Telegram Group & Telegram Channel
ዩኒቨርሲቲዎች በሦስተኛ እና በአራተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለሚወስዱ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች አቀባበል አድርገዋል።

የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች አጠቃላይ ገለጻ ለተፈታኞቹ ዛሬ የሰጡ ሲሆን፤ ቀሪዎቹ ነገ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ገለጻ የሚሰጣቸው ይሆናል።

የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሐምሌ 01-08/2017 ዓ.ም በሁለት ዙር ይሰጣል።

ምስል፦ የተለያዩ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች

@tikvahuniversity
118👎10🥰6🙏6😱1



group-telegram.com/TikvahUniversity/14997
Create:
Last Update:

ዩኒቨርሲቲዎች በሦስተኛ እና በአራተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለሚወስዱ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች አቀባበል አድርገዋል።

የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች አጠቃላይ ገለጻ ለተፈታኞቹ ዛሬ የሰጡ ሲሆን፤ ቀሪዎቹ ነገ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ገለጻ የሚሰጣቸው ይሆናል።

የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሐምሌ 01-08/2017 ዓ.ም በሁለት ዙር ይሰጣል።

ምስል፦ የተለያዩ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University













Share with your friend now:
group-telegram.com/TikvahUniversity/14997

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Messages are not fully encrypted by default. That means the company could, in theory, access the content of the messages, or be forced to hand over the data at the request of a government. After fleeing Russia, the brothers founded Telegram as a way to communicate outside the Kremlin's orbit. They now run it from Dubai, and Pavel Durov says it has more than 500 million monthly active users. Perpetrators of such fraud use various marketing techniques to attract subscribers on their social media channels. Russian President Vladimir Putin launched Russia's invasion of Ukraine in the early-morning hours of February 24, targeting several key cities with military strikes. "This time we received the coordinates of enemy vehicles marked 'V' in Kyiv region," it added.
from us


Telegram Tikvah-University
FROM American