Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
የ11 ዓመት እስር ተፈርዶባቸዋል !

ኢትዮጵያ ላይ ጫና እንዲደረግ ከግብፅ ጉቦ ሲበሉ የነበሩት ሴናተር ቦብ ሜንዴዝ የ11 ዓመታት እስር ተፈረደባቸው።

" የግብጽን ጥቅም ለማስከበር ጉቦ ተቀብለዋል " የተባሉት አሜሪካዊው ሴናተር ቦብ ሜንዴዝ የ11 ዓመት እስር ተፈርዶባቸዋል።

ባለፉት 40 ዓመታት በአሜሪካ ፖለቲካ ውስጥ ተጽዕኖ ፈጣሪ የነበሩት ቦብ ሜነንዴዝ ለዓመታት የሀገሪቱ ውጭ ግንኙነት ስራዎች ውስጥ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰው ነበሩ፡፡

ሜኔንዴዝ ዲሞክራት ፓርቲን ወክለው የአሜሪካ ህግ አውጪ ምክር ቤት ውስጥ ሰርተዋል።

በፈረንጆቹ 2020 ላይ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሶስትዮሽ ድርድር ላይ በንቃት እንዲሳተፉ የተደረጉ ሲሆን ከፍተኛ ጫና ሲያደርጉ ነበር።

ፖለቲከኛው ይህን ያደረጉት ከግብጽ ባለስልጣናት ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ጉቦ ከተቀበሉ በኋላ ነበር፡፡

የኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን መሪዎች በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሶስትዮሽ ውይይት በማድረግ ላይ የነበሩ ሲሆን የወቅቱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ይህ ውይይት ወደ ዋሸንግተን እንዲመጣ ማድረጋቸው አይዘነጋም፡፡

በዋሸንግተን በተደረጉት ተከታታይ የሶስትዮሽ ድርድር ላይ ኢትዮጵያ በጫና ወደ ስምምነት እንድትመጣ ግፊት ሲደረግ እንደነበር እና ኢትዮጵያ ስምምነቱን " አልፈርምም " በሚል አቋም መጽናቷ የሚታወቅ ነው።

በወቅቱም የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መግለጫ አውጥቶ ነበር፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ፖለቲከኛው ከግብጽ እና ኳታር ኩባንያዎች ጋር ያልተገባ ጥቅም ትስስር በመፍጠር 150 ሺህ ዶላር የሚያወጣ ወርቅ እና ከ450 ሺህ ዶላር በላይ ገንዘብ ተከፍሏቸዋል።

የሀገሪቱ ፍትህ ተቋማት ባደረጉት ምርመራ ሜኔንዴዝ በጉቦ መቀበል፣ በፍትህ ማዛባት እና ሌሎችም ወንጀሎች ክስ ተመስርቶባቸው በክርክር ላይ ቆይተዋል፡፡

የተመሰረተባቸውን ክስ አምነዋል የተባለ ሲሆን እድሜያቸውን፣ አስቀድሞ አስተዳድራዊ ቅጣቶች እንደተላለፈባቸው እና ሌሎች ምክንያቶችን ታሳቢ አድርጎ ቅጣቱን እንዲቀንስላቸው በጠበቃቸው በኩል ጠይቀዋል።

የሀገሪቱ አቃቢ ህግ በቦብ ሜኔንዴዝ ላይ የ15 ዓመት እስር እንዲተላለፍባቸው ፍርድ ቤቱን የጠየቁ ሲሆን ፍርድ ቤቱም በሴናተሩ ላይ በ11 ዓመት እስር እንዲቀጡ ወስኗል ተብሏል።

መረጃውን ሲኤንኤንን (CNN) ዋቢ በማድረግ ያስነበበው አል አይን ኒውስ ነው።

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/94134
Create:
Last Update:

የ11 ዓመት እስር ተፈርዶባቸዋል !

ኢትዮጵያ ላይ ጫና እንዲደረግ ከግብፅ ጉቦ ሲበሉ የነበሩት ሴናተር ቦብ ሜንዴዝ የ11 ዓመታት እስር ተፈረደባቸው።

" የግብጽን ጥቅም ለማስከበር ጉቦ ተቀብለዋል " የተባሉት አሜሪካዊው ሴናተር ቦብ ሜንዴዝ የ11 ዓመት እስር ተፈርዶባቸዋል።

ባለፉት 40 ዓመታት በአሜሪካ ፖለቲካ ውስጥ ተጽዕኖ ፈጣሪ የነበሩት ቦብ ሜነንዴዝ ለዓመታት የሀገሪቱ ውጭ ግንኙነት ስራዎች ውስጥ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሰው ነበሩ፡፡

ሜኔንዴዝ ዲሞክራት ፓርቲን ወክለው የአሜሪካ ህግ አውጪ ምክር ቤት ውስጥ ሰርተዋል።

በፈረንጆቹ 2020 ላይ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሶስትዮሽ ድርድር ላይ በንቃት እንዲሳተፉ የተደረጉ ሲሆን ከፍተኛ ጫና ሲያደርጉ ነበር።

ፖለቲከኛው ይህን ያደረጉት ከግብጽ ባለስልጣናት ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ጉቦ ከተቀበሉ በኋላ ነበር፡፡

የኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን መሪዎች በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሶስትዮሽ ውይይት በማድረግ ላይ የነበሩ ሲሆን የወቅቱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ይህ ውይይት ወደ ዋሸንግተን እንዲመጣ ማድረጋቸው አይዘነጋም፡፡

በዋሸንግተን በተደረጉት ተከታታይ የሶስትዮሽ ድርድር ላይ ኢትዮጵያ በጫና ወደ ስምምነት እንድትመጣ ግፊት ሲደረግ እንደነበር እና ኢትዮጵያ ስምምነቱን " አልፈርምም " በሚል አቋም መጽናቷ የሚታወቅ ነው።

በወቅቱም የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መግለጫ አውጥቶ ነበር፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ፖለቲከኛው ከግብጽ እና ኳታር ኩባንያዎች ጋር ያልተገባ ጥቅም ትስስር በመፍጠር 150 ሺህ ዶላር የሚያወጣ ወርቅ እና ከ450 ሺህ ዶላር በላይ ገንዘብ ተከፍሏቸዋል።

የሀገሪቱ ፍትህ ተቋማት ባደረጉት ምርመራ ሜኔንዴዝ በጉቦ መቀበል፣ በፍትህ ማዛባት እና ሌሎችም ወንጀሎች ክስ ተመስርቶባቸው በክርክር ላይ ቆይተዋል፡፡

የተመሰረተባቸውን ክስ አምነዋል የተባለ ሲሆን እድሜያቸውን፣ አስቀድሞ አስተዳድራዊ ቅጣቶች እንደተላለፈባቸው እና ሌሎች ምክንያቶችን ታሳቢ አድርጎ ቅጣቱን እንዲቀንስላቸው በጠበቃቸው በኩል ጠይቀዋል።

የሀገሪቱ አቃቢ ህግ በቦብ ሜኔንዴዝ ላይ የ15 ዓመት እስር እንዲተላለፍባቸው ፍርድ ቤቱን የጠየቁ ሲሆን ፍርድ ቤቱም በሴናተሩ ላይ በ11 ዓመት እስር እንዲቀጡ ወስኗል ተብሏል።

መረጃውን ሲኤንኤንን (CNN) ዋቢ በማድረግ ያስነበበው አል አይን ኒውስ ነው።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA







Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94134

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram boasts 500 million users, who share information individually and in groups in relative security. But Telegram's use as a one-way broadcast channel — which followers can join but not reply to — means content from inauthentic accounts can easily reach large, captive and eager audiences. Soloviev also promoted the channel in a post he shared on his own Telegram, which has 580,000 followers. The post recommended his viewers subscribe to "War on Fakes" in a time of fake news. "The result is on this photo: fiery 'greetings' to the invaders," the Security Service of Ukraine wrote alongside a photo showing several military vehicles among plumes of black smoke. Telegram has gained a reputation as the “secure” communications app in the post-Soviet states, but whenever you make choices about your digital security, it’s important to start by asking yourself, “What exactly am I securing? And who am I securing it from?” These questions should inform your decisions about whether you are using the right tool or platform for your digital security needs. Telegram is certainly not the most secure messaging app on the market right now. Its security model requires users to place a great deal of trust in Telegram’s ability to protect user data. For some users, this may be good enough for now. For others, it may be wiser to move to a different platform for certain kinds of high-risk communications. "And that set off kind of a battle royale for control of the platform that Durov eventually lost," said Nathalie Maréchal of the Washington advocacy group Ranking Digital Rights.
from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American