Telegram Group & Telegram Channel
ውድ #የዲላ_ሀይኪንግ ቤተሰቦች በየካቲት 12 ተናፋቂው የደርሶ መልስ ጉዟችንን እንደስሟ ምድራዊ ገነት ወደሆነችው ወደ #ወንዶ_ገነት
=======================
ወንዶ ገነት የአምላክ ውብ ስራ የሚታይበት ድንቅ ስፍራ ሲሆን ፣ በተፈጥሮ ፍልውሀ እየታጠብን ፣ በተፈጥሮ ፍልውሀ ገንዳ በዋና እየተዝናናን ፣ ጃንሆይ እና ቦብ ማርሊ በታጠቡበት ፍል ውሀ ምንጭ ታሪክ እየጨለፍን ፣ በአእዋፋት ዝማሬ እና በሀገር በቀል እፅዋት ተከበን የእግር ጉዞ በምድራዊ ገነት ውስጥ እያደረግን ፣ አስደማሚ መልክአምድራዊ አቀማመጥ መንፈሳችንን እያደስን ፣ በተፈጥሮ ፏፏቴ ታጅበን ፣ ከዲላ ሀይኪንግ ቤተሰብ ጋር እንደሁልጊዜው የማይረሳ ጊዜን አብረን እናሳልፋለን ፡፡
======================
ጉዞው በጣም ለጥቂት ሰው ብቻ ነው የተዘጋጀው
=======================
ዋጋ 800 ብር(ቀድመው ለሚከፍሉ 5 ሰዎች 700 ብር)ሲሆን ምሳ ፣ ውሀ ፣ መግቢያ ትኬት ፣ አስጎብኚዎች ክፍያ ፣ የመዋኛ ክፍያ ፣ የፎቶግራፍ እና የደርሶ መልስ ትራንስፖርትን ያካተተ ነው፡፡
=======================

ለመመዝገብ📱0902946142
0961379810

#Dillahiking
@Dilla_hiking_group~Group
@Dilla_hiking ~Channel
@Dilla_hiking_photo~Moments 📸



group-telegram.com/Dilla_hiking/243
Create:
Last Update:

ውድ #የዲላ_ሀይኪንግ ቤተሰቦች በየካቲት 12 ተናፋቂው የደርሶ መልስ ጉዟችንን እንደስሟ ምድራዊ ገነት ወደሆነችው ወደ #ወንዶ_ገነት
=======================
ወንዶ ገነት የአምላክ ውብ ስራ የሚታይበት ድንቅ ስፍራ ሲሆን ፣ በተፈጥሮ ፍልውሀ እየታጠብን ፣ በተፈጥሮ ፍልውሀ ገንዳ በዋና እየተዝናናን ፣ ጃንሆይ እና ቦብ ማርሊ በታጠቡበት ፍል ውሀ ምንጭ ታሪክ እየጨለፍን ፣ በአእዋፋት ዝማሬ እና በሀገር በቀል እፅዋት ተከበን የእግር ጉዞ በምድራዊ ገነት ውስጥ እያደረግን ፣ አስደማሚ መልክአምድራዊ አቀማመጥ መንፈሳችንን እያደስን ፣ በተፈጥሮ ፏፏቴ ታጅበን ፣ ከዲላ ሀይኪንግ ቤተሰብ ጋር እንደሁልጊዜው የማይረሳ ጊዜን አብረን እናሳልፋለን ፡፡
======================
ጉዞው በጣም ለጥቂት ሰው ብቻ ነው የተዘጋጀው
=======================
ዋጋ 800 ብር(ቀድመው ለሚከፍሉ 5 ሰዎች 700 ብር)ሲሆን ምሳ ፣ ውሀ ፣ መግቢያ ትኬት ፣ አስጎብኚዎች ክፍያ ፣ የመዋኛ ክፍያ ፣ የፎቶግራፍ እና የደርሶ መልስ ትራንስፖርትን ያካተተ ነው፡፡
=======================

ለመመዝገብ📱0902946142
0961379810

#Dillahiking
@Dilla_hiking_group~Group
@Dilla_hiking ~Channel
@Dilla_hiking_photo~Moments 📸

BY Dilla Hiking🏕




Share with your friend now:
group-telegram.com/Dilla_hiking/243

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram does offer end-to-end encrypted communications through Secret Chats, but this is not the default setting. Standard conversations use the MTProto method, enabling server-client encryption but with them stored on the server for ease-of-access. This makes using Telegram across multiple devices simple, but also means that the regular Telegram chats you’re having with folks are not as secure as you may believe. Again, in contrast to Facebook, Google and Twitter, Telegram's founder Pavel Durov runs his company in relative secrecy from Dubai. The fake Zelenskiy account reached 20,000 followers on Telegram before it was shut down, a remedial action that experts say is all too rare. "Like the bombing of the maternity ward in Mariupol," he said, "Even before it hits the news, you see the videos on the Telegram channels."
from us


Telegram Dilla Hiking🏕
FROM American