Telegram Group & Telegram Channel
አቶ #አደም_ፋራህ በፌደራል መንግስት እና በ #ህወሃት መካከል ሳይደረግ የዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ #መቀለ አመሩ

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ ተደርገው የተሾሙት አቶ አደም ፋራህ፤ በፌደራል መንግስት እና በህወሃት መካከል የተዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ መቀለ አምርተዋል።

ህወኃት ባሰራጨው መረጃ መሰረት፤ አቶ አደም ፋራህ በ #ፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ለሁለት አመታት የተካሄደውን ደም አፋሳሽ ጦርነት መሰረታዊ ምክንያት ላይ የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር መቐለ ሲገቡ በህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካዔል አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን ከሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋርም ተገናኝተዋል።

የገዥው ብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ ከመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ እና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜን ጨምሮ ከሌሎች የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመሆን ነው ወደ መቀሌ ያመሩት።

በትግራይ በኩል በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በስብሰባው ላይ ተሳትፈዋል።

እንደ ህወሓት መረጃ መሰረት፤ በውይይቱ ወቅት ሁለቱም ወገኖች በሁለቱ ፓርቲዎች መካከል የፖለቲካ ውይይት ቀደም ብሎ መጀመር እንዳለበት ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ሁለቱም ወገኖች ከዚህ በኋላ መደበኛ ውይይቶችን ለመጀመር ተስማምተዋል።



group-telegram.com/AddisstandardAmh/3113
Create:
Last Update:

አቶ #አደም_ፋራህ በፌደራል መንግስት እና በ #ህወሃት መካከል ሳይደረግ የዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ #መቀለ አመሩ

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ ተደርገው የተሾሙት አቶ አደም ፋራህ፤ በፌደራል መንግስት እና በህወሃት መካከል የተዘገየውን የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር ወደ መቀለ አምርተዋል።

ህወኃት ባሰራጨው መረጃ መሰረት፤ አቶ አደም ፋራህ በ #ፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ለሁለት አመታት የተካሄደውን ደም አፋሳሽ ጦርነት መሰረታዊ ምክንያት ላይ የፖለቲካ ውይይት ለማስጀመር መቐለ ሲገቡ በህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካዔል አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን ከሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋርም ተገናኝተዋል።

የገዥው ብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ ከመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ እና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜን ጨምሮ ከሌሎች የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመሆን ነው ወደ መቀሌ ያመሩት።

በትግራይ በኩል በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በስብሰባው ላይ ተሳትፈዋል።

እንደ ህወሓት መረጃ መሰረት፤ በውይይቱ ወቅት ሁለቱም ወገኖች በሁለቱ ፓርቲዎች መካከል የፖለቲካ ውይይት ቀደም ብሎ መጀመር እንዳለበት ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ሁለቱም ወገኖች ከዚህ በኋላ መደበኛ ውይይቶችን ለመጀመር ተስማምተዋል።

BY Addis Standard Amharic







Share with your friend now:
group-telegram.com/AddisstandardAmh/3113

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

For Oleksandra Tsekhanovska, head of the Hybrid Warfare Analytical Group at the Kyiv-based Ukraine Crisis Media Center, the effects are both near- and far-reaching. Under the Sebi Act, the regulator has the power to carry out search and seizure of books, registers, documents including electronics and digital devices from any person associated with the securities market. For example, WhatsApp restricted the number of times a user could forward something, and developed automated systems that detect and flag objectionable content. The War on Fakes channel has repeatedly attempted to push conspiracies that footage from Ukraine is somehow being falsified. One post on the channel from February 24 claimed without evidence that a widely viewed photo of a Ukrainian woman injured in an airstrike in the city of Chuhuiv was doctored and that the woman was seen in a different photo days later without injuries. The post, which has over 600,000 views, also baselessly claimed that the woman's blood was actually makeup or grape juice. The picture was mixed overseas. Hong Kong’s Hang Seng Index fell 1.6%, under pressure from U.S. regulatory scrutiny on New York-listed Chinese companies. Stocks were more buoyant in Europe, where Frankfurt’s DAX surged 1.4%.
from us


Telegram Addis Standard Amharic
FROM American