Telegram Group & Telegram Channel
የደቡብ ሱዳን ኤስፒኤልኤም ፓርቲ ዋና ጸሐፊ ፒተር ላም አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ህዝቦች ነጻነት ንቅናቄ (ኤስፒኤልኤም) ፓርቲ ዋና ጸሐፊ ፒተር ላም በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።

ዋና ጸሐፊው ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።

ቀደም ሲል የአልጄሪያ ብሔራዊ ነጻነት ፓርቲ ዋና ጸሃፊ አብዱልከሪም ቤን መብሪክ (ፕ/ር)፣ የቱርኩ ኤኬ ፓርቲ ምክትል ሊቀ መንበር ዛፈር ሲራካያ በጉባዔው ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወሳል።

እንዲሁም የሞሮኮ ብሔራዊ ነፃነት ሰልፍ ፓርቲ ተወካይና የቀድሞ የሞሮኮ ግብርና ሚኒስትር ሞሃመድ ሲዲቂ እና የሩዋንዳ ፓትሪዮቲክ ፍሮንት (አር ፒ ኤፍ) ዋና ጸሃፊ ዌለርስ ጋሳማጌራ በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።

በጉባዔው ከ15 ሀገራት የተውጣጡ የጎረቤት ሀገራት እህት ፓርቲዎች እና የብሪክስ አባል ሀገራት እህት ፓርቲዎች 43 ከፍተኛ አመራሮች እደሚታደሙ ይጠበቃል፡፡

የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ከጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ “ከቃል እስከ ባሕል” በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ ይካሄዳል።



group-telegram.com/fanatelevision/88684
Create:
Last Update:

የደቡብ ሱዳን ኤስፒኤልኤም ፓርቲ ዋና ጸሐፊ ፒተር ላም አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ህዝቦች ነጻነት ንቅናቄ (ኤስፒኤልኤም) ፓርቲ ዋና ጸሐፊ ፒተር ላም በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።

ዋና ጸሐፊው ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።

ቀደም ሲል የአልጄሪያ ብሔራዊ ነጻነት ፓርቲ ዋና ጸሃፊ አብዱልከሪም ቤን መብሪክ (ፕ/ር)፣ የቱርኩ ኤኬ ፓርቲ ምክትል ሊቀ መንበር ዛፈር ሲራካያ በጉባዔው ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወሳል።

እንዲሁም የሞሮኮ ብሔራዊ ነፃነት ሰልፍ ፓርቲ ተወካይና የቀድሞ የሞሮኮ ግብርና ሚኒስትር ሞሃመድ ሲዲቂ እና የሩዋንዳ ፓትሪዮቲክ ፍሮንት (አር ፒ ኤፍ) ዋና ጸሃፊ ዌለርስ ጋሳማጌራ በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።

በጉባዔው ከ15 ሀገራት የተውጣጡ የጎረቤት ሀገራት እህት ፓርቲዎች እና የብሪክስ አባል ሀገራት እህት ፓርቲዎች 43 ከፍተኛ አመራሮች እደሚታደሙ ይጠበቃል፡፡

የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ከጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ “ከቃል እስከ ባሕል” በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ ይካሄዳል።

BY FBC (Fana Broadcasting Corporate)







Share with your friend now:
group-telegram.com/fanatelevision/88684

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Investors took profits on Friday while they could ahead of the weekend, explained Tom Essaye, founder of Sevens Report Research. Saturday and Sunday could easily bring unfortunate news on the war front—and traders would rather be able to sell any recent winnings at Friday’s earlier prices than wait for a potentially lower price at Monday’s open. "We're seeing really dramatic moves, and it's all really tied to Ukraine right now, and in a secondary way, in terms of interest rates," Octavio Marenzi, CEO of Opimas, told Yahoo Finance Live on Thursday. "This war in Ukraine is going to give the Fed the ammunition, the cover that it needs, to not raise interest rates too quickly. And I think Jay Powell is a very tepid sort of inflation fighter and he's not going to do as much as he needs to do to get that under control. And this seems like an excuse to kick the can further down the road still and not do too much too soon." Individual messages can be fully encrypted. But the user has to turn on that function. It's not automatic, as it is on Signal and WhatsApp. "Your messages about the movement of the enemy through the official chatbot … bring new trophies every day," the government agency tweeted. Recently, Durav wrote on his Telegram channel that users' right to privacy, in light of the war in Ukraine, is "sacred, now more than ever."
from in


Telegram FBC (Fana Broadcasting Corporate)
FROM American