Telegram Group & Telegram Channel
የደቡብ ሱዳን ኤስፒኤልኤም ፓርቲ ዋና ጸሐፊ ፒተር ላም አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ህዝቦች ነጻነት ንቅናቄ (ኤስፒኤልኤም) ፓርቲ ዋና ጸሐፊ ፒተር ላም በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።

ዋና ጸሐፊው ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።

ቀደም ሲል የአልጄሪያ ብሔራዊ ነጻነት ፓርቲ ዋና ጸሃፊ አብዱልከሪም ቤን መብሪክ (ፕ/ር)፣ የቱርኩ ኤኬ ፓርቲ ምክትል ሊቀ መንበር ዛፈር ሲራካያ በጉባዔው ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወሳል።

እንዲሁም የሞሮኮ ብሔራዊ ነፃነት ሰልፍ ፓርቲ ተወካይና የቀድሞ የሞሮኮ ግብርና ሚኒስትር ሞሃመድ ሲዲቂ እና የሩዋንዳ ፓትሪዮቲክ ፍሮንት (አር ፒ ኤፍ) ዋና ጸሃፊ ዌለርስ ጋሳማጌራ በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።

በጉባዔው ከ15 ሀገራት የተውጣጡ የጎረቤት ሀገራት እህት ፓርቲዎች እና የብሪክስ አባል ሀገራት እህት ፓርቲዎች 43 ከፍተኛ አመራሮች እደሚታደሙ ይጠበቃል፡፡

የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ከጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ “ከቃል እስከ ባሕል” በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ ይካሄዳል።



group-telegram.com/fanatelevision/88684
Create:
Last Update:

የደቡብ ሱዳን ኤስፒኤልኤም ፓርቲ ዋና ጸሐፊ ፒተር ላም አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ህዝቦች ነጻነት ንቅናቄ (ኤስፒኤልኤም) ፓርቲ ዋና ጸሐፊ ፒተር ላም በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።

ዋና ጸሐፊው ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።

ቀደም ሲል የአልጄሪያ ብሔራዊ ነጻነት ፓርቲ ዋና ጸሃፊ አብዱልከሪም ቤን መብሪክ (ፕ/ር)፣ የቱርኩ ኤኬ ፓርቲ ምክትል ሊቀ መንበር ዛፈር ሲራካያ በጉባዔው ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወሳል።

እንዲሁም የሞሮኮ ብሔራዊ ነፃነት ሰልፍ ፓርቲ ተወካይና የቀድሞ የሞሮኮ ግብርና ሚኒስትር ሞሃመድ ሲዲቂ እና የሩዋንዳ ፓትሪዮቲክ ፍሮንት (አር ፒ ኤፍ) ዋና ጸሃፊ ዌለርስ ጋሳማጌራ በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።

በጉባዔው ከ15 ሀገራት የተውጣጡ የጎረቤት ሀገራት እህት ፓርቲዎች እና የብሪክስ አባል ሀገራት እህት ፓርቲዎች 43 ከፍተኛ አመራሮች እደሚታደሙ ይጠበቃል፡፡

የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ከጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ “ከቃል እስከ ባሕል” በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ ይካሄዳል።

BY FBC (Fana Broadcasting Corporate)







Share with your friend now:
group-telegram.com/fanatelevision/88684

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram, which does little policing of its content, has also became a hub for Russian propaganda and misinformation. Many pro-Kremlin channels have become popular, alongside accounts of journalists and other independent observers. In February 2014, the Ukrainian people ousted pro-Russian president Viktor Yanukovych, prompting Russia to invade and annex the Crimean peninsula. By the start of April, Pavel Durov had given his notice, with TechCrunch saying at the time that the CEO had resisted pressure to suppress pages criticizing the Russian government. At the start of 2018, the company attempted to launch an Initial Coin Offering (ICO) which would enable it to enable payments (and earn the cash that comes from doing so). The initial signals were promising, especially given Telegram’s user base is already fairly crypto-savvy. It raised an initial tranche of cash – worth more than a billion dollars – to help develop the coin before opening sales to the public. Unfortunately, third-party sales of coins bought in those initial fundraising rounds raised the ire of the SEC, which brought the hammer down on the whole operation. In 2020, officials ordered Telegram to pay a fine of $18.5 million and hand back much of the cash that it had raised. Ukrainian President Volodymyr Zelensky said in a video message on Tuesday that Ukrainian forces "destroy the invaders wherever we can." The original Telegram channel has expanded into a web of accounts for different locations, including specific pages made for individual Russian cities. There's also an English-language website, which states it is owned by the people who run the Telegram channels.
from us


Telegram FBC (Fana Broadcasting Corporate)
FROM American