እንኳን ለ507ኛው የቤተ ክርስቲያን ተሐድሶ መታሰቢያ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን
የቤተ ክርስትያን ተሀድሶ ወደ ጥንቱ እንመለስ የሚል አላማ ነው ያለው፣ የዘመኑን ጭፍን ክርስትና የሚደግፍ አይደለም። አምስቱ ብቻዎች፣ AD FONTES፣ ትውፊት ወዘተ... የ16ኛው ክፍለ ዘመን ተሐድሶ ፈጠራ ሳይሆን ጭብጥ ሀሳቦች ናቸው። እነዚህ ሀሳቦች በዘምናዊ ጭፍን እና ከቃሉ የራቀ ክርስትና እነዚህ ሃሳቦች ተጥለው ይገኛሉ።
AD FONTES (ወደ ምንጩ እንመለስ/ ቅዱሳት መጽሐፍት)
Sola Scriptura (ቃሉ ብቻ)
Sola Gratia (ፀጋ ብቻ)
Sola Fide (እምነት ብቻ)
Solus Christus (ክርስቶስ ብቻ)
Soli Deo Gloria (ክብር ለእግዚአብሔር ብቻ )
"Quod ubique, quod semper, quod ab omnibus creditum est."
"Fanatici spiritum habent, verbum autem non habent."
የሉተራን የቤተ-ክርስቲያን ተሐድሶ እንደ ዘመኑ ፕሮቴስታንት (አናባፕቲስቶች እና መጥምቃውያን እንዲሁም እንደ ሊበራሎች) ሳይሆን፤ ጥንታዊ እና በቅዱሳት መጽሐፍት ላይ የተመሰረተ ትውፊታዊ ተሐድሶ ነው።
እግዚአብሔር በቃሉ እውነት ለዘላለም ይጠብቀን።
አሜን!
—@ZenaKristos—
የቤተ ክርስትያን ተሀድሶ ወደ ጥንቱ እንመለስ የሚል አላማ ነው ያለው፣ የዘመኑን ጭፍን ክርስትና የሚደግፍ አይደለም። አምስቱ ብቻዎች፣ AD FONTES፣ ትውፊት ወዘተ... የ16ኛው ክፍለ ዘመን ተሐድሶ ፈጠራ ሳይሆን ጭብጥ ሀሳቦች ናቸው። እነዚህ ሀሳቦች በዘምናዊ ጭፍን እና ከቃሉ የራቀ ክርስትና እነዚህ ሃሳቦች ተጥለው ይገኛሉ።
AD FONTES (ወደ ምንጩ እንመለስ/ ቅዱሳት መጽሐፍት)
Sola Scriptura (ቃሉ ብቻ)
Sola Gratia (ፀጋ ብቻ)
Sola Fide (እምነት ብቻ)
Solus Christus (ክርስቶስ ብቻ)
Soli Deo Gloria (ክብር ለእግዚአብሔር ብቻ )
"Quod ubique, quod semper, quod ab omnibus creditum est."
"Fanatici spiritum habent, verbum autem non habent."
የሉተራን የቤተ-ክርስቲያን ተሐድሶ እንደ ዘመኑ ፕሮቴስታንት (አናባፕቲስቶች እና መጥምቃውያን እንዲሁም እንደ ሊበራሎች) ሳይሆን፤ ጥንታዊ እና በቅዱሳት መጽሐፍት ላይ የተመሰረተ ትውፊታዊ ተሐድሶ ነው።
እግዚአብሔር በቃሉ እውነት ለዘላለም ይጠብቀን።
አሜን!
—@ZenaKristos—
አዲስ አንቀፅ
ቃሉ ብቻ እና 8 አይነት ትውፊቶች (Sola Scriptura and 8 Kinds of Tradition)
Link: https://zenakristos.org/?p=2039
— @ZenaKristos —
ቃሉ ብቻ እና 8 አይነት ትውፊቶች (Sola Scriptura and 8 Kinds of Tradition)
Link: https://zenakristos.org/?p=2039
— @ZenaKristos —
ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles pinned «የብሉይ ኪዳን ሰዎች በመሥዕዋት፣ ህግን በመጠቅ እና በራሳቸው ስራ ነው የዳኑት ወይስ በእምነት እና በፀጋ ብቻ በመሲሁ አምነው ነው የዳኑት? (ከአንድ መልስ በላይ መምረጥ ይችላል)»
Angels we have heard on high (Amharic cover) - Mintesnot Tefera
<unknown>
መዝሙር 26
መላእክት ከላይ ሰማን
፩፡ መላእክት ከላይ ሰማን
ጣፋጭ መዝሙር ሲያሰሙ
ተራሮችም መልሰው
በደስታ ሲያስተጋቡ
ክብር ይሁን በሰማይ በምድር
ክብር ይሁን በሰማይ በምድር።
፪፡ እረኞች ለምንድር ነው
ደስታችሁ የበረታው?
ምን ምሥራች ሰማችሁ
መዝሙር ታዜማላችሁ
ክብር ይሁን . . ..።
፫፡ ወደ ቤተ ልሔም ኑ እዩ
ለማን እንደዘመሩ
ወድቃችሁም ስገዱ
ለየሱስ ለሕፃኑ።
ክብር ይሁን . . .።
@ZenaKristos
መላእክት ከላይ ሰማን
፩፡ መላእክት ከላይ ሰማን
ጣፋጭ መዝሙር ሲያሰሙ
ተራሮችም መልሰው
በደስታ ሲያስተጋቡ
ክብር ይሁን በሰማይ በምድር
ክብር ይሁን በሰማይ በምድር።
፪፡ እረኞች ለምንድር ነው
ደስታችሁ የበረታው?
ምን ምሥራች ሰማችሁ
መዝሙር ታዜማላችሁ
ክብር ይሁን . . ..።
፫፡ ወደ ቤተ ልሔም ኑ እዩ
ለማን እንደዘመሩ
ወድቃችሁም ስገዱ
ለየሱስ ለሕፃኑ።
ክብር ይሁን . . .።
@ZenaKristos
ትልቅ ማስታወቅያ
ማንም ሰው የካቴኪዝም ክፍልን መቀላቀል ከፈለገ፣ በ @solagracia4all ወይም @cherireal7 ላይ DM አርጉን። Invitation link እንልካለን።
ትምህርቱ በአካል በቢሾፍቱ የኢትዮጲያ ሉተራዊት ቤ/ ክ ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚሰጥ ሲሆን፤ ሰኞ ት/ት ይጀምራል። በአካልም ሆነ በቀጥታ ስርጭት ላይ የመገኘት ግዴታ የለብዎትም። እርሱ አማራጭ ነው። በእራስዎ ፍጥነት Worksheet፣ Quiz እና Reading Materials ማንበብ እና መጨረስ ይችላሉ። ነገር ግን ሁሉም የት/ት መረጃ ቁሳቁሶች በእንግሊዘኛ ቋንቋ መሆናቸውን እናሳውቃለን።
ደግሞ ክፍያም የለውም ስለዚህ ነፃ ነው።😁
@ZenaKristos
ማንም ሰው የካቴኪዝም ክፍልን መቀላቀል ከፈለገ፣ በ @solagracia4all ወይም @cherireal7 ላይ DM አርጉን። Invitation link እንልካለን።
ትምህርቱ በአካል በቢሾፍቱ የኢትዮጲያ ሉተራዊት ቤ/ ክ ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚሰጥ ሲሆን፤ ሰኞ ት/ት ይጀምራል። በአካልም ሆነ በቀጥታ ስርጭት ላይ የመገኘት ግዴታ የለብዎትም። እርሱ አማራጭ ነው። በእራስዎ ፍጥነት Worksheet፣ Quiz እና Reading Materials ማንበብ እና መጨረስ ይችላሉ። ነገር ግን ሁሉም የት/ት መረጃ ቁሳቁሶች በእንግሊዘኛ ቋንቋ መሆናቸውን እናሳውቃለን።
ደግሞ ክፍያም የለውም ስለዚህ ነፃ ነው።😁
@ZenaKristos