Telegram Group & Telegram Channel
""ሞተረኛው ቶማስ "" ሞተረኛው ቶማስ ከከተማ እሩቅ የሆነና አዲስ የተተከለ ቤተክርስቲያን ጉባኤ አዘጋጅቶ ሲጠራን፣በሞተሩ ቀድሞ እየበረረ ሄዶ፣ ቦታውን በማየት ማታ ላይ ቦታው ግር ብሎ እንዳይጠፋንና፣ከእግዚአብሔር ጉባኤ እንዳንዘገይ መንገድ ይመራናል።ቤቱን ቤተሰቡን ሥራውንና የራሱን ነገር ትቶ ባለውና በተሰጠው ጸጋ ቤተክርስቲያንን ያገለግላል። ራሳቸውን ሳይሰጡ V8 ከሚሰጡ ባዕለጠጎች ይልቅ፣ እራሱን ሳይሰስትና ሳይታበይ ለቤተክርስቲያን አገልግሎት ያቺን ነዳጅ እንኳን አስታውሰን እንሙላልህ ሳንለው እየዞረ ቤተክርስቲያንን የሚያገለግልባት የቶማስ ሞተር ትበልጣለች።ይሄ ምድርን እንኳን ለመርገጥ የማይደፍር፣ ሰውን ቀና ብሎ የማያይ፣ድህነቱና ጎስቋላ ኑሮው ማህተብ ያላስፈቱት፣ትሁቱ፣ተዋህዶ ቤቱ፣ፍቅር ሕይወቱ፣ደግነት ሀብቱ፣የወጣት ምሳሌ፣ተወዳጅ በቦሌ፣የሆነው ቶማስ ምኑ ይታሰራል።በእውነት የዚህ ልጅ ትልቁ በደል አጠገቤ ቆሞ እግዚአብሔርን ማገልገሉ ነው።ታድኖ እንዲያዝ ያደረገው፣ ፓሊስ ጣቢያ ያሳደረው፣ችሎት ፊት ያቆመው። እንዲህ ያሉ ለቤተክርስቲያን እና ለሀገር የሚጠቅሙ ጨዋ ባለ ማህተቦችን ከአጠገቤ ለይቶ በማሰር የሚታሰር ወንጌል የለም።አሁንም እላለሁ አጠገቤ የቆሙ ወንድሞች እንኳን በመታሰራቸው በመሞታቸውም ቢሆን ለቤተክርስቲያን ክብር ከመቆምና ከመጮህ ወደኃላ አልልም። ስለዚህ የታሰሩትን የቤተክርስቲያን ልጆች ፍቱልን!!!!!! (ይህ የምትመለኩቱት ምስል፣ ቶማስ ወንድሙ ሞቶበት ለቅሶ ላይ እያለ፣ የቤተክርስቲያን እና የጉባኤው ናፍቆት አላስችልህ ብሎት ወደ ጉባኤ ሲመጣ የሚያሳይ ነው።) የሌሎች ታሳሪዎችን ማንነት ደግሞ በቀጣይነት እንመጣበታለን።
78👍34



group-telegram.com/Yemankiya_Dewel_Eth/1234
Create:
Last Update:

""ሞተረኛው ቶማስ "" ሞተረኛው ቶማስ ከከተማ እሩቅ የሆነና አዲስ የተተከለ ቤተክርስቲያን ጉባኤ አዘጋጅቶ ሲጠራን፣በሞተሩ ቀድሞ እየበረረ ሄዶ፣ ቦታውን በማየት ማታ ላይ ቦታው ግር ብሎ እንዳይጠፋንና፣ከእግዚአብሔር ጉባኤ እንዳንዘገይ መንገድ ይመራናል።ቤቱን ቤተሰቡን ሥራውንና የራሱን ነገር ትቶ ባለውና በተሰጠው ጸጋ ቤተክርስቲያንን ያገለግላል። ራሳቸውን ሳይሰጡ V8 ከሚሰጡ ባዕለጠጎች ይልቅ፣ እራሱን ሳይሰስትና ሳይታበይ ለቤተክርስቲያን አገልግሎት ያቺን ነዳጅ እንኳን አስታውሰን እንሙላልህ ሳንለው እየዞረ ቤተክርስቲያንን የሚያገለግልባት የቶማስ ሞተር ትበልጣለች።ይሄ ምድርን እንኳን ለመርገጥ የማይደፍር፣ ሰውን ቀና ብሎ የማያይ፣ድህነቱና ጎስቋላ ኑሮው ማህተብ ያላስፈቱት፣ትሁቱ፣ተዋህዶ ቤቱ፣ፍቅር ሕይወቱ፣ደግነት ሀብቱ፣የወጣት ምሳሌ፣ተወዳጅ በቦሌ፣የሆነው ቶማስ ምኑ ይታሰራል።በእውነት የዚህ ልጅ ትልቁ በደል አጠገቤ ቆሞ እግዚአብሔርን ማገልገሉ ነው።ታድኖ እንዲያዝ ያደረገው፣ ፓሊስ ጣቢያ ያሳደረው፣ችሎት ፊት ያቆመው። እንዲህ ያሉ ለቤተክርስቲያን እና ለሀገር የሚጠቅሙ ጨዋ ባለ ማህተቦችን ከአጠገቤ ለይቶ በማሰር የሚታሰር ወንጌል የለም።አሁንም እላለሁ አጠገቤ የቆሙ ወንድሞች እንኳን በመታሰራቸው በመሞታቸውም ቢሆን ለቤተክርስቲያን ክብር ከመቆምና ከመጮህ ወደኃላ አልልም። ስለዚህ የታሰሩትን የቤተክርስቲያን ልጆች ፍቱልን!!!!!! (ይህ የምትመለኩቱት ምስል፣ ቶማስ ወንድሙ ሞቶበት ለቅሶ ላይ እያለ፣ የቤተክርስቲያን እና የጉባኤው ናፍቆት አላስችልህ ብሎት ወደ ጉባኤ ሲመጣ የሚያሳይ ነው።) የሌሎች ታሳሪዎችን ማንነት ደግሞ በቀጣይነት እንመጣበታለን።

BY የማንቂያ ደወል / Yemankiya Dewel


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/Yemankiya_Dewel_Eth/1234

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"We're seeing really dramatic moves, and it's all really tied to Ukraine right now, and in a secondary way, in terms of interest rates," Octavio Marenzi, CEO of Opimas, told Yahoo Finance Live on Thursday. "This war in Ukraine is going to give the Fed the ammunition, the cover that it needs, to not raise interest rates too quickly. And I think Jay Powell is a very tepid sort of inflation fighter and he's not going to do as much as he needs to do to get that under control. And this seems like an excuse to kick the can further down the road still and not do too much too soon." The message was not authentic, with the real Zelenskiy soon denying the claim on his official Telegram channel, but the incident highlighted a major problem: disinformation quickly spreads unchecked on the encrypted app. Either way, Durov says that he withdrew his resignation but that he was ousted from his company anyway. Subsequently, control of the company was reportedly handed to oligarchs Alisher Usmanov and Igor Sechin, both allegedly close associates of Russian leader Vladimir Putin. One thing that Telegram now offers to all users is the ability to “disappear” messages or set remote deletion deadlines. That enables users to have much more control over how long people can access what you’re sending them. Given that Russian law enforcement officials are reportedly (via Insider) stopping people in the street and demanding to read their text messages, this could be vital to protect individuals from reprisals. During the operations, Sebi officials seized various records and documents, including 34 mobile phones, six laptops, four desktops, four tablets, two hard drive disks and one pen drive from the custody of these persons.
from us


Telegram የማንቂያ ደወል / Yemankiya Dewel
FROM American