Telegram Group & Telegram Channel
ኦፕን ፕላትፎርም - ተከፈተ ፤

ከግንቦት 14 ጀምሮ እስከ ግንቦት 20/2015 ዓ.ም ድረስ ፤

በአካል በመገኘት
ለተዋናይነት ምልመላ እንድታደርጉ እንጋብዛቹሃል ፤

ምልመላ ሚደረግበት ቦታ ፡ አዲስ አበባ ሜክሲኮ አዋሽ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አጠገብ በሚገኝ የመመልመያ ስቱዲያችን ፤

ሰዓት ፡ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት እስከ ቀኑ ስምንት ሰዓት ድረሰ ፤

ጽዎታ ፡ በሁለቱም ጽዎታ ፤

ዕድሜ ፡ ከ15 ዓመት ጀምሮ እስከ 65 ዓመት ድረስ ፤

እንደተለመደው ምንም ዓይነት ክፍያ አንጠይቅም ፡ በቦታው የሚሰጠውን ምዘና ብቁ ሆናችሁ ለምታልፉና በስራ ላይ ለምትሳተፉ እንደስራቹ መጠን ከፍለን እናሰራለን ፤

ምዝናው የሚሰጠው ፡ በአካል ለተገኙ ብቻ ቢሆንም ይህን ማድረግ የማትችሉ ወይም ከአዲስ አበባ ውጭ ያላችሁ በውስጥ በድምጽ አውሩን መፍቴ እንሰጣቹሃለን፡፡

የመመዝኛ ቀን ሁለት ቀናት ሲቀረው ተጨማሪ መረጃዎችን የምንሰጣችሁ ይሆናል፡፡ 😍


በውስጥ ለማውራት በድምጽ ብቻ 👉 @tplatform
ያልገባችሁ ነገር ካለ በውስጥ ጠይቁን
www.group-telegram.com/jp/openplatforms.com



group-telegram.com/openplatforms/265
Create:
Last Update:

ኦፕን ፕላትፎርም - ተከፈተ ፤

ከግንቦት 14 ጀምሮ እስከ ግንቦት 20/2015 ዓ.ም ድረስ ፤

በአካል በመገኘት
ለተዋናይነት ምልመላ እንድታደርጉ እንጋብዛቹሃል ፤

ምልመላ ሚደረግበት ቦታ ፡ አዲስ አበባ ሜክሲኮ አዋሽ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አጠገብ በሚገኝ የመመልመያ ስቱዲያችን ፤

ሰዓት ፡ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት እስከ ቀኑ ስምንት ሰዓት ድረሰ ፤

ጽዎታ ፡ በሁለቱም ጽዎታ ፤

ዕድሜ ፡ ከ15 ዓመት ጀምሮ እስከ 65 ዓመት ድረስ ፤

እንደተለመደው ምንም ዓይነት ክፍያ አንጠይቅም ፡ በቦታው የሚሰጠውን ምዘና ብቁ ሆናችሁ ለምታልፉና በስራ ላይ ለምትሳተፉ እንደስራቹ መጠን ከፍለን እናሰራለን ፤

ምዝናው የሚሰጠው ፡ በአካል ለተገኙ ብቻ ቢሆንም ይህን ማድረግ የማትችሉ ወይም ከአዲስ አበባ ውጭ ያላችሁ በውስጥ በድምጽ አውሩን መፍቴ እንሰጣቹሃለን፡፡

የመመዝኛ ቀን ሁለት ቀናት ሲቀረው ተጨማሪ መረጃዎችን የምንሰጣችሁ ይሆናል፡፡ 😍


በውስጥ ለማውራት በድምጽ ብቻ 👉 @tplatform
ያልገባችሁ ነገር ካለ በውስጥ ጠይቁን
www.group-telegram.com/jp/openplatforms.com

BY OPEN PLATFORM




Share with your friend now:
group-telegram.com/openplatforms/265

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"He has kind of an old-school cyber-libertarian world view where technology is there to set you free," Maréchal said. Perpetrators of these scams will create a public group on Telegram to promote these investment packages that are usually accompanied by fake testimonies and sometimes advertised as being Shariah-compliant. Interested investors will be asked to directly message the representatives to begin investing in the various investment packages offered. Apparently upbeat developments in Russia's discussions with Ukraine helped at least temporarily send investors back into risk assets. Russian President Vladimir Putin said during a meeting with his Belarusian counterpart Alexander Lukashenko that there were "certain positive developments" occurring in the talks with Ukraine, according to a transcript of their meeting. Putin added that discussions were happening "almost on a daily basis." As a result, the pandemic saw many newcomers to Telegram, including prominent anti-vaccine activists who used the app's hands-off approach to share false information on shots, a study from the Institute for Strategic Dialogue shows. Asked about its stance on disinformation, Telegram spokesperson Remi Vaughn told AFP: "As noted by our CEO, the sheer volume of information being shared on channels makes it extremely difficult to verify, so it's important that users double-check what they read."
from jp


Telegram OPEN PLATFORM
FROM American