Telegram Group & Telegram Channel
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከአፍሪካ ትልልቆቹ 50 ባንኮች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ

ታዋቂው 'African Business' መፅሄት ባወጣው እና መሠረት ሚድያ በተመለከተው በዚህ ዝርዝር ላይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአምናው ሁለት ደረጃ በማሻሻል 28ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠ ሲሆን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደግሞ 44ኛ ሆኗል።

ከግል የኢትዮጵያ ባንኮች አዋሽ ባንክ 68ኛ፣ ዳሸን ባንክ 87ኛ እንዲሁም አቢሲኒያ ባንክ 89ኛ ሆነዋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ይህ የኢትዮጵያ ባንኮች በአፍሪካ ያላቸው ደረጃ ከሰሞኑ ይፋ የሆነው የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን እና ተያያዞ የመጣውን የብር መዳከምን ታሳቢ ያላደረገ ሲሆን ይህ ለውጥ ታሳቢ ተደርጎ ቢሆም ኖሮ የባንኮቻችን ደረጃ በእጅጉ ዝቅ እንደሚል የዘርፉ ባለሙያዎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

በተለይ የግል ባንኮች በአዲሱ የውጭ ምንዛሬ ለውጥ ብር እጅጉን ስለተዳከመ ያላቸው የካፒታል መጠን በእጅጉ እንደሚያሽቆለቁል እና እስከ 100 ያለውን ደረጃ እንደማያገኙ አስተያየት እየተሰጠ ነው።

በሌላ በኩል ግን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከመንግስት የ700 ሚልዮን ዶላር የካፒታል ድጋፍ ስላገኘ ቦታውም ብዙም ላይለቅ እንደሚችል ተገምቷል።

Source: meseretmedia
@Ethiopianbusinessdaily
👍134👎3🔥2👏1



group-telegram.com/Ethiopianbusinessdaily/13186
Create:
Last Update:

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከአፍሪካ ትልልቆቹ 50 ባንኮች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ

ታዋቂው 'African Business' መፅሄት ባወጣው እና መሠረት ሚድያ በተመለከተው በዚህ ዝርዝር ላይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአምናው ሁለት ደረጃ በማሻሻል 28ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠ ሲሆን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደግሞ 44ኛ ሆኗል።

ከግል የኢትዮጵያ ባንኮች አዋሽ ባንክ 68ኛ፣ ዳሸን ባንክ 87ኛ እንዲሁም አቢሲኒያ ባንክ 89ኛ ሆነዋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ይህ የኢትዮጵያ ባንኮች በአፍሪካ ያላቸው ደረጃ ከሰሞኑ ይፋ የሆነው የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን እና ተያያዞ የመጣውን የብር መዳከምን ታሳቢ ያላደረገ ሲሆን ይህ ለውጥ ታሳቢ ተደርጎ ቢሆም ኖሮ የባንኮቻችን ደረጃ በእጅጉ ዝቅ እንደሚል የዘርፉ ባለሙያዎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

በተለይ የግል ባንኮች በአዲሱ የውጭ ምንዛሬ ለውጥ ብር እጅጉን ስለተዳከመ ያላቸው የካፒታል መጠን በእጅጉ እንደሚያሽቆለቁል እና እስከ 100 ያለውን ደረጃ እንደማያገኙ አስተያየት እየተሰጠ ነው።

በሌላ በኩል ግን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከመንግስት የ700 ሚልዮን ዶላር የካፒታል ድጋፍ ስላገኘ ቦታውም ብዙም ላይለቅ እንደሚችል ተገምቷል።

Source: meseretmedia
@Ethiopianbusinessdaily

BY Ethiopian Business Daily




Share with your friend now:
group-telegram.com/Ethiopianbusinessdaily/13186

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Update March 8, 2022: EFF has clarified that Channels and Groups are not fully encrypted, end-to-end, updated our post to link to Telegram’s FAQ for Cloud and Secret chats, updated to clarify that auto-delete is available for group and channel admins, and added some additional links. The next bit isn’t clear, but Durov reportedly claimed that his resignation, dated March 21st, was an April Fools’ prank. TechCrunch implies that it was a matter of principle, but it’s hard to be clear on the wheres, whos and whys. Similarly, on April 17th, the Moscow Times quoted Durov as saying that he quit the company after being pressured to reveal account details about Ukrainians protesting the then-president Viktor Yanukovych. Telegram was founded in 2013 by two Russian brothers, Nikolai and Pavel Durov. What distinguishes the app from competitors is its use of what's known as channels: Public or private feeds of photos and videos that can be set up by one person or an organization. The channels have become popular with on-the-ground journalists, aid workers and Ukrainian President Volodymyr Zelenskyy, who broadcasts on a Telegram channel. The channels can be followed by an unlimited number of people. Unlike Facebook, Twitter and other popular social networks, there is no advertising on Telegram and the flow of information is not driven by an algorithm. The message was not authentic, with the real Zelenskiy soon denying the claim on his official Telegram channel, but the incident highlighted a major problem: disinformation quickly spreads unchecked on the encrypted app.
from us


Telegram Ethiopian Business Daily
FROM American