Telegram Group & Telegram Channel
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (MuhammedSirage MuhammedNoor)
አሕባሽ

አህባሽ መጅሊሱን ቢቆጣጠረው መማርና ማስተማር ከመከልከል አልሮ መኖርን ቢከለክለን ደስታው ነው ። አህባሽ ሽርኩን የተፃረረን ሁሉ በክህደት ይፈርጃል !

ይሄው የተነጀሰ አንጃ ይቅርና መስጂድ ውስጥ የሚሰጡ የሱና ትምህርቶችን በኢንተርኔት የሚለቀቁትን ሊያስቆመን የቻለውን ሁሉ ያደርጋል ። አህባሽ የእውነት ባለቤቶችን ሊያጠፋ ፣ ሊጨፈጭፍና ሊያስጨፈጭፍ ከፅንፈኛ የኢስላም ጠላቶች ጋር የጠነከረን ቃል ኪዳን ያሰረ የከረፋ አንጃ ነው ። አህባሽ የቻለ ግዜ ይዘርፋል ፦ ይገድላል ፣ ያሳስራል ያስገድላል ።

አሕባሽ መስጂድ መዝረፍ እንጂ መስራትን አልለመደም :: እሱ በክህደት የፈረጃቸው ሙስሊሞች የደከሙበትን መስጂድ መዝረፍ ነው የሱ ድርሻ !

አሕባሽ የተውሒድ ፀር መሆኑ ጤነኛ ሁሉ የሚያውቀው ነው ።
የአሕባሽ ስሙን በተብሊቕ ስም ለማደስ መሞከር ብልጦች ዘንድ ከንቱ ሙከራና አሰልቺ ብልግና ነው ።

ተብሊቕም የነሱው አይነት አፍራሽ እና አደፍራሽ እምነትና አካሄድ ይዞ ቢመጣ ለሱ በሙስና የሚሰራለት የተለየ ብይን [ ሑክም ] የለም ። ደግሞም የተለያዩ ቦታዎች ላይ የነበሩ የተብሊቕ ሰዎች አሕባሽን ከተቀላቀሉ የከራረሙ መሆናቸው የታወቀ ነው ። ሁሉም አላልኩም !

ወጣቱ ሆይ ! ስሜታዊ ሆነህ አትፍረድ ፣ ሃገራችን ውስጥ ካሉ አንጃዎች ሁሉ እጅጉን የከፋው አሕባሽ ነው ።


https://www.group-telegram.com/Muhammedsirage



group-telegram.com/abufurat/5506
Create:
Last Update:

አሕባሽ

አህባሽ መጅሊሱን ቢቆጣጠረው መማርና ማስተማር ከመከልከል አልሮ መኖርን ቢከለክለን ደስታው ነው ። አህባሽ ሽርኩን የተፃረረን ሁሉ በክህደት ይፈርጃል !

ይሄው የተነጀሰ አንጃ ይቅርና መስጂድ ውስጥ የሚሰጡ የሱና ትምህርቶችን በኢንተርኔት የሚለቀቁትን ሊያስቆመን የቻለውን ሁሉ ያደርጋል ። አህባሽ የእውነት ባለቤቶችን ሊያጠፋ ፣ ሊጨፈጭፍና ሊያስጨፈጭፍ ከፅንፈኛ የኢስላም ጠላቶች ጋር የጠነከረን ቃል ኪዳን ያሰረ የከረፋ አንጃ ነው ። አህባሽ የቻለ ግዜ ይዘርፋል ፦ ይገድላል ፣ ያሳስራል ያስገድላል ።

አሕባሽ መስጂድ መዝረፍ እንጂ መስራትን አልለመደም :: እሱ በክህደት የፈረጃቸው ሙስሊሞች የደከሙበትን መስጂድ መዝረፍ ነው የሱ ድርሻ !

አሕባሽ የተውሒድ ፀር መሆኑ ጤነኛ ሁሉ የሚያውቀው ነው ።
የአሕባሽ ስሙን በተብሊቕ ስም ለማደስ መሞከር ብልጦች ዘንድ ከንቱ ሙከራና አሰልቺ ብልግና ነው ።

ተብሊቕም የነሱው አይነት አፍራሽ እና አደፍራሽ እምነትና አካሄድ ይዞ ቢመጣ ለሱ በሙስና የሚሰራለት የተለየ ብይን [ ሑክም ] የለም ። ደግሞም የተለያዩ ቦታዎች ላይ የነበሩ የተብሊቕ ሰዎች አሕባሽን ከተቀላቀሉ የከራረሙ መሆናቸው የታወቀ ነው ። ሁሉም አላልኩም !

ወጣቱ ሆይ ! ስሜታዊ ሆነህ አትፍረድ ፣ ሃገራችን ውስጥ ካሉ አንጃዎች ሁሉ እጅጉን የከፋው አሕባሽ ነው ።


https://www.group-telegram.com/Muhammedsirage

BY Abu Furat




Share with your friend now:
group-telegram.com/abufurat/5506

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"There are several million Russians who can lift their head up from propaganda and try to look for other sources, and I'd say that most look for it on Telegram," he said. "There are a lot of things that Telegram could have been doing this whole time. And they know exactly what they are and they've chosen not to do them. That's why I don't trust them," she said. "For Telegram, accountability has always been a problem, which is why it was so popular even before the full-scale war with far-right extremists and terrorists from all over the world," she told AFP from her safe house outside the Ukrainian capital. "The inflation fire was already hot and now with war-driven inflation added to the mix, it will grow even hotter, setting off a scramble by the world’s central banks to pull back their stimulus earlier than expected," Chris Rupkey, chief economist at FWDBONDS, wrote in an email. "A spike in inflation rates has preceded economic recessions historically and this time prices have soared to levels that once again pose a threat to growth." The regulator took order for the search and seizure operation from Judge Purushottam B Jadhav, Sebi Special Judge / Additional Sessions Judge.
from us


Telegram Abu Furat
FROM American