Telegram Group Search
😤☹️🙁☹️አል- ዋዓድ😵🤔🙁😝

🔣የሙስሊሙ ማህበረሰብ መዘናጋት ትልቅ
🔣ዋጋ እያስከፈለ ያለበት ተጨባጭ ላይ ነው
ያለነው ለዚህም ምሳሌ በጉራጌ ዞን እነሞር እነር
በሚባለው ወረዳ እየሆነ ያለው በቂ ምሳሌ ነው

ለመሆኑ  በዚህ ቦታ እየሆነ ያለው ምንድነው ⁉️

⬇️ሙሉ ፅሁፍ⬇️
✈️ www.group-telegram.com/+eWy4dgKs3GZkODA0
➡️ www.group-telegram.com/+eWy4dgKs3GZkODA0
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
بسم الله الرحمن الرحيم

መክተበቱ ሱንና - مكتبة السنة

የተለያዩ የሳውዲ፣ በይሩት፣ ኩዌት፣ ግብፅ.. ጠብዐ ኪታቦችን እኛ ጋር ያገኛሉ።

የቴሌግራም ቻነል:- www.group-telegram.com/Mektebetu_Sunnah

ለማዘዝ
🌐 - www.group-telegram.com/K_first_tewhid
☎️ - 0948927108
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
•በነገራችን ላይ…እንደሰው ሁሉ ሰው ለኔ መልካም ያስባል ብሎ ማሰብ የዋህነት ነው፡፡ ቅናት ምቀኝነት ካልታሰበ ሰው ጭምር ሊያጋጥም ይችላል። በቅርብም ሆነ በሩቅ ሰው ላይ የምቀኝነት መንፈስ ካያችሁ፣ አደራችሁን ዱዓ አድርጉለት ከልባችሁ፡፡
ለርሱም ለናንተም ሰላምና ጤና ሲባል ስኬታችሁን ደብቁ ለሓሲድ አትናገሩ፣ ዓላማችሁን በየቦታው አታውሩ፣ የትርፍ መጠናችሁን አትለፍልፉ፡፡ስለ መልካም የትዳራ አጋራችሁ አትዘባርቁ፣እሱን ለማብሸቅ ይመስለዋልና ምቀኛ ፊት ሳቅ ፈገግታ አታብዙ፡፡ ዐይን ያገኛችኋልና በየቀኑ ካላማረብን ለብሰን ካልወጣን አትበሉ፡፡
ምቀኛ በዙርያችን አለ ብለን የምንተዋቸው ሥራዎች፣ የማንለብሳቸው ልብሦች፣ የማንሄድባቸው ቦታዎች አሉ፡፡

ማድረጋችሁ የግድ ከሆነ ደግሞ ከሓሲድ ዐይን ለመዳን በቁል አዑዙዎች ታጠሩ፣ ኣየት አል-ኩርሲን አዘውትሩ፣ የጠዋት ማታ ዱዓዎችን አትርሱ፡፡
=www.group-telegram.com/AbuSufiyan_Albenan
✈️ታላቅ የውይይት ፕሮግራም 📣

የፊታችን ማክሰኞ በቀን 18/ 06 / 2017
🔠ከምሽቱ 3፡00 ከተለያዩ የሃገራችን ክፍል ከሚታደሙ ወንድሞች ጋር የአክፍሮት ሃይላት በተመለከተ የውይይት ፕሮግራም ይኖረናል ።

ውይይቱ የሚታደሙ
➡️ከጂንካ
➡️ከወላይታ
➡️ከጉራጌና ከሌሎች አካባቢዮችም የምናስተናግድ ይሆናል
~~
🔥 www.group-telegram.com/twhidsun 😤☹️🙁☹️
🔥 www.group-telegram.com/twhidsun 😤☹️🙁☹️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from إذاعة العلم الشرعي || ሸሪዐዊ እውቀት ማሰራጫ (عبد السلام عبد الله)
የፆም ህግጋቶችን ለማወቅ ጠቃሚ የሆነ የ2 ቀን Online ትምህርት :

📚 كتاب الصيام من زاد المستقنع

🗓 ሸዕባን 27 - 28 (እሮብ እና ሐሙስ)

ሰዓት
🇪🇹 በኢትዮጵያ :- 3:00
🇸🇦 በሳውዲ ዐረቢያ :- 9:00
🇦🇪 በኢማራት :- 10:00

📂 የኪታቡ Pdf :-
https://www.group-telegram.com/iidhaeatu_leilm_shareii/6743

ትምህርቱን ለመከታተል ቻናሉን ይቀላቀሉ
https://www.group-telegram.com/iidhaeatu_leilm_shareii
📢📣ይድረስ ለመላው ሙስሊሞች

እባካችሁ የኢፍጣር ምግባችሁን ፎቶ አንስታችሁ በሚዲያ ላይ አትልቀቁት
ተፈናቃይ የሆኑ፣ ስደተኛ የሆኑ፣ ወላጆች የሞቱባቸው የሆኑ፣ የምትመገቡትን ምግብ እንዳይመገቡ የተከለከሉ የሆኑ፣ በጣም ድሃ የሆኑ እና በጣም የተራቡ የሆኑ ሰዎችን ቀልባቸውን ይሰብራል
ለልባቸው እና ለስሜታቸው እዘኑላቸው
አላህ በመልካም ይመንዳችሁ ሲሳያቹንም ይባርክላችሁ።
https://www.group-telegram.com/tolehaahmed.com
11:30 ፍርድ ቤቱ መረጃዎችንን መቀበል ይጀምራል ብለዋል ከ 5 ደቂቃ በኋላ
@tolehaahmed
የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
"ጨረቃዋን ሳታዩ እንዳትፆሙ፡፡ ሳታዩትም እንዳታፈጥሩ። ከተጋረደባችሁ ሰላሳ ሙሉት።" [አልቡኻሪይ፡ 1906] [ሙስሊም፡ 1080]
እንኳን አደረሰን
• አልሐምዱሊላህ!
ጨረቃ ታየች። ረመዳን ነገ መሆኑም ተረጋገጠ።
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
رمضان مبارك

أسأل الله الكريم أن يجعلنا من الذين يصومنه ويقومونه بالورع والتقوى !!!
اللهم أعنا على ذكرك و شكرك و حسن عبادتك
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአላህ ልዩ ሰዎች

የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
«( إِنَّ لِلَّهِ أَهْلِينَ مِنْ النَّاسِ ) قَالُوا : يَا رَسُولَ اللَّهِ ، مَنْ هُمْ ؟ قَالَ :
( هُمْ أَهْلُ الْقُرْآنِ ، أَهْلُ اللَّهِ وَخَاصَّتُهُ )»
«ለአላህ ከሰዎች መካከል ቤተሰቦች አሉት። "እነርሱ እነማን ናቸው?» ተብለው ሲጠየቁ፤ እነርሱ የቁርኣን ባለቤቶች ናቸው። የአላህ ቤተሰቦች እና ልዩ ሰዎቹ ናቸው።»
(ኢብኑ ማጃህ: 215 ዘግበውታል። አሕመድ: 11870፣ አል-አልባኒም ሰሒሕ ብለውታል።)

وقال الشيخ ابن جبرين رحمه الله :
" الذين يقرؤون القرآن طوال عامهم ، هم أهل القرآن ، الذين هم أهل الله وخاصته 

💥 ዑለማዎች በዚህ ሐዲሥ ውስጥ የቁርኣን ሰዎችን የአላህ ወዳጆች እና ልዩ ሰዎች ያሰኛቸው ምንድን ነው? ስለሚለው ሲያብራሩ ቁርኣንን መሐፈዛቸው ወይም መሸምደዳቸው፣ በእርሱ መስራታቸው፣ ጠዋት ይሁን ማታ እሱን ማንበባቸው፣ ልባቸው ከተለያዩ በሽታዎች የጠራ እንዲሁም አላህን በመታዘዝ ህይወታቸው ያሸበረቀ መሆኑ ነው ብለዋል። በተጨማሪም "የአላህ ቤተሰቦች" የሚለው የአላህ ውዴታ እና ልዩ እንከብካቤን የሚያገኙ መሆናቸውን የሚጠቁም መሆኑን ገልፀዋል።

ረመዿን ላይ ከሌላው ግዜ በበለጠ ቁርኣን ለመቅራት ትልቅ ትኩረት ልንሰጠው ይገባል።

ደጋግመን ለማኽተም እንሞክር። ሌላ ወር ላይ ከሚገኘው አጅር እጥፍ ድርብ የሆነ አጅር ነውና የሚገኝበት።

✒️📖  አላህ አላማቸውን አውቀው ለዚያ ኖረው ከርሱ ዘንድ የተዘጋጀላቸው ምንዳ ከሚቋደሱ ባሮቹ ያድርገን።
ኣሚን!🤲🤲🤲

Toleha Ahmed
https://www.group-telegram.com/tolehaahmed.com
የዋጋ ማስተካከያ ተደርጓል።

الحاوي الكبير في فقه مذهب الإمام الشافعي (وهو شرح لمختصر المزني)

በክሬም ወረቀት

🌟 የኪታቡ ስም - አልሓዊል ከቢር
🌟 ሙአሊፉ - አቡል ሐሰን አልማወርዲ
🌟 ፈኑ - ፊቅህ
🌟 የሙጀለድ ብዛት - 19
🌟 ጠብዐ - በይሩት - ዳሩሉ ኩቱቢል ዒልምያ
🌟 ዋጋ - 44,000

ለማዘዝ
🌐 - www.group-telegram.com/K_first_tewhid
☎️ - 0948927108
የፆመኛ የቀን ውሎ


እነዚህ አንድ ፆመኛ የሆነ ሰው ሊሽቀዳደምባቸው የሚገባቸውና ረመዳናችንን እንድንጠቀምበት የሚረዱን ስራዎች ናቸው …

✔️ ቁርአንን መቅራት ( የተወሰነ የቁርአን ክፍል መድበህ መቅራት )

✔️ አዛን በሚባልብት ጊዜ ከሙአዚኑ ጋር ማለትና ከአዛኑም ቀጥሎ ዱዓ ማድረግ

✔️ ከፈጅር ሰላት በኃላ ተቀምጦ ፀሃይ አስክትወጣ ድረስ አላህን ማውሳት

✔️የጧትና የማታ ዚክሮችን ማለት

✔️ ህመምተኛን መጠየቅ ( የምትጠይቀውንም ሰው ማወቅ አይጠበቅብህም )

✔️ በተወሰነ የገንዘብ መጠን ቢሆንም ሰደቃ ማድረግ

✔️ አላህ የሚወሳባቸው መድረኮ ላይ መገኘት

✔️ የተቸገሩ ሰዎችን ችግር መከታትል … እነሱን መጠየቅ

✔️ ለቻለ ሰው ኡምራ ማድረግ ( ረመዳን ላይ የሚደረግ ኡምራ አንድ ሃጅን ይስተካከላል)

✔️ ተራዊህን ኢማሙ እስኪያጠናቅቅ ድረስ አብሮ መስገድ

✔️ ዝምድናን መቀጠል ዘመዶችን መጠየቅ

✔️ የተሀጁድ ሰላት

✔️ ስሁርን መመገብ

✔️ የዱሃ ሰላት

✔️ ከፈርድ ሰላት በኃላ ያሉ ሱና ሰላቶችን መስገድ

✔️ፆመኛን ማስፈጠር

✔️ ኢዕቲካፍ

✔️ ምላስን በተስቢህና በዚክር ቢዚ ማድረግ

🀄🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
       @tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛
2025/03/01 06:51:41
Back to Top
HTML Embed Code: