Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update 🔴" በ104.4 የመቐለ ኤፍኤም ያጋጠመው ችግር በመግባባት እንዲፈታ አድርጊያለሁ  ስልጣን መረከብ የሚፈልግ አካል እና ግለሰብ ህግ እና ስርዓት ያክብር  " - የመቐለ ከተማ ፓሊስ  " ሬድዮ ጣቢያችን ለሁለት የተሰነጠቁ ቡድኖች መጫወቻ እንዲሆን አንፈቅድም " - የመቐለ FM አመራር ጥሪ 21 / 2017 ዓ.ም ከረፋዱ 4:00 ሰዓት 5 ታጣቂዎች አስከትሎ የመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ ጣቢያን…
#Update

" ህጋዊ ስራ አስኪያጅ እኔ ነኝ ወደ ስራ ቦታየ እንዳልገባ ፓሊስ ከልክሎኛል " - የ104.4 ኤፍ ኤም መቐለ ሹመኛ መሆናቸውን የሚናገሩት ዘመንፈስ ቅዱስ ፍስሃ

" ሹመኛ ነኝ " ያሉት በሊቀ-መንበር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት በመቐለ ከተሾመው ከንቲባ በኋላ ህዳር 2017 ዓ.ም የኤፍ ኤም ሬድዮው ስራ አስኪያጅ ሆኖው መመደባቸው የገለጹት ዘመንፈስቅዱስ ፍስሃ የከተማዋ ፓሊስ ወደ ስራ ቦታቸው እንዳይገቡ መከልከሉ " አግባብ " አይደለም ብለዋል።

ለኤፍኤም ሬድዮ ጣብያው የከተማዋን ምክር ቤት እና አሰራር በጣሰ መልኩ ከመስከረም 2017 ዓ.ም ወዲህ ሦስት ስራ አስኪያጆች መመደባቸው የገለፁት ዘመንፈስቅዱስ ፍስሃ ይህ አካሄድ እንዲታረምና ወደ ስራቸው እንዲገቡ ጠይቀዋል።

ከተመደቡበት ወርሃ ህዳር 2017 ዓ.ም ሦስቴ ወደ ስራ ገበታቸው ለመግባት ያደረጉት ጥረት በኤፍ ኤም ሬድዮው በሚገኙ አመራሮች መስተጓጉሉም አምርረው የነቀፉት ዘመንፈስቅዱስ ከጥር 22/2017 ዓ.ም በኋላ ወደ ስራ ገበታቸው ለመግባት ያደረጉት ጥረት ከዛ በፊት አይተዋቸው የማያውቁ ታጣቂዎች ተመድበው  እንደተደናቀፋባቸው በምሬት ተናግረዋል። 

104.4 የመቐለ ኤፍኤም ከተማዋ ባቋቋመው ቦርድ የሚመራ እንደሆነ የጠቀሱም ሱሆን " ቦርዱ እኔ ህጋዊ ስራ አስኪያጅ አድርጎ ሹመኛል ስለሆነም ስራዬን እንድሰራ በጣብያው ያሉ ህገ-ወጦች ስርዓት መያዝ አለባቸው " ብለዋል።

ጥር 22/2017 ዓ.ም በ104.4 ኤፍ ኤም መቐለ ቅጥር ግቢ " እኔን ነኝ ህጋዊ ሹመኛ ... እንተ አይደለህም " በሚል በተፈጠረ ግርግር ፓሊስ ደርሶ በውይይት መፍታቱ መዘገባችን ይታወሳል።

የወዝግቡ መነሻ ለሁለት ከተከፈሉት የህወሓት አመራሮች የሚያያዝ ሆኖ በጣብያው የሚገኙ አመራሮች የጊዚያዊ አስተዳደሩ ቅቡልነት ያላቸው ፤ አዲሱ ተሿሚ ደግሞ በድብረፅዮኑ ህወሓት ድጋፍ ያላቸው ናቸው።

በ2001 ዓ.ም የተቋቋመው 104.4 የመቐለ ኤፍ ኤም በአገሪቱዋ የሚድያ ህግ የተቋቋመ እና በየአመቱ ተገቢ ክትትልና ቁጥጥር የሚደረግበት መሆኑ ይታወቃል ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ዘግቧል።

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/94216
Create:
Last Update:

#Update

" ህጋዊ ስራ አስኪያጅ እኔ ነኝ ወደ ስራ ቦታየ እንዳልገባ ፓሊስ ከልክሎኛል " - የ104.4 ኤፍ ኤም መቐለ ሹመኛ መሆናቸውን የሚናገሩት ዘመንፈስ ቅዱስ ፍስሃ

" ሹመኛ ነኝ " ያሉት በሊቀ-መንበር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት በመቐለ ከተሾመው ከንቲባ በኋላ ህዳር 2017 ዓ.ም የኤፍ ኤም ሬድዮው ስራ አስኪያጅ ሆኖው መመደባቸው የገለጹት ዘመንፈስቅዱስ ፍስሃ የከተማዋ ፓሊስ ወደ ስራ ቦታቸው እንዳይገቡ መከልከሉ " አግባብ " አይደለም ብለዋል።

ለኤፍኤም ሬድዮ ጣብያው የከተማዋን ምክር ቤት እና አሰራር በጣሰ መልኩ ከመስከረም 2017 ዓ.ም ወዲህ ሦስት ስራ አስኪያጆች መመደባቸው የገለፁት ዘመንፈስቅዱስ ፍስሃ ይህ አካሄድ እንዲታረምና ወደ ስራቸው እንዲገቡ ጠይቀዋል።

ከተመደቡበት ወርሃ ህዳር 2017 ዓ.ም ሦስቴ ወደ ስራ ገበታቸው ለመግባት ያደረጉት ጥረት በኤፍ ኤም ሬድዮው በሚገኙ አመራሮች መስተጓጉሉም አምርረው የነቀፉት ዘመንፈስቅዱስ ከጥር 22/2017 ዓ.ም በኋላ ወደ ስራ ገበታቸው ለመግባት ያደረጉት ጥረት ከዛ በፊት አይተዋቸው የማያውቁ ታጣቂዎች ተመድበው  እንደተደናቀፋባቸው በምሬት ተናግረዋል። 

104.4 የመቐለ ኤፍኤም ከተማዋ ባቋቋመው ቦርድ የሚመራ እንደሆነ የጠቀሱም ሱሆን " ቦርዱ እኔ ህጋዊ ስራ አስኪያጅ አድርጎ ሹመኛል ስለሆነም ስራዬን እንድሰራ በጣብያው ያሉ ህገ-ወጦች ስርዓት መያዝ አለባቸው " ብለዋል።

ጥር 22/2017 ዓ.ም በ104.4 ኤፍ ኤም መቐለ ቅጥር ግቢ " እኔን ነኝ ህጋዊ ሹመኛ ... እንተ አይደለህም " በሚል በተፈጠረ ግርግር ፓሊስ ደርሶ በውይይት መፍታቱ መዘገባችን ይታወሳል።

የወዝግቡ መነሻ ለሁለት ከተከፈሉት የህወሓት አመራሮች የሚያያዝ ሆኖ በጣብያው የሚገኙ አመራሮች የጊዚያዊ አስተዳደሩ ቅቡልነት ያላቸው ፤ አዲሱ ተሿሚ ደግሞ በድብረፅዮኑ ህወሓት ድጋፍ ያላቸው ናቸው።

በ2001 ዓ.ም የተቋቋመው 104.4 የመቐለ ኤፍ ኤም በአገሪቱዋ የሚድያ ህግ የተቋቋመ እና በየአመቱ ተገቢ ክትትልና ቁጥጥር የሚደረግበት መሆኑ ይታወቃል ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ዘግቧል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94216

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The fake Zelenskiy account reached 20,000 followers on Telegram before it was shut down, a remedial action that experts say is all too rare. The next bit isn’t clear, but Durov reportedly claimed that his resignation, dated March 21st, was an April Fools’ prank. TechCrunch implies that it was a matter of principle, but it’s hard to be clear on the wheres, whos and whys. Similarly, on April 17th, the Moscow Times quoted Durov as saying that he quit the company after being pressured to reveal account details about Ukrainians protesting the then-president Viktor Yanukovych. Now safely in France with his spouse and three of his children, Kliuchnikov scrolls through Telegram to learn about the devastation happening in his home country. Friday’s performance was part of a larger shift. For the week, the Dow, S&P 500 and Nasdaq fell 2%, 2.9%, and 3.5%, respectively. Pavel Durov, Telegram's CEO, is known as "the Russian Mark Zuckerberg," for co-founding VKontakte, which is Russian for "in touch," a Facebook imitator that became the country's most popular social networking site.
from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American