to sell any recent winnings at Friday’s earlier prices than wait for a potentially lower price at Monday’s open. Russian President Vladimir Putin launched Russia's invasion of Ukraine in the early-morning hours of February 24, targeting several key cities with military strikes.
from ye


Telegram እዉነት ብቻ
FROM American