Telegram Group & Telegram Channel
ቸገርበት ጊዜ እሩቅ እንደማይሆን ግልጽ ነው። የአለምን ህዝብ ለመቆጣጠር ተብሎ ከተቀመጡት ሶስቱ ስርአቶች ማለትም globalization, modernization and digitalization ውስጥ አሁን በነ ብልጌትስ የተነደፈው cashless society የመሳሰሉት ስርአቶች የህዝብን ነፃነት እጅግ የሚነፍጉ ከመሆናቸውም በላይ ገንዘብህን በነፃነት እንዳትጠቀም የሚያደርግ ሲሆን በሀገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ደግሞ የባንክ አገልግሎት ገና በወረዳ ደረጃ እንኳን ያልተስፋፋ ነው። ይህም አንድ አርሶ አደር በ20 እና 30 ኪ.ሜ ተጉዞ ነው ባንክ ማግኘት የሚችለው። በዛ ላይ መንገድ የለ፣ይህ ስርዓት በውጪው አለም ብዙዎችን ያስመረረ ነው በእኛ ሀገር ተጨባጭ ሁኔታ ደግሞ ስታውት ለማሰብ አይከብድም ብዬ አስባለሁ። ይች አለም በግዳጅ ህግ እንጂ በፈቃደኝነት ተመርታ አታውቅም። ስለዚህ ቆም ተብሎ ቢታሰብበት ተገቢ ነው። አውሮፓ ሄዶ system ኮርጆ ማምጣት ቀላል ነው ግን የሀገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ መገንዘብ ተገቢ ነው። የዚች ሀገር መሪ symbol እንጂ መሪው ያለው እውጪ ነው እሱንም የሚያውቅ ያውቀዋል።
@THESECRETKNOWITFIRST



group-telegram.com/THESECRETKNOWITFIRST/404
Create:
Last Update:

ቸገርበት ጊዜ እሩቅ እንደማይሆን ግልጽ ነው። የአለምን ህዝብ ለመቆጣጠር ተብሎ ከተቀመጡት ሶስቱ ስርአቶች ማለትም globalization, modernization and digitalization ውስጥ አሁን በነ ብልጌትስ የተነደፈው cashless society የመሳሰሉት ስርአቶች የህዝብን ነፃነት እጅግ የሚነፍጉ ከመሆናቸውም በላይ ገንዘብህን በነፃነት እንዳትጠቀም የሚያደርግ ሲሆን በሀገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ደግሞ የባንክ አገልግሎት ገና በወረዳ ደረጃ እንኳን ያልተስፋፋ ነው። ይህም አንድ አርሶ አደር በ20 እና 30 ኪ.ሜ ተጉዞ ነው ባንክ ማግኘት የሚችለው። በዛ ላይ መንገድ የለ፣ይህ ስርዓት በውጪው አለም ብዙዎችን ያስመረረ ነው በእኛ ሀገር ተጨባጭ ሁኔታ ደግሞ ስታውት ለማሰብ አይከብድም ብዬ አስባለሁ። ይች አለም በግዳጅ ህግ እንጂ በፈቃደኝነት ተመርታ አታውቅም። ስለዚህ ቆም ተብሎ ቢታሰብበት ተገቢ ነው። አውሮፓ ሄዶ system ኮርጆ ማምጣት ቀላል ነው ግን የሀገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ መገንዘብ ተገቢ ነው። የዚች ሀገር መሪ symbol እንጂ መሪው ያለው እውጪ ነው እሱንም የሚያውቅ ያውቀዋል።
@THESECRETKNOWITFIRST

BY THE SECRET KNOW IT FIRST


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/THESECRETKNOWITFIRST/404

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Ukrainian forces successfully attacked Russian vehicles in the capital city of Kyiv thanks to a public tip made through the encrypted messaging app Telegram, Ukraine's top law-enforcement agency said on Tuesday. One thing that Telegram now offers to all users is the ability to “disappear” messages or set remote deletion deadlines. That enables users to have much more control over how long people can access what you’re sending them. Given that Russian law enforcement officials are reportedly (via Insider) stopping people in the street and demanding to read their text messages, this could be vital to protect individuals from reprisals. Groups are also not fully encrypted, end-to-end. This includes private groups. Private groups cannot be seen by other Telegram users, but Telegram itself can see the groups and all of the communications that you have in them. All of the same risks and warnings about channels can be applied to groups. Unlike Silicon Valley giants such as Facebook and Twitter, which run very public anti-disinformation programs, Brooking said: "Telegram is famously lax or absent in its content moderation policy." Some people used the platform to organize ahead of the storming of the U.S. Capitol in January 2021, and last month Senator Mark Warner sent a letter to Durov urging him to curb Russian information operations on Telegram.
from ar


Telegram THE SECRET KNOW IT FIRST
FROM American