Telegram Group & Telegram Channel
አቶ #አደም_ፋራህ በፌደራል መንግስት እና በ #ህወሃት መካከል ሳይደረግ የዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ #መቀለ አመሩ

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ ተደርገው የተሾሙት አቶ አደም ፋራህ፤ በፌደራል መንግስት እና በህወሃት መካከል የተዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ መቀለ አምርተዋል።

ህወኃት ባሰራጨው መረጃ መሰረት፤ አቶ አደም ፋራህ በ #ፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ለሁለት አመታት የተካሄደውን ደም አፋሳሽ ጦርነት መሰረታዊ ምክንያት ላይ የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር መቐለ ሲገቡ በህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካዔል አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን ከሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋርም ተገናኝተዋል።

የገዥው ብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ ከመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ እና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜን ጨምሮ ከሌሎች የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመሆን ነው ወደ መቀሌ ያመሩት።

በትግራይ በኩል በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በስብሰባው ላይ ተሳትፈዋል።

እንደ ህወሓት መረጃ መሰረት፤ በውይይቱ ወቅት ሁለቱም ወገኖች በሁለቱ ፓርቲዎች መካከል የፖለቲካ ውይይት ቀደም ብሎ መጀመር እንዳለበት ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ሁለቱም ወገኖች ከዚህ በኋላ መደበኛ ውይይቶችን ለመጀመር ተስማምተዋል።



group-telegram.com/AddisstandardAmh/3113
Create:
Last Update:

አቶ #አደም_ፋራህ በፌደራል መንግስት እና በ #ህወሃት መካከል ሳይደረግ የዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ #መቀለ አመሩ

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ ተደርገው የተሾሙት አቶ አደም ፋራህ፤ በፌደራል መንግስት እና በህወሃት መካከል የተዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ መቀለ አምርተዋል።

ህወኃት ባሰራጨው መረጃ መሰረት፤ አቶ አደም ፋራህ በ #ፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ለሁለት አመታት የተካሄደውን ደም አፋሳሽ ጦርነት መሰረታዊ ምክንያት ላይ የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር መቐለ ሲገቡ በህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካዔል አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን ከሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋርም ተገናኝተዋል።

የገዥው ብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ ከመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ እና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜን ጨምሮ ከሌሎች የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመሆን ነው ወደ መቀሌ ያመሩት።

በትግራይ በኩል በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በስብሰባው ላይ ተሳትፈዋል።

እንደ ህወሓት መረጃ መሰረት፤ በውይይቱ ወቅት ሁለቱም ወገኖች በሁለቱ ፓርቲዎች መካከል የፖለቲካ ውይይት ቀደም ብሎ መጀመር እንዳለበት ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ሁለቱም ወገኖች ከዚህ በኋላ መደበኛ ውይይቶችን ለመጀመር ተስማምተዋል።

BY Addis Standard Amharic







Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/3113

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Channels are not fully encrypted, end-to-end. All communications on a Telegram channel can be seen by anyone on the channel and are also visible to Telegram. Telegram may be asked by a government to hand over the communications from a channel. Telegram has a history of standing up to Russian government requests for data, but how comfortable you are relying on that history to predict future behavior is up to you. Because Telegram has this data, it may also be stolen by hackers or leaked by an internal employee. Ukrainian President Volodymyr Zelensky said in a video message on Tuesday that Ukrainian forces "destroy the invaders wherever we can." "He has kind of an old-school cyber-libertarian world view where technology is there to set you free," Maréchal said. You may recall that, back when Facebook started changing WhatsApp’s terms of service, a number of news outlets reported on, and even recommended, switching to Telegram. Pavel Durov even said that users should delete WhatsApp “unless you are cool with all of your photos and messages becoming public one day.” But Telegram can’t be described as a more-secure version of WhatsApp.
from us


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American