Telegram Group & Telegram Channel
ውድ #የዲላ_ሀይኪንግ ቤተሰቦች በየካቲት 12 ተናፋቂው የደርሶ መልስ ጉዟችንን እንደስሟ ምድራዊ ገነት ወደሆነችው ወደ #ወንዶ_ገነት
=======================
ወንዶ ገነት የአምላክ ውብ ስራ የሚታይበት ድንቅ ስፍራ ሲሆን ፣ በተፈጥሮ ፍልውሀ እየታጠብን ፣ በተፈጥሮ ፍልውሀ ገንዳ በዋና እየተዝናናን ፣ ጃንሆይ እና ቦብ ማርሊ በታጠቡበት ፍል ውሀ ምንጭ ታሪክ እየጨለፍን ፣ በአእዋፋት ዝማሬ እና በሀገር በቀል እፅዋት ተከበን የእግር ጉዞ በምድራዊ ገነት ውስጥ እያደረግን ፣ አስደማሚ መልክአምድራዊ አቀማመጥ መንፈሳችንን እያደስን ፣ በተፈጥሮ ፏፏቴ ታጅበን ፣ ከዲላ ሀይኪንግ ቤተሰብ ጋር እንደሁልጊዜው የማይረሳ ጊዜን አብረን እናሳልፋለን ፡፡
======================
ጉዞው በጣም ለጥቂት ሰው ብቻ ነው የተዘጋጀው
=======================
ዋጋ 800 ብር(ቀድመው ለሚከፍሉ 5 ሰዎች 700 ብር)ሲሆን ምሳ ፣ ውሀ ፣ መግቢያ ትኬት ፣ አስጎብኚዎች ክፍያ ፣ የመዋኛ ክፍያ ፣ የፎቶግራፍ እና የደርሶ መልስ ትራንስፖርትን ያካተተ ነው፡፡
=======================

ለመመዝገብ📱0902946142
0961379810

#Dillahiking
@Dilla_hiking_group~Group
@Dilla_hiking ~Channel
@Dilla_hiking_photo~Moments 📸



group-telegram.com/Dilla_hiking/243
Create:
Last Update:

ውድ #የዲላ_ሀይኪንግ ቤተሰቦች በየካቲት 12 ተናፋቂው የደርሶ መልስ ጉዟችንን እንደስሟ ምድራዊ ገነት ወደሆነችው ወደ #ወንዶ_ገነት
=======================
ወንዶ ገነት የአምላክ ውብ ስራ የሚታይበት ድንቅ ስፍራ ሲሆን ፣ በተፈጥሮ ፍልውሀ እየታጠብን ፣ በተፈጥሮ ፍልውሀ ገንዳ በዋና እየተዝናናን ፣ ጃንሆይ እና ቦብ ማርሊ በታጠቡበት ፍል ውሀ ምንጭ ታሪክ እየጨለፍን ፣ በአእዋፋት ዝማሬ እና በሀገር በቀል እፅዋት ተከበን የእግር ጉዞ በምድራዊ ገነት ውስጥ እያደረግን ፣ አስደማሚ መልክአምድራዊ አቀማመጥ መንፈሳችንን እያደስን ፣ በተፈጥሮ ፏፏቴ ታጅበን ፣ ከዲላ ሀይኪንግ ቤተሰብ ጋር እንደሁልጊዜው የማይረሳ ጊዜን አብረን እናሳልፋለን ፡፡
======================
ጉዞው በጣም ለጥቂት ሰው ብቻ ነው የተዘጋጀው
=======================
ዋጋ 800 ብር(ቀድመው ለሚከፍሉ 5 ሰዎች 700 ብር)ሲሆን ምሳ ፣ ውሀ ፣ መግቢያ ትኬት ፣ አስጎብኚዎች ክፍያ ፣ የመዋኛ ክፍያ ፣ የፎቶግራፍ እና የደርሶ መልስ ትራንስፖርትን ያካተተ ነው፡፡
=======================

ለመመዝገብ📱0902946142
0961379810

#Dillahiking
@Dilla_hiking_group~Group
@Dilla_hiking ~Channel
@Dilla_hiking_photo~Moments 📸

BY Dilla Hiking🏕




Share with your friend now:
group-telegram.com/Dilla_hiking/243

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

NEWS The regulator said it has been undertaking several campaigns to educate the investors to be vigilant while taking investment decisions based on stock tips. In February 2014, the Ukrainian people ousted pro-Russian president Viktor Yanukovych, prompting Russia to invade and annex the Crimean peninsula. By the start of April, Pavel Durov had given his notice, with TechCrunch saying at the time that the CEO had resisted pressure to suppress pages criticizing the Russian government. The Securities and Exchange Board of India (Sebi) had carried out a similar exercise in 2017 in a matter related to circulation of messages through WhatsApp. "There are several million Russians who can lift their head up from propaganda and try to look for other sources, and I'd say that most look for it on Telegram," he said.
from us


Telegram Dilla Hiking🏕
FROM American