" ኃይል ተቋርጧል ! "
አዲስ አበባን ጨምሮ በሃገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋርጧል።
በዋናው የኤሌክትሪክ መስመር /ግሪድ/ ባጋጠመ ቴክኒካል ብልሽት ምክንያት አዲስ አበባን ጨምሮ በሃገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።
የተቋረጠውን የኃይል አቅርቦት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለመመለስ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ነው ብሏል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበኩሉ በተወሰኑ አካባቢዎች በሲስተም ላይ በተፈጠረ ችግር ከፊል የኃይል መቋረጥ ማጋጠሙን ገልጿል።
" አዲስ አበባን ጨምሮ በአንዳንድ የሀገሪቱ ከተሞች ያጋጠመውን የኃይል መቋረጥ ለመመለስ የብሔራዊ የኃይል መቆጣጠሪያ ማዕከል፣ የኃይል ማመንጫዎች እና የማከፋፈያ ጣቢያዎች የኦፕሬሽን ሰራተኞች ርብርብ በማድረግ ላይ ይገኛሉ " ነው ያለው።
ኃይል በተቋረጠባቸው አካባቢዎች የሚገኙ ደንበኞች የተቋረጠው ኃይል እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁም ጥሪ ቀርቧል።
@tikvahethiopia
አዲስ አበባን ጨምሮ በሃገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋርጧል።
በዋናው የኤሌክትሪክ መስመር /ግሪድ/ ባጋጠመ ቴክኒካል ብልሽት ምክንያት አዲስ አበባን ጨምሮ በሃገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።
የተቋረጠውን የኃይል አቅርቦት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለመመለስ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ነው ብሏል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበኩሉ በተወሰኑ አካባቢዎች በሲስተም ላይ በተፈጠረ ችግር ከፊል የኃይል መቋረጥ ማጋጠሙን ገልጿል።
" አዲስ አበባን ጨምሮ በአንዳንድ የሀገሪቱ ከተሞች ያጋጠመውን የኃይል መቋረጥ ለመመለስ የብሔራዊ የኃይል መቆጣጠሪያ ማዕከል፣ የኃይል ማመንጫዎች እና የማከፋፈያ ጣቢያዎች የኦፕሬሽን ሰራተኞች ርብርብ በማድረግ ላይ ይገኛሉ " ነው ያለው።
ኃይል በተቋረጠባቸው አካባቢዎች የሚገኙ ደንበኞች የተቋረጠው ኃይል እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁም ጥሪ ቀርቧል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
" ኃይል ተቋርጧል ! " አዲስ አበባን ጨምሮ በሃገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋርጧል። በዋናው የኤሌክትሪክ መስመር /ግሪድ/ ባጋጠመ ቴክኒካል ብልሽት ምክንያት አዲስ አበባን ጨምሮ በሃገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል። የተቋረጠውን የኃይል አቅርቦት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለመመለስ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ነው…
" በተወሰኑ ቦታዎች ኃይል እየተመለሰ ነው " - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
አዲስ አበባን ጨምሮ በኢትዮጵያ በከፊል የተቋረጠው ኃይል በተወሰኑ አካባቢዎች መመለስ እንደጀመረ የኢትዮጵያ ኤሌትክሪክ ኃይል አሳውቋል።
" በተቀሩት አካባቢዎችም በየደረጃው መልሶ ኃይል የማገናኘት ስራ እየተሰራ ነው " ብሏል።
#Update : ሙሉ በሙሉ ኃይል ተመልሷል።
@tikvahethiopia
አዲስ አበባን ጨምሮ በኢትዮጵያ በከፊል የተቋረጠው ኃይል በተወሰኑ አካባቢዎች መመለስ እንደጀመረ የኢትዮጵያ ኤሌትክሪክ ኃይል አሳውቋል።
" በተቀሩት አካባቢዎችም በየደረጃው መልሶ ኃይል የማገናኘት ስራ እየተሰራ ነው " ብሏል።
#Update : ሙሉ በሙሉ ኃይል ተመልሷል።
@tikvahethiopia
#SafaricomEthiopia
በሳምንታዊ ጥቅሎች ፈታ ብለን ዳታ እንጠቀም! ከጉርሻ የሳፋሪኮም ደቂቃ ጋር 🎁
በልዩ ልዩ አማራጮች የቀረበልንን የሳፋሪኮም የኢንተርኔት ጥቅል የM-PESA Appን በመጠቀም አሁኑኑ እንግዛ! በፈጣን ዳታ እንንበሽበሽ!
#1wedefit
#Furtheraheadtogether
በሳምንታዊ ጥቅሎች ፈታ ብለን ዳታ እንጠቀም! ከጉርሻ የሳፋሪኮም ደቂቃ ጋር 🎁
በልዩ ልዩ አማራጮች የቀረበልንን የሳፋሪኮም የኢንተርኔት ጥቅል የM-PESA Appን በመጠቀም አሁኑኑ እንግዛ! በፈጣን ዳታ እንንበሽበሽ!
#1wedefit
#Furtheraheadtogether
TIKVAH-ETHIOPIA
ጦርነቱ ወደ ሌላ አቅጣጫ እያመራ ይሁን ? 🇮🇷 " ብዙ አማራጮች በእጃችን አለ፤ ሊሆን ይችላል (የሆርሙዝ መዘጋት) " - ኢራን 🇺🇸 " አራን ሰርጡን ብትዘጋ መጥፊያዋ ይሆናል " - አሜሪካ ኢራን የሆርሙዝ ሰርጥን ለመዝጋት የደኅንነት ምክር ቤቱን ውሳኔ እየጠበቀች ነው። የአለም 20 በመቶ የነዳጅ ምርት የሚቀርብበትን የሆርሙዝ ሰርጥ እንዲዘጋ የኢራን ፓርላማ ሲወስን የደኅንነት ምክር ቤቱ የመጨረሻ ውሳኔ…
#Iran #USA
ኢራን በኳታር በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ላይ የሚሳኤል ጥቃት ሰነዘረች።
ኢራን በኳታር አል ኡዴይድ የአየር ሰፈር ላይ የሚሳኤል ጥቃት ማድረሷን የገለፀች ሲሆን ለአሜሪካ ጥቃት የተሳካ ምላሽ ሰጥቻለሁ ብላለች።
ኳታር የአየር ክልሏን ከጥቃቱ በፊት መዝጋቷን ገልፃ የነበረ ሲሆን ከጥቃቱ በፊት የኢራን ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜክሺያን ምላሽ ሳንሰጥ አንተውምም ብለው ነበር።
ኳታር ጥቃቱን ተከትሎ ሉዓላዊነቴ ተጥሷል ብላለች።
በተጨማሪ ኢራን በኢራቅ በሚገኘው የአሜሪካ የጦር ማዘዣ ላይም ጥቃት ሰንዝራለች።
ኢራን ወደ ኳታር የላከችው የሚሳኤል ቁጥርም አሜሪካ ከጣለችባት የቦምብ ቁጥር እኩል መሆኑን ገልፃለች።
በጥቃቶቹ ስለተባለ ጉዳት የተባለ ነገር የሌለ ሲሆን፤ አሜሪካም የሰጠችው ምላሽ የለም።
#AP
Via @TikvahethMagazine
ኢራን በኳታር በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ላይ የሚሳኤል ጥቃት ሰነዘረች።
ኢራን በኳታር አል ኡዴይድ የአየር ሰፈር ላይ የሚሳኤል ጥቃት ማድረሷን የገለፀች ሲሆን ለአሜሪካ ጥቃት የተሳካ ምላሽ ሰጥቻለሁ ብላለች።
ኳታር የአየር ክልሏን ከጥቃቱ በፊት መዝጋቷን ገልፃ የነበረ ሲሆን ከጥቃቱ በፊት የኢራን ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜክሺያን ምላሽ ሳንሰጥ አንተውምም ብለው ነበር።
ኳታር ጥቃቱን ተከትሎ ሉዓላዊነቴ ተጥሷል ብላለች።
በተጨማሪ ኢራን በኢራቅ በሚገኘው የአሜሪካ የጦር ማዘዣ ላይም ጥቃት ሰንዝራለች።
ኢራን ወደ ኳታር የላከችው የሚሳኤል ቁጥርም አሜሪካ ከጣለችባት የቦምብ ቁጥር እኩል መሆኑን ገልፃለች።
በጥቃቶቹ ስለተባለ ጉዳት የተባለ ነገር የሌለ ሲሆን፤ አሜሪካም የሰጠችው ምላሽ የለም።
#AP
Via @TikvahethMagazine
" አንድ አባት በታጣቂዎች ተገድለዋል። ቤታቸውንም አቃጥለውታል። ሁለቱ ይገደሉ ይኖሩ ገና አልታወቀም " - ዝቋላ አንድነት ገዳም
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን የሚገኘው ዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ገዳም የ " ኦነግ ሸኔ ሠራዊት" ያላቸው ታጣቂዎች፤ " ገዳሙን እናጠፋለን " በሚል እቅድ በተደጋጋሚ እየተንቀሳቀሱ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጸ።
አርብ ምሽት ተከፈተ ባለው ጥቃት፣ " አንድ አባት በታጣቂዎች ተገድለዋል። ቤታቸውንም አቃጥለውታል። ሁለት አባቶች ይገደሉ ይኖሩ ገና አልታወቀም። የሟቹ ቀብር ዛሬ ከቅዳሴ በኋላ ተፈጽሟል። ጥቃቱን የፈጸሙት የኦነግ ሸኔ ሠራዊት ናቸው። አስከሬን ስናመጣ በአካባቢው ነበሩ " ሲል ተናግሯል።
ጥቃቱ በተፈጸመበት በገዳሙ ውስጥ በሚገኝ ዋሻ የሚኖሩ ሁለት መነኮሳት ይሙቱ ይኑሩ እንደማይታወቅ አስረድቶ፤ " በሕይወት ካሉም እሰየው ከሌሉም አስከሬናቸውን እናመጣለን " ብሏል።
በገዳሙ የተለያዩ ዋሻዎች አምስት አባቶች ከጥቃቱ ማምለጣቸውን የገለጸው ገዳሙ፣ " የታጣቂዎች እቅዳቸው ገዳሙን እናጠፋለን የሚል ነው " ብሎ፣ ሰሞኑንም ጥቃት ለመሰነዘር ያደረጉት ሙከራ ባለመሳካቱ የአሁኑን ጥቃት እንዳደረሱ አስረድቷል።
" ባለፈው ሳምንት የገዳሙን አካባቢ ህዝብ ሰብስበው ‘ወደ ገዳሙ ትመሩናላችሁ’ ብለው፤ አስገድደው ይዘዋቸው በዚህ በሂደት ላይ እያሉ መከላከያ ሠራዊት መጥቶ ከለላ አድርጎ ታጣቂዎቹ ወደ መጡበት ተመልሰው ነበር። በዚያ ቁጭት ነው ይህንን ድርጊት የፈጸሙት " ነው ያለው።
“ እናም እቅዳቸው በዚህ የሚገታ አይደለም ሁኔታው ስላልተመቻቸውና ስላልተሳካላቸው እንጂ ገዳሙን የማጥፋት እቅዳቸው ቋሚ ነው " ብሏል።
ሰሞኑን የተገደሉት አባት በደብረ ሊባኖስና በሌሎች የተለያዩ ገዳማት የኖሩ፣ ከዚያም በዝቋላ ገዳም ሲያገለግሉ ቆይተው ተፈቅዶላቸው ዋሻ የገቡ የበቁ አባት እንደነበሩ፤ በ2016 ዓ/ም አራት አባቶች በታጣቂዎች እንደተገደሉ አስታውሶ፣ "የአሁኑ ሟች ጋር በአጠቃላይ አምስት አባቶች ሰማዕትነት ተቀብለዋል” ብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahEthiopia
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን የሚገኘው ዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ገዳም የ " ኦነግ ሸኔ ሠራዊት" ያላቸው ታጣቂዎች፤ " ገዳሙን እናጠፋለን " በሚል እቅድ በተደጋጋሚ እየተንቀሳቀሱ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጸ።
አርብ ምሽት ተከፈተ ባለው ጥቃት፣ " አንድ አባት በታጣቂዎች ተገድለዋል። ቤታቸውንም አቃጥለውታል። ሁለት አባቶች ይገደሉ ይኖሩ ገና አልታወቀም። የሟቹ ቀብር ዛሬ ከቅዳሴ በኋላ ተፈጽሟል። ጥቃቱን የፈጸሙት የኦነግ ሸኔ ሠራዊት ናቸው። አስከሬን ስናመጣ በአካባቢው ነበሩ " ሲል ተናግሯል።
ጥቃቱ በተፈጸመበት በገዳሙ ውስጥ በሚገኝ ዋሻ የሚኖሩ ሁለት መነኮሳት ይሙቱ ይኑሩ እንደማይታወቅ አስረድቶ፤ " በሕይወት ካሉም እሰየው ከሌሉም አስከሬናቸውን እናመጣለን " ብሏል።
በገዳሙ የተለያዩ ዋሻዎች አምስት አባቶች ከጥቃቱ ማምለጣቸውን የገለጸው ገዳሙ፣ " የታጣቂዎች እቅዳቸው ገዳሙን እናጠፋለን የሚል ነው " ብሎ፣ ሰሞኑንም ጥቃት ለመሰነዘር ያደረጉት ሙከራ ባለመሳካቱ የአሁኑን ጥቃት እንዳደረሱ አስረድቷል።
" ባለፈው ሳምንት የገዳሙን አካባቢ ህዝብ ሰብስበው ‘ወደ ገዳሙ ትመሩናላችሁ’ ብለው፤ አስገድደው ይዘዋቸው በዚህ በሂደት ላይ እያሉ መከላከያ ሠራዊት መጥቶ ከለላ አድርጎ ታጣቂዎቹ ወደ መጡበት ተመልሰው ነበር። በዚያ ቁጭት ነው ይህንን ድርጊት የፈጸሙት " ነው ያለው።
“ እናም እቅዳቸው በዚህ የሚገታ አይደለም ሁኔታው ስላልተመቻቸውና ስላልተሳካላቸው እንጂ ገዳሙን የማጥፋት እቅዳቸው ቋሚ ነው " ብሏል።
ሰሞኑን የተገደሉት አባት በደብረ ሊባኖስና በሌሎች የተለያዩ ገዳማት የኖሩ፣ ከዚያም በዝቋላ ገዳም ሲያገለግሉ ቆይተው ተፈቅዶላቸው ዋሻ የገቡ የበቁ አባት እንደነበሩ፤ በ2016 ዓ/ም አራት አባቶች በታጣቂዎች እንደተገደሉ አስታውሶ፣ "የአሁኑ ሟች ጋር በአጠቃላይ አምስት አባቶች ሰማዕትነት ተቀብለዋል” ብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahEthiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
" ፍቅረኛዉን በቅናት ተነሳስቶ የገደላት ግለሰብ ማምለጥ እንደማይችል ሲያውቅ እጁን ለፖሊስ ሰጥቷል " - የኮንሶ ዞን ከና ወረዳ ፖሊስ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮንሶ ዞን ከና ወረዳ የገዛ ፍቅረኛዉን በስለት በመዉጋት ሕይወቷ እንዲያልፍ ያደረገው ግለሰብ ከሕግ እንደማያመልጥ ሲገባዉ እጁን ለፖሊስ መስጠቱን የከና ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ምክትል ኢንስፔክተር ገዛኸኝ ካራተ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናገሩ። ግለሰቡና…
#Update
" የመምህርት ተዋበች ገዳይ በ25 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጥቷል " - የኮንሶ ዞን ፖሊስ
በኮንሶ ዞን ኬና ወረዳ ፋሻ ቀበሌ ልዩ ስሙ ኮቶላ ወንዝ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከአንድ ወር በፊት የገዛ ፍቅረኛዉን መምህርት ተዋበች ኩሲያን ሌላ " የፍቅር አጋራ ይዘሻል " በሚል ጥርጣሬ በአሰቃቂ ሁኔታ የገደላት ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዉሎ በተመሰረተበት ከባድ የግድያ ወንጀል ጥፋተኛ በመባል የፍርድ ዉሳኔ እንደተላለፈበት የኮንሶ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ሰለሞን ካማይታ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
ተከሳሹ ወንጀሉን የፈፀመበት ሁኔታ፣ ሰዓት እና የድርጊቱን አሰቃቂነት ዐቃቤ ህግ በሰዉና ኤግዚቢት እንዲሁም የምርመራ ማስረጃ በማቅረቡ የኮንሶ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተከሳሽ ኩሻቦ ኩራዎ ጥፋተኛ በማለት በ25 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም የወንጀል ድርጊቱን በተፈፀመበት ወቅት የኬና ወረዳዉ ፖሊስ ምላሽ አካቶ በጉዳዩ ላይ ዘገባ ማቅረቡ አይዘነጋም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
" የመምህርት ተዋበች ገዳይ በ25 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጥቷል " - የኮንሶ ዞን ፖሊስ
በኮንሶ ዞን ኬና ወረዳ ፋሻ ቀበሌ ልዩ ስሙ ኮቶላ ወንዝ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከአንድ ወር በፊት የገዛ ፍቅረኛዉን መምህርት ተዋበች ኩሲያን ሌላ " የፍቅር አጋራ ይዘሻል " በሚል ጥርጣሬ በአሰቃቂ ሁኔታ የገደላት ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዉሎ በተመሰረተበት ከባድ የግድያ ወንጀል ጥፋተኛ በመባል የፍርድ ዉሳኔ እንደተላለፈበት የኮንሶ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ሰለሞን ካማይታ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
ተከሳሹ ወንጀሉን የፈፀመበት ሁኔታ፣ ሰዓት እና የድርጊቱን አሰቃቂነት ዐቃቤ ህግ በሰዉና ኤግዚቢት እንዲሁም የምርመራ ማስረጃ በማቅረቡ የኮንሶ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተከሳሽ ኩሻቦ ኩራዎ ጥፋተኛ በማለት በ25 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም የወንጀል ድርጊቱን በተፈፀመበት ወቅት የኬና ወረዳዉ ፖሊስ ምላሽ አካቶ በጉዳዩ ላይ ዘገባ ማቅረቡ አይዘነጋም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" በአገር ላይ ጥቃት ሲፈፀም ዝም ብሎ መመልከት አይቻልም " - ኢራን
የኢራን የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ኢራን በአሜሪካ ለተፈፀሙባት ጥቃቶች " ኃያልና ለድል የሚያበቃትን " ምላሽ መስጠት መጀመሯን ዘገበ።
በመንግሥት የሚመራው ታስኒም የዜና ማሰራጫ እንዳለው የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ በኳታር እና በኢራቅ በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሠፈሮች ላይ የሚሳዔል ጥቃቶችን ከፍቷል።
" በአገር ላይ ጥቃት ሲፈፀም ዝም ብሎ መመልከት አይቻልም " ብሏል አብዮታዊ ዘቡ።
ጨምሮም በጥቃቱ ኢራን ለዋይት ሐውስ እና ለአጋሮቿ ያስተላለፈችው መልዕክት " ግልጽ " ነው ብሏል።
ኢራን በሉዓላዊነቷ፣ በግዛት አንድነቷ እና በደኅንነቷ ላይ የተፈፀመባትን ጥቃት በምንም ዓይነት ሁኔታ ዝም ብላ እንደማትመለከትም ገልጿል።
ኢራን ስላጠቃችው በኳታር የአሜሪካ የጦር ሰፈር ምን ይታወቃል ?
- የአሜሪካ ጦር ሰፈር አል ኡዴይድ የሚባል ሲሆን ከዶሃ አቅራቢያ የሚገኝ ነው።
- ይህ የጦር ሰፈር ወደ ስምንት ሺህ የሚጠጉ የአሜሪካ ወታደሮች የሰፈሩበት ነው።
- በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኘው የአሜሪካ ሠራዊት ማዕከላዊ ዕዝ የአየር ኃይል ክፍል ዋና መዘዣ ነው።
- አቡ ናኽላ በሚል መጠሪያው በሚታወቀው በዚህ ጦር ሰፈር ውስጥ የብሪታኒያ ወታደሮች እየተፈራረቁ ለአገልግሎት ይቆያሉ።
- በባሕረ ሰላጤው አካባቢ ረጅሙ የአውሮፕላን መንደርደሪያ ሜዳ ያለው ይህ የጦር ሰፈር በአሁኑ ወቅት አሜሪካ በኢራቅ ውስጥ ለምታካሂደው ወታደራዊ ተልዕኮ ዋና ማዘዣ እና የአቅርቦት ማዕከል ነው።
- ኳታር አሜሪካ የአል ኡዴይዳ ጦር ሰፈርን እንድትጠቀምበት የፈቀደችው ከ25 ዓመት በፊት ነው። ሁለቱ አገራት ስምምነት ተፈራርመው ጦር ሰፈሩ በአሜሪካ እጅ ከገባ በኋላ ኳታር በይፋ በግዛቷ ውስጥ የአሜሪካ ወታደሮች እንዲሰፍሩ ዕውቅና ሰጥታለች።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
ቪድዮ ፦ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ኳታር
@tikvahethiopia
የኢራን የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ኢራን በአሜሪካ ለተፈፀሙባት ጥቃቶች " ኃያልና ለድል የሚያበቃትን " ምላሽ መስጠት መጀመሯን ዘገበ።
በመንግሥት የሚመራው ታስኒም የዜና ማሰራጫ እንዳለው የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ በኳታር እና በኢራቅ በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሠፈሮች ላይ የሚሳዔል ጥቃቶችን ከፍቷል።
" በአገር ላይ ጥቃት ሲፈፀም ዝም ብሎ መመልከት አይቻልም " ብሏል አብዮታዊ ዘቡ።
ጨምሮም በጥቃቱ ኢራን ለዋይት ሐውስ እና ለአጋሮቿ ያስተላለፈችው መልዕክት " ግልጽ " ነው ብሏል።
ኢራን በሉዓላዊነቷ፣ በግዛት አንድነቷ እና በደኅንነቷ ላይ የተፈፀመባትን ጥቃት በምንም ዓይነት ሁኔታ ዝም ብላ እንደማትመለከትም ገልጿል።
ኢራን ስላጠቃችው በኳታር የአሜሪካ የጦር ሰፈር ምን ይታወቃል ?
- የአሜሪካ ጦር ሰፈር አል ኡዴይድ የሚባል ሲሆን ከዶሃ አቅራቢያ የሚገኝ ነው።
- ይህ የጦር ሰፈር ወደ ስምንት ሺህ የሚጠጉ የአሜሪካ ወታደሮች የሰፈሩበት ነው።
- በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኘው የአሜሪካ ሠራዊት ማዕከላዊ ዕዝ የአየር ኃይል ክፍል ዋና መዘዣ ነው።
- አቡ ናኽላ በሚል መጠሪያው በሚታወቀው በዚህ ጦር ሰፈር ውስጥ የብሪታኒያ ወታደሮች እየተፈራረቁ ለአገልግሎት ይቆያሉ።
- በባሕረ ሰላጤው አካባቢ ረጅሙ የአውሮፕላን መንደርደሪያ ሜዳ ያለው ይህ የጦር ሰፈር በአሁኑ ወቅት አሜሪካ በኢራቅ ውስጥ ለምታካሂደው ወታደራዊ ተልዕኮ ዋና ማዘዣ እና የአቅርቦት ማዕከል ነው።
- ኳታር አሜሪካ የአል ኡዴይዳ ጦር ሰፈርን እንድትጠቀምበት የፈቀደችው ከ25 ዓመት በፊት ነው። ሁለቱ አገራት ስምምነት ተፈራርመው ጦር ሰፈሩ በአሜሪካ እጅ ከገባ በኋላ ኳታር በይፋ በግዛቷ ውስጥ የአሜሪካ ወታደሮች እንዲሰፍሩ ዕውቅና ሰጥታለች።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
ቪድዮ ፦ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ኳታር
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
" በአገር ላይ ጥቃት ሲፈፀም ዝም ብሎ መመልከት አይቻልም " - ኢራን የኢራን የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ኢራን በአሜሪካ ለተፈፀሙባት ጥቃቶች " ኃያልና ለድል የሚያበቃትን " ምላሽ መስጠት መጀመሯን ዘገበ። በመንግሥት የሚመራው ታስኒም የዜና ማሰራጫ እንዳለው የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ በኳታር እና በኢራቅ በሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሠፈሮች ላይ የሚሳዔል ጥቃቶችን ከፍቷል። " በአገር ላይ ጥቃት ሲፈፀም ዝም…
" የ12ቱ ቀናት ጦርነት ማብቃቱ ይበሰራል " - ዶናልድ ትራምፕ
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እስራኤል እና ኢራን የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ መስማማታቸውን ገለጹ።
" እስራኤል እና ኢራን አሁን የያዟቸውን የመጨረሻ ተልእኮዎች ካጠናቀቁ በኃላ በ6 ሰዓታት ውስጥ ለ12 ሰዓታት የሚቆይ የተሟላ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ ሙሉ በሙሉ ተስማምተዋል " ብለዋል።
በዚህም ጦርነቱ እንደተጠናቀቀ እንደሚቆጠር ትራምፕ ገልጸዋል።
" ኢራን በስምምነቱ መሰረት ስምምነቱን ተኩስ አቁሙን በይፋ ትጀምራለች " ያሉት ትራምፕ " እስራኤል በ12ኛው ሰዓት ትከተላለች " ብለዋል።
በ24ኛው ሰዓት " የ12 ቀናት ጦርነቱ " ማብቃቱን ለዓለም ህዝብ በይፋ እንደሚበሰር ፤ ሁለቱም ወገኖች ለስምምነቱ መከበር ተከባብረው እንደሚሰሩ ገልጸዋል።
" ይህ ጦርነት ለዓመታት ሊቆይ መላው መካከለኛውን ምስራቅ ሊያጠፋ ይችል ነበር " ያሉት ዶናልድ ትራምፕ " ግን በፍጹም አልሆነም አይሆንም " ብለዋል።
" አምላክ እስራኤልን ይባርክ፣ አምላክ ኢራንን ይባርክ፣ አምላክ መካከለኛውን ምስራቅን ይባርክ፣ አምላክ አሜሪካን ይባርክ፣ እንዲሁም አምላክ መላው ዓለምን ይባርክ " ሲሉ ገልጸዋል።
@tikvahethiopia
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እስራኤል እና ኢራን የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ መስማማታቸውን ገለጹ።
" እስራኤል እና ኢራን አሁን የያዟቸውን የመጨረሻ ተልእኮዎች ካጠናቀቁ በኃላ በ6 ሰዓታት ውስጥ ለ12 ሰዓታት የሚቆይ የተሟላ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ ሙሉ በሙሉ ተስማምተዋል " ብለዋል።
በዚህም ጦርነቱ እንደተጠናቀቀ እንደሚቆጠር ትራምፕ ገልጸዋል።
" ኢራን በስምምነቱ መሰረት ስምምነቱን ተኩስ አቁሙን በይፋ ትጀምራለች " ያሉት ትራምፕ " እስራኤል በ12ኛው ሰዓት ትከተላለች " ብለዋል።
በ24ኛው ሰዓት " የ12 ቀናት ጦርነቱ " ማብቃቱን ለዓለም ህዝብ በይፋ እንደሚበሰር ፤ ሁለቱም ወገኖች ለስምምነቱ መከበር ተከባብረው እንደሚሰሩ ገልጸዋል።
" ይህ ጦርነት ለዓመታት ሊቆይ መላው መካከለኛውን ምስራቅ ሊያጠፋ ይችል ነበር " ያሉት ዶናልድ ትራምፕ " ግን በፍጹም አልሆነም አይሆንም " ብለዋል።
" አምላክ እስራኤልን ይባርክ፣ አምላክ ኢራንን ይባርክ፣ አምላክ መካከለኛውን ምስራቅን ይባርክ፣ አምላክ አሜሪካን ይባርክ፣ እንዲሁም አምላክ መላው ዓለምን ይባርክ " ሲሉ ገልጸዋል።
@tikvahethiopia
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#ZemenGEBEYA
🌟📦 በዘመን ገበያ እንዴት በቀላሉ እንገበያያለን?
ቴሌብር ሱፐርአፕዎ https://bit.ly/telebirr_SuperApp ላይ ያገኙታል!
በዘመን ገበያ ግብይትዎን ያዘምኑ!
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalEthiopian #RealizingDigitalEthiopia
🌟📦 በዘመን ገበያ እንዴት በቀላሉ እንገበያያለን?
ቴሌብር ሱፐርአፕዎ https://bit.ly/telebirr_SuperApp ላይ ያገኙታል!
በዘመን ገበያ ግብይትዎን ያዘምኑ!
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalEthiopian #RealizingDigitalEthiopia
ቶምቦላ ሎተሪ ስለቆረጡ ብቻ እየተሸለሙ ነው !
ቶምቦላ ሎተሪ በመቁረጥ እህትና ወንድም የIPhone 15 Pro Max ሲያሸንፉ የሽያጭ ባለሞያው ደግሞ የሳምሰንግ S-24 Ultra ሽልማቱን ተረክበዋል፡፡
ሰኔ 29 የሚወጣው የቶምቦላ ሎተሪ በ1ኛ እና 2ኛ ዕጣ ፤ የባለ 3 እና የባለ 2 መኝታ መኖሪያ ቤቶችን ከተጨማሪ የገንዘብ ሽልማቶች ጋር አቅርቧል፡፡
በ3ኛ እና በ4ኛ ዕጣ ደግሞ ቮልስዋገን ID-6 እንዲሁም የቢ.ዋይ.ዲ SUV መኪናዎችን ከተጨማሪ ገንዘብ ጋር አዘጋጅቷል።
የቤት እና የመኪናው ዕጣ የፊታችን ሰኔ 29 ከመውጣቱ በፊት የመንደርደሪያ ሽልማቶች እየወጡ ነው።
ቶምቦላ ሎተሪን በዲጂታል የቆረጡ ዕድለኞች “ስለቆረጡ ብቻ” በተዘጋጁ እድሎች ተሸላሚ እየሆኑ ነው ።
ሰኔ 12 የዲጂታል ሎተሪ ለቆረጡ የተዘጋጀው የሳምሰንግ S-24 Ultra ሽልማት አቶ ናሆም ይትባረክን ዕድለኛ አድርጓል።
የሽያጭ ባለሞያ መሆኑን የነገረን አቶ ናሆም በዲጂታል መንገድ ሎተሪ ሲቆርጥ የመጀመሪያው እንደሆነ ይናገራል። የሳምሰንግ S-24 Ultra ማሸነፉ ሲነገረው እንዳላመነ በመጥቀስ በአካል ተገኝቶ ሸልማቱን መረከቡ ቀጣይ የቤትና የመኪና ሽልማቱን ለማግኘት በተደጋጋሚ ሎተሪ እንዲቆርጥ ምክንያት ሆኖኛል ብሏል።
በታናሽ እህቱ ሀና ጌታነህ ውትወታ ሰኔ 13/2017 በዲጂታል መንገድ ሎተሪ የቆረጠው ጌዲዮን ጌታነህ ደግሞ ከእህቱ ጋር የIphone 15 Pro Max ተሸላሚ ሆነዋል።
Ethiolottery.et ላይ በመግባት በ100 ብር ብቻ የቆረጡት ቶምቦላ ሎተሪ የIphone 15 Pro Max ተሸላሚ ያደረጋቸው እህትና ወንድም ከስልኩ በላይ ቤቱና የመኪናው ሽልማት እንዳጓጓቸው ተናግረዋል።
የስልክ ዕድለኞች በዛሬው ዕለት ሸልማቶቻቸውን በአካል ተገኝተው ተረክበዋል።
ከስልክ በላይ የቤት እና የመኪና ሽልማት ከተጨማሪ ገንዘብ ጋር ይዞ የመጣውን የቶምቦላ ሎተሪ ባለ ዕድል ለመሆንም፣ እነሱ ቆርጠው ባለ እድል በሆኑበት፤ በዲጂታል https://www.ethiolottery.et ላይ እና በቴሌ ብር ሱፐር አፕ አሁኑ ይግዙ ብለዋል!
ስለገዙ ብቻ ይሸለማሉ
ቶምቦላ በሽልማት የተሞላ!
ለበለጠ መረጃ በ +251977717272፣
+251950189808 እና
+251950199808 ይደውሉ!
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት!
ቶምቦላ ሎተሪ በመቁረጥ እህትና ወንድም የIPhone 15 Pro Max ሲያሸንፉ የሽያጭ ባለሞያው ደግሞ የሳምሰንግ S-24 Ultra ሽልማቱን ተረክበዋል፡፡
ሰኔ 29 የሚወጣው የቶምቦላ ሎተሪ በ1ኛ እና 2ኛ ዕጣ ፤ የባለ 3 እና የባለ 2 መኝታ መኖሪያ ቤቶችን ከተጨማሪ የገንዘብ ሽልማቶች ጋር አቅርቧል፡፡
በ3ኛ እና በ4ኛ ዕጣ ደግሞ ቮልስዋገን ID-6 እንዲሁም የቢ.ዋይ.ዲ SUV መኪናዎችን ከተጨማሪ ገንዘብ ጋር አዘጋጅቷል።
የቤት እና የመኪናው ዕጣ የፊታችን ሰኔ 29 ከመውጣቱ በፊት የመንደርደሪያ ሽልማቶች እየወጡ ነው።
ቶምቦላ ሎተሪን በዲጂታል የቆረጡ ዕድለኞች “ስለቆረጡ ብቻ” በተዘጋጁ እድሎች ተሸላሚ እየሆኑ ነው ።
ሰኔ 12 የዲጂታል ሎተሪ ለቆረጡ የተዘጋጀው የሳምሰንግ S-24 Ultra ሽልማት አቶ ናሆም ይትባረክን ዕድለኛ አድርጓል።
የሽያጭ ባለሞያ መሆኑን የነገረን አቶ ናሆም በዲጂታል መንገድ ሎተሪ ሲቆርጥ የመጀመሪያው እንደሆነ ይናገራል። የሳምሰንግ S-24 Ultra ማሸነፉ ሲነገረው እንዳላመነ በመጥቀስ በአካል ተገኝቶ ሸልማቱን መረከቡ ቀጣይ የቤትና የመኪና ሽልማቱን ለማግኘት በተደጋጋሚ ሎተሪ እንዲቆርጥ ምክንያት ሆኖኛል ብሏል።
በታናሽ እህቱ ሀና ጌታነህ ውትወታ ሰኔ 13/2017 በዲጂታል መንገድ ሎተሪ የቆረጠው ጌዲዮን ጌታነህ ደግሞ ከእህቱ ጋር የIphone 15 Pro Max ተሸላሚ ሆነዋል።
Ethiolottery.et ላይ በመግባት በ100 ብር ብቻ የቆረጡት ቶምቦላ ሎተሪ የIphone 15 Pro Max ተሸላሚ ያደረጋቸው እህትና ወንድም ከስልኩ በላይ ቤቱና የመኪናው ሽልማት እንዳጓጓቸው ተናግረዋል።
የስልክ ዕድለኞች በዛሬው ዕለት ሸልማቶቻቸውን በአካል ተገኝተው ተረክበዋል።
ከስልክ በላይ የቤት እና የመኪና ሽልማት ከተጨማሪ ገንዘብ ጋር ይዞ የመጣውን የቶምቦላ ሎተሪ ባለ ዕድል ለመሆንም፣ እነሱ ቆርጠው ባለ እድል በሆኑበት፤ በዲጂታል https://www.ethiolottery.et ላይ እና በቴሌ ብር ሱፐር አፕ አሁኑ ይግዙ ብለዋል!
ስለገዙ ብቻ ይሸለማሉ
ቶምቦላ በሽልማት የተሞላ!
ለበለጠ መረጃ በ +251977717272፣
+251950189808 እና
+251950199808 ይደውሉ!
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት!
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update
የኢራን መገናኛ ብዙኃን በሰሜናዊ ኢራን ፍንዳታዎች በመሰማታቸው " ተኩስ አቁሙ ተጥሷል " አሉ።
በኢራን እና በእስራኤል መካከል የተኩስ አቁም መደረጉ ቢነገርም በሰሜናዊ ኢራን ማዛንዳራን ግዛት ውስጥ ፍንዳታዎች መሰማታቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ለኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ጓድ ቅርብ የሆነው 'ፋርስ' የተባለው የዜና ወኪል እንዳለው ከዋና ከተማዋ ቴህራን በስተሰሜን ማዛንዳራን ግዛት ውስጥ በምትገኘው ባቦልሳር ከተማ ውስጥ ፍንዳታዎች ተሰምተዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ከፊል መንግሥታዊ የሆኑት 'መህር' እና 'ኢስና' የተባሉት የዜና ወኪሎች በሰሜናዊ ግዛት ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ ስፍራዎች ፍንዳታዎች መከሰታቸውን እና የአየር መከላከያ መሳሪያዎች ተኩስ መሳማቱን በመጥቀስ የተኩስ አቁሙ “ተጥሷል” ብለዋል።
በተጨማሪም የኢራን መንግሥት ቴሌቪዥን ፍንዳታዎች መከሰታቸውን እና የግዛቲቱን አስተዳዳሪ ቃል አቀባይ ክስተቱን በተመለከተ ዝርዝር ጉዳዮች ገና አለመታወቃቸውን መናጋራቸው ገልጿል።
በሌላ በኩል ፥ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ " እስራኤል በኢራን ላይ ጥቃት መፈጸም የለባትም " በማለት ማስጠንቀቂያ አስተላልፈዋል።
ፕሬዝዳንቱ " እስራኤል፤ እነዚያን ቦምቦች አትጣይ። በጥቃቱ የምትቀጥይ ከሆነ ከፍተኛ ጥሰት ነው። የጦር አውሮፕላን አብራሪዎችሽን አሁኑኑ ወደ ቤታቸው መልሺ! " ብለዋል።
ይህ የፕሬዝዳንቱ ማስጠንቀቂያ የመጣው ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የተኩስ አቁም በኢራን እና በእስራኤል መካከል መደረጉን ካስታወቁ በኋላ ነው።
እስራኤል በትራምፕ ሃሳብ መስማማቷን ስታሳውቅ፣ ኢራን ደግሞ ጥቃቱን የምታቆመው እስራኤል ካቆመች ብቻ ነው ብላለች።
ምንጭ ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopia
የኢራን መገናኛ ብዙኃን በሰሜናዊ ኢራን ፍንዳታዎች በመሰማታቸው " ተኩስ አቁሙ ተጥሷል " አሉ።
በኢራን እና በእስራኤል መካከል የተኩስ አቁም መደረጉ ቢነገርም በሰሜናዊ ኢራን ማዛንዳራን ግዛት ውስጥ ፍንዳታዎች መሰማታቸውን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ለኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ጓድ ቅርብ የሆነው 'ፋርስ' የተባለው የዜና ወኪል እንዳለው ከዋና ከተማዋ ቴህራን በስተሰሜን ማዛንዳራን ግዛት ውስጥ በምትገኘው ባቦልሳር ከተማ ውስጥ ፍንዳታዎች ተሰምተዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ከፊል መንግሥታዊ የሆኑት 'መህር' እና 'ኢስና' የተባሉት የዜና ወኪሎች በሰሜናዊ ግዛት ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ ስፍራዎች ፍንዳታዎች መከሰታቸውን እና የአየር መከላከያ መሳሪያዎች ተኩስ መሳማቱን በመጥቀስ የተኩስ አቁሙ “ተጥሷል” ብለዋል።
በተጨማሪም የኢራን መንግሥት ቴሌቪዥን ፍንዳታዎች መከሰታቸውን እና የግዛቲቱን አስተዳዳሪ ቃል አቀባይ ክስተቱን በተመለከተ ዝርዝር ጉዳዮች ገና አለመታወቃቸውን መናጋራቸው ገልጿል።
በሌላ በኩል ፥ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ " እስራኤል በኢራን ላይ ጥቃት መፈጸም የለባትም " በማለት ማስጠንቀቂያ አስተላልፈዋል።
ፕሬዝዳንቱ " እስራኤል፤ እነዚያን ቦምቦች አትጣይ። በጥቃቱ የምትቀጥይ ከሆነ ከፍተኛ ጥሰት ነው። የጦር አውሮፕላን አብራሪዎችሽን አሁኑኑ ወደ ቤታቸው መልሺ! " ብለዋል።
ይህ የፕሬዝዳንቱ ማስጠንቀቂያ የመጣው ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የተኩስ አቁም በኢራን እና በእስራኤል መካከል መደረጉን ካስታወቁ በኋላ ነው።
እስራኤል በትራምፕ ሃሳብ መስማማቷን ስታሳውቅ፣ ኢራን ደግሞ ጥቃቱን የምታቆመው እስራኤል ካቆመች ብቻ ነው ብላለች።
ምንጭ ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopia
" ተማሪዎች ውጤታቸውን በ https://aa.ministry.et/#/result ላይ መመልከት ይችላሉ " - ቢሮው
በአዲስ አበባ ከተማ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 88.8 % ያህሉ 50% እና ከዛ በላይ በማምጣት ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
በመዲናዋ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
በ2017 ዓ.ም ፈተናውን ከወሰዱ 70,525 ተማሪዎች መካከል 88.8 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች 50% እና በላይ አስመዝግበው ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን ይፋ አድርጓል።
ዘንድሮው በከተማ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ 20 ተማሪዎች መካከል 13 የሚሆኑት በእቴጌ መነን የልጃገረዶች እና በገላን የወንዶች አዳሪ ትምህርት ቤቶች የተማሩ መሆናቸው ተገልጿል።
የዘንድሮው ውጤት በ2016 ዓ.ም ከነበረው የ78.9% ወደ 88.8% ማደጉን በመግለጽ መምህራንን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ ባለድርሻ አካላት ተማሪዎቹ ውጤታማ እንዲሆኑ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ቢሮው ምስጋና አቅርቧል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ ተጠቁሟል።
ውጤት መመልከቻ ፦ https://aa.ministry.et/#/result
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 88.8 % ያህሉ 50% እና ከዛ በላይ በማምጣት ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
በመዲናዋ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
በ2017 ዓ.ም ፈተናውን ከወሰዱ 70,525 ተማሪዎች መካከል 88.8 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች 50% እና በላይ አስመዝግበው ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን ይፋ አድርጓል።
ዘንድሮው በከተማ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ 20 ተማሪዎች መካከል 13 የሚሆኑት በእቴጌ መነን የልጃገረዶች እና በገላን የወንዶች አዳሪ ትምህርት ቤቶች የተማሩ መሆናቸው ተገልጿል።
የዘንድሮው ውጤት በ2016 ዓ.ም ከነበረው የ78.9% ወደ 88.8% ማደጉን በመግለጽ መምህራንን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ ባለድርሻ አካላት ተማሪዎቹ ውጤታማ እንዲሆኑ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ቢሮው ምስጋና አቅርቧል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ ተጠቁሟል።
ውጤት መመልከቻ ፦ https://aa.ministry.et/#/result
@tikvahethiopia